initial conversion
This commit is contained in:
parent
2dcbfa029b
commit
1ac7a85bc7
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# በምድር ላይ የመጀመሪያው ድል ኣድራጊ ሃያል ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ናምሩድ የኩሽ ልጅ በምድር ላይ የመጀመሪያው ድል አድራጊ ሃያል ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# አንዱ የኤቤር ወንድ ልጅ ለምን ፋሌቅ ተባለ?
|
||||||
|
|
||||||
|
በእርሱ ዘመን ምድር ስለተከፈለች ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ንጉስ በእስራኤል ላይ ሳይነግስ በምድር ላይ ንጉስ የነበረው ኣገር ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በእስልራኤል ልጆች ላይ ንጉስ ሳይነግስ በኤዶም ምድር ንጉስ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# በ ይ ሁ ዳ ወ ን ድ ል ጅ በ ዔ ር ላ ይ ም ም ን ደ ረ ሰ?
|
||||||
|
|
||||||
|
በእግዚአብሔር ፊት ክፉ ስለሆነ እግዚአብሔር ቀሰፈው
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# አ ካ ን በ እ ስ ራ ኤ ል ላ ይ እ ን ዴ ት ጥ ፋ ት ሊያ መ ጣ ቻ ለ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለእግዚአብሔር የተለየዉን በመስረቁ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የእሰይ ሰባተኛዉ ልጅ ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የእሰይ ሰባተኛው ወንድ ልጅ ዳዊት ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የእሰይ ሰባተኛዉ ልጅ ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የእሰይ ሰባተኛው ወንድ ልጅ ዳዊት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ዳዊት በእየሩሳሌም ላይ ስንት ዐመት ነግሶ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እሱም በእየሩሳሌም ሰላሳ ሶስት ዐመት ነገሰ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የመጨረሻው የእስራኤል ንጉስ ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዘደቂያስ የመጨረሻዉ የእስራኤል ንጉስ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,11 @@
|
||||||
|
# ያቤጽ ወደ እስራኤል አምላክ የጸለየው ጸሎት ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እሱ የጸለየው እግዚአብሔር እንዲባርከው፤ግዛቱን እንዲያሰፋለት ፤ ጉዳት እንዳይሰማው ከጠላት ጥቃት እንዲጠብቀው ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ያቤጽ ወደ እስራኤል አምላክ የጸለየው ጸሎት ምን
|
||||||
|
|
||||||
|
እሱ የጸለየው እግዚአብሔር እንዲባርከው፤ግዛቱን እንዲያሰፋለት ፤ ጉዳት እንዳይሰማው ከጠላት ጥቃት እንዲጠብቀው ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የያቤጽ ጸሎት ተመልሶ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
አዎን እግዚአብሔር የለመነውን ሰጠው
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የሰሜኢም ጎሳዎችና ወንድሞቹ እንደ ይሁዳ ወገኖች በቁጥር ያልበዙት ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ወንድሞቹ ብዙ ልጆች ስላልነበሩት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ለምንድነው የሰሜኢም ወንድ ልጆች ከጌዶር በስተ ምስራቅ ወዳለው ሸለቆ የሄዱት?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለመንጎቻቸው መሰማሪያ ይፈልጉ ስለነበርና በዚያ የለመለመችም መሰማሪያ ስላለኙ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ለምንድነው የሰሜኢም ወንድ ልጆች ከጌዶር በስተ ምስራቅ ወዳለው ሸለቆ የሄዱት?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለመንጎቻቸው መሰማሪያ ይፈልጉ ስለነበርና በዚያ የለመለመችም መሰማሪያ ስላለኙ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ሮቤል በኩር ሆኖ ሳለ ብኩርናው ለእስራኤል ልጅ ለዮሴፍ የተሰጠው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ብኩርናው ለእስራኤል ልጅ ለዮሴፍ የተሰጠበት ምክንያት ሮቤል የአባቱን መኝታ ስላረከሰ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# እልቅና የመጣው ከየትኛው የእስራኤል ወንድ ልጅ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እልቅና የመጣው ከእስራኤል ወንድ ልጅ ከይሁዳ ነው።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የቤላ ወንድ ልጅ ብኤራ ምን ሆነ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የሶሪያ ንጉስ ምርኮ አድርጎ ወሰደው።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የሮቤል የጋድና የምናሴ ነገድል ጆች እኵሌታ የሰለጠኑ ሰራዊት ስንት ነበሩ?
|
||||||
|
|
||||||
|
አርባ አራት ሺ ለውጊያ የሰለጠኑ ወታደሮች ፤ጋሻና ጦር ያነገቡ፤ቀስታኞች ነበሩት።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# አጋራውያን ለምን ተሸነፉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የተሸነፉበት ምክንያት እስራኤላውያን ወደ እግዚአብሔር ስለጮሁ፤ በእግዚአብሔርም ስለታመኑና እግዚአብሔር ስለተለመናቸው ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# እስራኤላውያን ከአጋራዉያን በወሰዱት ስፍራ ምንያህል ዘመን ኖሩ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለምርኮ እስከተወሰዱበት ዘመን እዚያው ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# እኩሌታው የምናሴ ነገድ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የት ይኖሩ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በባሳን ምድር ይኖሩ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# እኩሌታው የምናሴ ነገድ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የት ይኖሩ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በባሳን ምድር ይኖሩ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ለእግዚአብሔር ታማኞች ባለመሆናቸው ምክንያት እግዚአብሔር የሮቤል፤ የጋድና እኩሌታ የምናሴ ወገን ላይ ምን አደረገ?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር የእሶርን ንጉስ መንፈስ በማስነሳት እነዚህ ጎሳዎች በአሶራውያን ለምርኮ እንዲወሰዱ አደረገ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ለእግዚአብሔር ታማኞች ባለመሆናቸው ምክንያት እግዚአብሔር የሮቤል፤ የጋድና እኩሌታ የምናሴ ወገን ላይ ምን አደረገ?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር የእሶርን ንጉስ መንፈስ በማስነሳት እነዚህ ጎሳዎች በአሶራውያን ለምርኮ እንዲወሰዱ አደረገ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# እግዚአብሔርም ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን በማን እንዲማረኩ አደረገ?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔርም ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን በባቢሎን ንጉስ በናቡከ ደነጾር እንዲማረኩ አደረገ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ዳዊት ለዝማሬ ያቆማቸው ሰዎች ስራቸው ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ስራቸው በታቦቱ ፊት በዝማሬ ማገልገል ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የእግዚአብሔርን ቤት በኢየሩሳሌም የሰራው ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሰለሞን የእግዚአብሔርን ቤት ሰራ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ከእስራኤል ነገዶች የእግዚአብሔርን ቤት እንዲያገለግሉ የተመደቡት የትኞቹ ነበሩ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሌዋውያን ይህን ስራ እንዲሰሩ ተመደቡ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የአሮንና የልጆቹ ሀላፊነት ምን ዐይነት መሰዉያ ማቅረብ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሀላፊነታቸው በመሠዊያው ላይ መሠዋዕት መቅረብና በዕጣኑም መሠዊያ ላይ ማጠን ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# እነዚህ መሰውያዎች ለምን ይደረጉ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እነዚህ መሰውያዎች ለእስራኤል የሀጢያት ማስተሰርያ ለማድረግ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# እንደ ሌሎች ነገዶች ለሌዋውያኑ ድርሻ ስላልተሰጣቸው የት ይኖሩ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለሌዋውያን በእጣ የተሰጣቸው ከይሁዳ ልጆች ነገድ፥ ከስምዖንም ልጆች ነገድ፥ ከብንያምም ልጆች ነገድ፥ ከተሞችን ከመሰምርያዎቻቸው ጋር ተሰጣተው።
|
||||||
|
|
||||||
|
# እንደ ሌሎች ነገዶች ለሌዋውያኑ ድርሻ ስላልተሰጣቸው የት ይኖሩ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለሌዋውያን በእጣ የተሰጣቸው ከይሁዳ ልጆች ነገድ፥ ከስምዖንም ልጆች ነገድ፥ ከብንያምም ልጆች ነገድ፥ ከተሞችን ከመሰምርያዎቻቸው ጋር ተሰጣተው።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የቶላ ልጆች ምን ዐይነት ሰዎች ነበሩ?
|
||||||
|
|
||||||
|
እነሱም ጽኑዓን ኃያላን ሰዎች ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የይሳኮር ነገድ ጦረኞች ብዛት ስንት ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የይሳኮር ነገዶች ሰማኒያ ሰባት ሺህ ጦረኞች ነበሩ
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የቤላ ልጆች የሚታወቁት በምናቸው ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
ዓንየቤላ ልጆች በጽኑ ኃያልነታቸው፤ ተዋጊነታቸውና የአባቶቻቸው ቤቶች አለቅነታቸው ይታወቁ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የቤላ ልጆች የሚታወቁት በምናቸው ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
ዓንየቤላ ልጆች በጽኑ ኃያልነታቸው፤ ተዋጊነታቸውና የአባቶቻቸው ቤቶች አለቅነታቸው ይታወቁ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# እስርኤል የተባለውን የምናሴን ወንድ ልጅ ማን ወለደ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የምናሴ ልጆች ሶርያይቱ ቁባቱ የወለደችለት እስርኤልና የገለዓድ አባት ማኪር ናቸው።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ኤፍሬም ብዙ ቀን ባለቀሰ ጊዜ ወንድሞቹ ሊያጽናኑት የመጡት ለምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የኤፍሬም ወንድሞች ኤፍሬምን ለማጽናናት የመጡብት ምክንያት የጌት ሰዎች ከብቶቻቸውን ሊወስዱባቸው በሄዱ ጊዜ የኤፍሬም ልጆች ኤድርና ኤልዓድ ስለተገደሉበት ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ኤፍሬም ብዙ ቀን ባለቀሰ ጊዜ ወንድሞቹ ሊያጽናኑት የመጡት ለምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የኤፍሬም ወንድሞች ኤፍሬምን ለማጽናናት የመጡብት ምክንያት የጌት ሰዎች ከብቶቻቸውን ሊወስዱባቸው በሄዱ ጊዜ የኤፍሬም ልጆች ኤድርና ኤልዓድ ስለተገደሉበት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ኤፍሬም ልጁን ስም በሪዓ ያለው ለምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ኤፍሬም የልጁን ስም ቤሪዓ ያነበት ምክንያት በቤቱ የሐዘን መከራ ስለደረሰ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የነዌ ልጅ ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ኢያሱ የነዌ ልጅ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ይዞታቸውና ማደሪያቸው ዬት ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ይዞታቸውና ማደሪያቸው ቤቴልና መንደሮችዋ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የአሴር ተወላጆች ምን ነበሩ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የአሴር ልጆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ የተመረጡ ጽኑዓንና ኃያላን ጦረኞች ሰዎች፥ የመኳንንቱም አለቆች ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የኤሁድ ልጆች በምርኮ ወዴት ተወሰዱ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የኤሁድ ልጆች ወደ መናሐትም ተማረኩ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የኤልፓል ልጆች ማንን አሳደዱ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የሱ ልጆች የጋት ነዋሪዎችን አሳደዱ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የኢዮርአም ልጆች የት ይኖሩ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በኢየሩሳሌም ይኖሩ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ሚቅሎትና ቤተሰቦቹ የት ይኖሩ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሚቅሎትና ቤተሰቦቹ በዘመዶቻቸ አቅራቢያ በኢየሩሰሌም ይኖሩ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የሳዖል አባት ማን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ቂስ የሳዖል አባት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የኡላም ልጆች የነበሩት የብንያም ነገዶች በምን ይታወቁ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የኡላም ልጆች ጽኑዓን ኃያላንና ቀስተኞች ነበሩ ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የኡላም ልጆች የነበሩት የብንያም ነገዶች በምን ይታወቁ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የኡላም ልጆች ጽኑዓን ኃያላንና ቀስተኞች ነበሩ ።
|
|
@ -0,0 +1,11 @@
|
||||||
|
# የእስራኤል ሁሉ ትዉልድ ተጽፎ የሚገኘው የት ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እስራኤልም ሁሉ በየትውልዳቸው በእስራኤል ነገሥታት መጽሐፍ ተጽፈዋል።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ይሁዳ በምርኮ ወደባቢሎን የተወሰደው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ይሁዳ በምርኮ ወደባቢሎን የተወሰደው በሀጢአታቸው ምክንያት ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# በከተሞቻቸው መጀመሪያ የሰፈሩ ሰዎች እነማን ነበሩ?
|
||||||
|
|
||||||
|
በከተሞቻቸው መጀመሪያ የተቀመጡ እስራኤልና ካህናት ሌዋውያንም ናታኒምም ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# አዛርያስ በምን ይታወቅ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እአዛርያስ የእግዚአብሔር ቤት ሃላፊ ካህን ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የአዳህና ሜኢሳይ ወገኖች በምን ይታወቁ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለእግዚአብሔር ቤት ማገልገል ሥራ እጅግ ብልሃተኛ ሰዎች ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,11 @@
|
||||||
|
# ቀደም ሲል የበረኞች ሀላፊነት ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በረኞች ቀደም ሲል በንጉስ መግቢያ በምሥራቅ በኩል ነበሩ፣ ለሌዊ ልጆች ሰፈር በረኞችም ነበሩ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ቀደም ሲል የበረኞች ሀላፊነት ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በረኞች ቀደም ሲል በንጉስ መግቢያ በምሥራቅ በኩል ነበሩ፣ ለሌዊ ልጆች ሰፈር በረኞችም ነበሩ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ልጆች አየቆሬ ገልግሎት ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ቆሬያውያን የድንኳኑን መድረክ ይጠብቁ ነበር ። የእግዚአብሔርን ሰፈር መግቢያ ጠብቀውም ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የሜሱላም ልጅ የዘካርያስ ሀላፊነት ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዘካርያስ የመገናኛው ድንኳን ደጅ በረኛ ነበረ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ዳዊትና ሳሙኤል በሥራቸው ያቆሙአቸው የበሩ ዘበኞችና ልጆቻቸው በእስራኤል ምን ይሰሩነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የበሩ ጠባቂዎችና ልጆቻቸው በእግዚአብሔር ቤት በድንኳኑ ደጆች ላይ ዘበኞች ነበሩ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ዳዊትና ሳሙኤል በሥራቸው ያቆሙአቸው የበሩ ዘበኞችና ልጆቻቸው በእስራኤል ምን ይሰሩነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የበሩ ጠባቂዎችና ልጆቻቸው በእግዚአብሔር ቤት በድንኳኑ ደጆች ላይ ዘበኞች ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# አራቱ የበረኞች አለቆች የእግዚአብሔርን ቤትና ቤተመዛግብቱን እንዲጠብቁ የተመደቡት ጥበቃቸውን እንዴት ያከናዉኑ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
አራቱ የበረኞች አለቆች ሌሊቱን የእግዚአብሔርን ቤት ሲጠብቁ አድረው ጥዋት ጥዋትም ደጆቹን ይከፍቱ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# አራቱ የበረኞች አለቆች የእግዚአብሔርን ቤትና ቤተመዛግብቱን እንዲጠብቁ የተመደቡት ጥበቃቸውን እንዴት ያከናዉኑ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
አራቱ የበረኞች አለቆች ሌሊቱን የእግዚአብሔርን ቤት ሲጠብቁ አድረው ጥዋት ጥዋትም ደጆቹን ይከፍቱ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የለሌዋዉያኑ የተሰጠ የተለየ ተግባር ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
አንዳንዶቹ ሌዋዉያን በመቅድሱ ማገልገያ ዕቃ ላይ ሃላፊዎች ሲሆኑ ሌሎቹ ደግሞ በመቅደሱ ዕቃ ሁሉ በመልካሙም ዱቄት፥ በወይን ጠጁም፥ በዘይቱም፥ በዕጣኑም፥ በሽቱውም ላይ ሃላፊዎች ነበሩ ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የለሌዋዉያኑ የተሰጠ የተለየ ተግባር ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
አንዳንዶቹ ሌዋዉያን በመቅድሱ ማገልገያ ዕቃ ላይ ሃላፊዎች ሲሆኑ ሌሎቹ ደግሞ በመቅደሱ ዕቃ ሁሉ በመልካሙም ዱቄት፥ በወይን ጠጁም፥ በዘይቱም፥ በዕጣኑም፥ በሽቱውም ላይ ሃላፊዎች ነበሩ ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የቀዓታውያን ሃላፊነት ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ቀዓታዉያን በየሰንበቱ ህብስት አዘጋጆች ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# መዘምራንና የሌዋዉያን የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች በቤተ መቅደሱ ቅጽር ግቢ ስራ በሌለ ጊዜ ከዚያ የማይሔዱት ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ከሌዋውያንም ወገን የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች የነበሩ መዘምራን
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# በጊልቦአ ተራራ ላይ በሳዖል ልጆች ላይ ምን ደረሰ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ፍልስጥኤማውያን የሳዖልን ልጆች አሳደው ገደሉአቸው።
|
||||||
|
|
||||||
|
# በጊልቦአ ተራራ ላይ በሳዖል ልጆች ላይ ምን ደረሰ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ፍልስጥኤማውያን የሳዖልን ልጆች አሳደው ገደሉአቸው።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የሳዖል ጋሻ ጃግሬው በራሱ በሳዖል ሰይፍ ሳዖልን እንዲገድለው የፈለገው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የሳዖል ጋሻ ጃግሬው በራሱ በሳዖል ሰይፍ ሳዖልን እንዲገድለው የፈለገው ያልተገረዙት መሳለቂያ እንዳያደርጉት ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የሳዖል ጋሻ ጃግሬ ሳዖልን እንዳልገደለው ባየው ጊዜ ሳዖል ምን አደረገ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሳዖል ሰይፉን መዞ በላዩ ወደቀ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የሳዖል ጋሻ ጃግሬ በሳዖል ሞት ምን ተሰማው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የሳዖል ጋሻ ጃግሬ የሳዖልን መሞት በሰማ ጊዜ በገዛ ራሱ ሰይፍ ላይ ወድቆ ሞተ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የእስራኤል ሰዎች የሰራዊቱን መሸሽ ባዩ ጊዜና ሳዖልና ልጆቹ መሞታቸውን ሲያዉቁ ምን አደረጉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ከተሞቻቸውን ለቀው ሸሹ፤ ፍልስጥኤማውያንም መጥተው ከተሞቻቸውን ያዙ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ፍልስጤማዉያን የሳዖልን ሬሳ ምን አደረጉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ፍልስጤማዉያንም የሳኦልን ራስ ቈርጠው የጦር መሣሪያውን ከገፈፉ በኋላ የሳኦልን የጦር መሣሪያዎች በአማልክታቸው ቤተ መቅደስ ውስጥ አኖሩ፤ ራሱንም ዳጎን ተብሎ በሚጠራው አምላካቸው ቤተ መቅደስ ውስጥ ሰቀሉት።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ፍልስጤማዉያን የሳዖልን ሬሳ ምን አደረጉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ፍልስጤማዉያንም የሳኦልን ራስ ቈርጠው የጦር መሣሪያውን ከገፈፉ በኋላ የሳኦልን የጦር መሣሪያዎች በአማልክታቸው ቤተ መቅደስ ውስጥ አኖሩ፤ ራሱንም ዳጎን ተብሎ በሚጠራው አምላካቸው ቤተ መቅደስ ውስጥ ሰቀሉት።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የያቤሽ ገለዓድ ሰራዊት የሳኦልንና የልጆቹን ሬሳ ምን አደረጉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የያቤሽ ገለዓድ ሰራዊት የሳኦልንና የልጆቹን ሬሳ በመውሰድ ወደ ያቤሽ አመጡ፤ በዚያም በወርካ ዛፍ ሥር አጥንቶቻቸዉን ቀበሩ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የያቤሽ ገለዓድ ሰራዊት የሳኦልንና የልጆቹን ሬሳ ምን አደረጉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የያቤሽ ገለዓድ ሰራዊት የሳኦልንና የልጆቹን ሬሳ በመውሰድ ወደ ያቤሽ አመጡ፤ በዚያም በወርካ ዛፍ ሥር አጥንቶቻቸዉን ቀበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,11 @@
|
||||||
|
# ሳዖል ለምን ሞተ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሳዖል የሞተው ታማኝ ባለመሆኑና የእግዚአብሔርን ምሪት በመጠየቅ ፈንታ የሙታን መናፍስት ጠሪዎችን ምክር በመጠየቁ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ሳዖል ለምን ሞተ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሳዖል የሞተው ታማኝ ባለመሆኑና የእግዚአብሔርን ምሪት በመጠየቅ ፈንታ የሙታን መናፍስት ጠሪዎችን ምክር በመጠየቁ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግስት ለማን አሳልፎ ሰጠ?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግስት ለእሴይ ልጅ ለዳዊት አሳልፎ ሰጠ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# እስራኤል ሁሉ ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉስ ሆኖ እንዲቀባ ለምን ተስማሙ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት የእነሱ የስጋቸዉ ቁራጭና የአጥንታቸዉ ፍላጭ ስለሆነና በቀደመው ዘመን የእስራኤልን ሰራዊት ስለመራ ና እግዚአብ በሳሙኤል አማካይነት ዳዊት በእስራኤል ላይ መሪ እንደሚሆን ስለተናገረ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# እስራኤል ሁሉ ዳዊት በእስራኤል ላይ ንጉስ ሆኖ እንዲቀባ ለምን ተስማሙ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት የእነሱ የስጋቸዉ ቁራጭና የአጥንታቸዉ ፍላጭ ስለሆነና በቀደመው ዘመን የእስራኤልን ሰራዊት ስለመራ ና እግዚአብ በሳሙኤል አማካይነት ዳዊት በእስራኤል ላይ መሪ እንደሚሆን ስለተናገረ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ኢዮአብ በእስራኤል ሠራዊት ላይ እንዴት አዛዥ ለመሆን ቻለ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊትም “በመጀመሪያ በኢያቡሳውያን ላይ አደጋ የሚጥል ሰው የሠራዊቱ አዛዥ ይሆናል!” ስላለና ኢዮአብ በመጀመሪያ ው አደጋ ጣይ በመሆኑ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ኢዮአብ በእስራኤል ሠራዊት ላይ እንዴት አዛዥ ለመሆን ቻለ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊትም “በመጀመሪያ በኢያቡሳውያን ላይ አደጋ የሚጥል ሰው የሠራዊቱ አዛዥ ይሆናል!” ስላለና ኢዮአብ በመጀመሪያ ው አደጋ ጣይ በመሆኑ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ዳዊት በዳዊት ከተማ መኖር ከጀመረ ጊዜ ጀምሮ እያደገ የመጣዉ ለምንድነዉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት ከግዜ ወደጊዜ እየበረታ የሄደው የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በመሆኑ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ዳዊት በዳዊት ከተማ መኖር ከጀመረ ጊዜ ጀምሮ እያደገ የመጣዉ ለምንድነዉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት ከግዜ ወደጊዜ እየበረታ የሄደው የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በመሆኑ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ያሾብዓም ምን በማድረግ ይታወቅ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ያሾብዓም ሦስት መቶ ሰዎችን በጦር በአንድ ፍልሚያ ብቻ ስለገደላቸው ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ከአሖሕ ጐሣ የሆነ አልዓዛር በምኑ ይታወቅ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እስራኤላውያን ከፍልስጥኤማውያን ፊት በሸሹ ጊዜ ከአሖሕ ጐሣ የሆነ አልዓዛር ማሳውን በገብስ ማሳ መካከል በማድረግ ፍልስጥኤማውያን ወጉአቸው።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ከአሖሕ ጐሣ የሆነ አልዓዛር በምኑ ይታወቅ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እስራኤላውያን ከፍልስጥኤማውያን ፊት በሸሹ ጊዜ ከአሖሕ ጐሣ የሆነ አልዓዛር ማሳውን በገብስ ማሳ መካከል በማድረግ ፍልስጥኤማውያን ወጉአቸው።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የዳዊት ምኞት ምን ነበር? ዳዊትም በቤተልሔም ቅጽር በር አጠገብ ካለው የውሃ ጒድጓድ ውሃ መጠጣት ፈልጎ ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊትም በቤተልሔም ቅጽር በር አጠገብ ካለው የውሃ ጒድጓድ ውሃ መጠጣት ፈልጎ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ሦስቱ የዳዊት ዝነኛ ወታደሮች የዳዊትን መሻት ለማሙዋላት ምን አደረጉ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሦስቱ ዝነኛ የዳዊት ወታደሮች የፍልስጥኤማውያንን ሰራዊት ሰፈር ጥሰው በማለፍ ከቤተልሔም የጒድጓድ ውሃ ቀዱና ለዳዊት ይዘውለት መጡ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ዳዊት ከቤተልሔም የጒድጓድ በነፍሳቸው ቈርጠው ያመጡትን ውሃ አልጠጣም ያለው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት ውሃውን መጠጣት ያልፈለገበት ምክንያት በነፍሳቸው ቈርጠው የሄዱትን የእነዚያን ኀያላን ሰዎች ደም እንደ ጠጣሁ ይቈጠራል በማለት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የኢዮአብ ወንድም አቢሳ የሚታወቀው በምኑ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
አቢሳ የሦስቱ ዝነኞች ወታደሮች የበላይ አለቃ ነበር።በአንድ ወቅት በጦሩ ሦስት መቶ ሰዎችን ገድሎ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የዮዳሄ ልጅ በናያ ምን በማድረግ ይታወቅ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በነያ በረዶ በነበረ ጊዜ በዋሻ ዉስጥ አንበሳ የገደለ ጀግና ነበር። እንደዚሁም ደግሞ ረጅምና ግዙፍ የሆነዉን ግብጻዊ ጦሩን ቀምቶ ገድሎት ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የዮዳሄ ልጅ በናያ ምን በማድረግ ይታወቅ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በነያ በረዶ በነበረ ጊዜ በዋሻ ዉስጥ አንበሳ የገደለ ጀግና ነበር። እንደዚሁም ደግሞ ረጅምና ግዙፍ የሆነዉን ግብጻዊ ጦሩን ቀምቶ ገድሎት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ዳዊት ለበናያ ምን ሃላፊነት ሰጠው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት በነያን እጅግ ታዋቂ ዝነኛ አድርጎ ስለቆጠረው በናያን የክብር ዘብ አዛዥ በማድረግ ሾሞት ነበር።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ዳዊት ለበናያ ምን ሃላፊነት ሰጠው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት በነያን እጅግ ታዋቂ ዝነኛ አድርጎ ስለቆጠረው በናያን የክብር ዘብ አዛዥ በማድረግ ሾሞት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ኢዮአብ ከታዋቂ ዝነኛ ሰዎች የማን ወንድም ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዐሣሄል ከታዋቂ ዝነኛ ሰዎች መካከል የኢዮአብ ወንድም ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ዳዊት ከሳዖል ፊት በሽሸ ጊዜ ከዳዊት ጋር ከተቀላቀሉት ዝነኛ ወታደሮች የተለየ ችሎታ የነበረው ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጀግኖች የብንያም ነገዶች በቀኝና በግራ እጃቸው ፍላጻ የመወርወርና ድንጋይ የመወንጨፍ ችሎታ ያላቸው ነበሩ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ዳዊት ከሳዖል ፊት በሽሸ ጊዜ ከዳዊት ጋር ከተቀላቀሉት ዝነኛ ወታደሮች የተለየ ችሎታ የነበረው ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የመወርወርና ድንጋይ የመወንጨፍ ችሎታ ያላቸው ነበሩ።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ዳዊት በበረሓ በሚገኘው ምሽግ ውስጥ ሳለ የጋድ ነገድ ሰዎች የተለየ ባሕሪይ ምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የጋድ ነገድ ጦረኞች ሰዎች የጦር ልምድ ያላቸው ወታደሮችጋሻና ጦር ይዘው በመዋጋት የታወቁ ነበሩ፤ አስፈሪነታቸው እንደ አንበሳ ሲሆን ፈጣንነታቸው በተራራ ላይ እንደሚዘል ሚዳቋ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ለእስራኤል በተሰጠው ምድር ላይ የጋድ ልጆች ምን ተግባር አከናወኑ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የጋድ ነገድ ልጆች የዮርዳኖስ ወንዝ ከአፍ እስከ ገደፍ ሞልቶ ሳለ ወንዙን መሻገር ብቻ ሳይሆን በሸለቆዎቹ ውስጥ ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች በሙሉ አባረሩ።
|
||||||
|
|
||||||
|
# ለእስራኤል በተሰጠው ምድር ላይ የጋድ ልጆች ምን ተግባር አከናወኑ?
|
||||||
|
|
||||||
|
የጋድ ነገድ ልጆች የዮርዳኖስ ወንዝ ከአፍ እስከ ገደፍ ሞልቶ ሳለ ወንዙን መሻገር ብቻ ሳይሆን በሸለቆዎቹ ውስጥ ይኖሩ የነበሩትን ሰዎች በሙሉ አባረሩ።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የብንያምና የይሁዳ ነገድ ሰዎች ወደ ዳዊት ምሽግ በመጡ ጊዜ ምን ዓይነት ማስጠንቀቂያ ሰጣቸው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊትም ወደዚህ የመጣችሁት ለሰላም ከሆነ ከእኛም ጋር መሆን ትችላላችሁ ነገር ግን ለክህደትና ለጠላቶቼ አሳልፋችሁ ልትሰጡኝ ከሆነ ግን ምንም በደል ስላላደረስኩባችሁ እግዚአብሔር በእናንተ ላይ ይፈርዳል አላቸው።
|
||||||
|
|
||||||
|
# የብንያምና የይሁዳ ነገድ ሰዎች ወደ ዳዊት ምሽግ በመጡ ጊዜ ምን ዓይነት ማስጠንቀቂያ ሰጣቸው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊትም ወደዚህ የመጣችሁት ለሰላም ከሆነ ከእኛም ጋር መሆን ትችላላችሁ ነገር ግን ለክህደትና ለጠላቶቼ አሳልፋችሁ ልትሰጡኝ ከሆነ ግን ምንም በደል ስላላደረስኩባችሁ እግዚአብሔር በእናንተ ላይ ይፈርዳል አላቸው።
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
||||||
|
# ዐማሳይ ለዳዊት ማስጠንቀቂያ ምን ምላሽ ሰጠ?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዐማሳይ ለዳዊት ማስጠንቀቂያ ምን ምላሽ ሰጠ?
|
||||||
|
ዐማሳይ ለዳዊት ሁላቸውም የእርሱ ወገን እንደሆኑና ሰላም እንደሚፈልጉ ዳዊትን ከሚረዱት ጋር እግዚአብሔር እንድሚሆን ነገርአው።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ሳዖልን ለመዉጋት ዳዊት ከፍልስጤማውያን ጋር በዘመተ ጊዜ ፍልስጤማዉያን ዳዊትን የመለሱት ለምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት እኛን ከድቶ ወደ ቀድሞ ጌታው ወደ ሳዖል ተመልሶ ሊወጋን ይችላል ብለው ለህይወታቸው ስለሰጉ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የምናሴ ሰዎች፤ ቆይቶም የዳዊት ሰራዊት ረዳት የሆኑት እንዴት ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የምናሴ ሰዎች ዝነጆች ተዋጊዎች ስለነበሩ ዳዊትን በዉጊያ ጊዜ ይረዱት ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ሁሉም የሰለጠኑ ወታደሮች ወደዳዊት ወደ ኬብሮን ለጦርነት የሚመጡት ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዳዊት በኬብሮን ሳለ ብዙ የሠለጠኑ ወታደሮች ወደ እርሱ ሠራዊት የመጡት እግዚአብሔር በሰጠውም የተስፋ ቃል መሠረት በሳኦል እግር ተተክቶ እንዲነግሥ ለማድረግ ነበር።
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ጳውሎስን የጠራው ማነው፤ የተጠራውስ ለምን ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሐዋርያ እንዲሆን ኢየሱስ ክርስቶስ ጳውሎስን ጠራው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ከእግዚአብሔር ከአባታችንና ከጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲቀበሉ ጳውሎስ የሚፈልገው ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጳውሎስ ከእግዚአብሔር ከአባታችንና ከጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላምን እንዲቀበሉ ይፈልጋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# እግዚአብሔር የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያንን ያበለጸገው እንዴት ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር በማናቸውም ነገር፣ በንግግር ሁሉ፣ በዕውቀትም ሁሉ አበለጸጋቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ያልጐደለባት ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
መንፈሳዊ ስጦታ አልጐደለባትም፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# እግዚአብሔር የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያንን እስከ መጨረሻው የሚያጸናው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ይህን የሚያደርገው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንዲሆኑ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ጳውሎስ የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያነን የሚለምነው ምን እንዲያደርጉ ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጳውሎስ የሚለምናቸው በመካከላቸው መለያየት ሳይሆን በአንድ ልብ፣ በአንድ ሐሳብ እንዲስማሙ ነው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# የቀሎዔ ቤተ ሰብ ለጳውሎስ የነገሩት ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የቀሎዔ ቤተ ሰብ ለጳውሎስ የነገሩት በቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መከፋፈል መኖሩን ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ጳውሎስ መከፋፈል ሲል ምን ማለቱ ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጳውሎስ እንዲህ ሲል፤ አንዳንዶቻችሁ፣ ‹‹እኔ የጳውሎስ ነኝ›› ወይም፣ ‹‹እኔ የአጵሎስ ነኝ›› ወይም፣ ‹‹እኔ የኬፋ ነኝ›› ወይም ‹‹እኔ የክርስቶስ ነኝ›› ትላላችሁ ማለቱ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ከቀርስጶስና ከጋይዮስ በስተቀር ሌላ ማንንም ባለማጥመቁ ጳውሎስ እግዚአብሔርን የሚያመሰግነው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጳውሎስ እግዚአብሔርን የሚያመሰግነው ማንም በጳውሎስ ስም ነው የተጠመቅሁት ለማለት ዕድል ስለማይኖረው ነው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# ከቀርስጶስና ከጋይዮስ በስተቀር ሌላ ማንንም ባለማጥመቁ ጳውሎስ እግዚአብሔርን የሚያመሰግነው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጳውሎስ እግዚአብሔርን የሚያመሰግነው ማንም በጳውሎስ ስም ነው የተጠመቅሁት ለማለት ዕድል ስለማይኖረው ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ክርስቶስ ጳውሎስን የላከው ምን እንዲያደርግ ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ክርስቶስ ጳውሎስን የላከው ወንጌል እንዲሰብክ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ለሚጠፉት ሰዎች የመስቀሉ መልእክት ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለሚጠፉት ሰዎች የመስቀሉ መልእክት ሞኝነት ነው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# እግዚአብሔር በሚያድናቸው መካከል ላሉት ግን የመስቀሉ መልእክት ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር በሚያድናቸው መካከል ላሉት የእግዚአብሔር ኀይል ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# እግዚአብሔር የዓለምን ጥበብ ወደ ምንድነው የለወጠው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር የዓለምን ጥበብ ወደ ሞኝነት ለወጠው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ለማዳን የእግዚአብሔር በጐ ፈቃድ የሆነው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ዓለም በገዛ ጥበብዋ እግዚአብሔርን ባለማወቅዋ ይህን ለማድረግ የእግዚአብሔር በጐ ፈቃድ ሆኖአል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# በሰው መስፈርት ኅያላን የሆኑትን ወይም ከትልቅ ቤተ ሰብ የተወለዱን እግዚአብሔር የጠራው ምን ያህሉን ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር ብዙዎች የዚህ ዓይነት ሰዎች አልጠራም፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# እግዚአብሔር የዓለምን ሞኝ ነገር፣ በዓለም ደካማ የሆነውን ነገር፣ የመረጠው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ይህን ያደረገው ጥበበኛን ለማሳፈርና ብርቱዎችን ለማሳፈር ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ማንም በእርሱ ፊት እንዳይመካ እግዚአብሔር ምን አደረገ?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር ዝቅ ያለውንና የተናቀውን ነገር፣ ቦታም ያልተሰጠውን ነገር መረጠ፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# ማንም በእርሱ ፊት እንዳይመካ እግዚአብሔር ምን አደረገ?
|
||||||
|
|
||||||
|
እግዚአብሔር ዝቅ ያለውንና የተናቀውን ነገር፣ ቦታም ያልተሰጠውን ነገር መረጠ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,11 @@
|
||||||
|
# አማኞች በክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት እንዴት ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በክርስቶስ ኢየሱስ የሆኑት እግዚአብሔር ካደረገው የተነሣ ነው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# ክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ምን ሆነልን?
|
||||||
|
|
||||||
|
ለእኛ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብ - ጽድቃችን፣ ቅድስናና ቤዛነት ሆነልኝ፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# መመካት ካለብን መመካት ያለብን በማን ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የሚመካ በጌታ ይመካ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የተሰወረውን የእግዚአብሔር እውነት ለመስበክ ጳውሎስ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች የመጣው በእንዴት ዐይነት ሁኔታ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
የተሰጠውን የእግዚአብሔር እውነት ለመስበክ የመጣው በረቀቀ የንግግር ችሎታ ወይም በጥበብ አልነበረም፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# በቆሮንቶስ ሰዎች መካከል በነበረ ጊዜ ጳውሎስ ምን ለማወቅ ነበር የወሰነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ከኢየሱስ ክርስቶስና እርሱም ከመሰቀሉ ውጪ ሌላ ምንም ላለማወቅ ጳውሎስ ወስኖ ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የጳውሎስ ስብከት በሚያባብል በሰው ጥበብ ሳይሆን መንፈስ ቅዱስንና ኀይልን በመግለጥ የሆነው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እምነታቸው በሰው ጥበብ ሳይሆን፣ በእግዚአብሔር ኀይል የተመሠረተ እንዲሆን ነበር፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# የጳውሎስ ስብከት በሚያባል በሰው ጥበብ ሳይሆን፣ መንፈስ ቅዱስንና ኀይልን በመግለጥ የሆነው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እምነታቸው በሰው ጥበብ ሳይሆን፣ በእግዚአብሔር ኀይል የተመሠረተ እንዲሆን ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ጳውሎስና ከእርሱ ጋር የነበሩት ምን ዐይነት ጥበብ ነበር የሚናገሩት?
|
||||||
|
|
||||||
|
ተሰውሮ የነበረውን የእግዚአብሔር እውነት ማለት ከዘመናት በፊት ለክብራችን የተወሰነውን የተሰወረ የእግዚአብሔር እውነት ይናገሩ ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# በጳውሎስ ዘመን የነበሩ ገዦች የእግዚአብሔርን ጥበብ አውቀው ቢሆን ኖሮ ምን ያደርጉ ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
እነዚያ ገዦች የእግዚአብሔርን ጥበብ አውቀው ቢሆን ኖሮ የክብርን ጌታ ባልሰቀሉት ነበር፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ጳውሎስና ከእርሱ ጋር የነበሩት የእግዚአብሔርን ጥበብ ያውቁት እንዴት ነበር?
|
||||||
|
|
||||||
|
በመንፈሱ በኩል እግዚአብሔር እነዚህን ነገሮች ስለ ገለጸላቸው ነበር፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# የእግዚአብሔርን ጥልቅ ነገር የሚያውቅ ማነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የእግዚአብሔርን ጥልቅ ነገር የሚያውቅ የእግዚአብሔር መንፈስ ብቻ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# ጳውሎስና ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎች ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ የተቀበሉበት አንዱ ምክንያት ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ የተቀበሉት ከእግዚአብሔር ዘንድ በነጻ የተሰጡንን ነገሮች እንዲያውቁ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ጳውሎስና ከእርሱ ጋር የነበሩ ሰዎች ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ የተቀበሉበት አንዱ ምክንያት ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ የተቀበሉት ከእግዚአብሔር ዘንድ በነጻ የተሰጡንን ነገሮች እንዲያውቁ ነው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# በኢየሱስ የሚያምኑ የማን ልብ እንዳላቸው ነው ጳውሎስ የሚናገረው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የክርስቶስ ልብ እንዳላቸው ነው ጳውሎስ የሚነገረው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የቆሮንቶስ ሰዎች ገና ሥጋውያን መሆናቸውን ጳውሎስ የተናገረው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጳውሎስ ገና ሥጋውያን መሆናቸውን የተናገረው በመካከላቸው ቅናትና ክርክር ስለ ነበር ነው፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# ለቆሮንቶስ ሰዎች ጳውሎስና አጵሎስ ምንድናቸው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እነርሱን በክርስቶስ ወደ ማመን ያመጧቸው አገልጋዮች ናቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# የሚያሳድግ ማነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የሚሳድግ እግዚአብሔር ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
||||||
|
# መሠረቱ ማነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
መሠረቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# በኢየሱስ ክርስቶስ መሠረት ላይ የሚያንጽ ሰው ሥራ ምን ይሆናል?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሥራው በቀን ብርሃንና በእሳት ይገለጣል፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# በኢየሱስ ክርስቶስ መሠረት ላይ የሚያንጽ ሰው ሥራ ምን ይሆናል?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሥራው በቀን ብርሃንና በእሳት ይገለጣል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# ሥራው በእሳቱ ያልተቃጠለበት ሰው ምን ያገኛል?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሽልማት ያገኛል፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# ሥራው የተቃጠለበት ሰው ምን ይሆናል?
|
||||||
|
|
||||||
|
ሥራው የተቃጠለበት ሰው ሽልማት ይቀርበታል፤ እርሱ ግን ይድናል፤ ይሁን እንጂ፣ የሚድነው በእሳት ውስጥ በጭንቅ እንደሚያልፍ ሆኖ ነው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# እኛ ምንድነን፤ በኢየሱስ ክርስቶስ እንደሚያምኑ ሰዎች እኛ ውስጥ የሚኖረው ማን ነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
እኛ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነን፤ የእግዚአብሔር መንፈስ በውስጣችን ይኖራል፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የሚያፈርስ ምን ይሆናል?
|
||||||
|
|
||||||
|
የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ የሚያፈርሰውን እግዚአብሔር ያፈርሰዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# በዚህ ዓለም ጥበበኛ እንደ ሆነ ለሚያስብ ሰው ጳውሎስ ምን ይላል?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጳውሎስ፣ ‹‹ጥበበኛ ይሆን ዘንድ ራሱን እንደ፣ ሞኝ›› ይቁጠር ይላል፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# ጌታ የጥበበኞች ሐሳብ ምን መሆኑን ነው የሚያውቀው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ጌታ የጥበበኞች ሐሳብ ከንቱ እንደ ሆነ ያውቃል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የቆሮንቶስ ሰዎች በሰው መመካታቸውን እንዲተዉ ጳውሎስ የነገራቸው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
‹‹ሁሉ ነገር የእናንተ ነውና›› — ‹‹እናንተም የክርስቶስ ናችሁ፤ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው›› ስለዚህም በሰው መመካታችሁን ተዉ ይላቸዋል፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# የቆሮንቶስ ሰዎች በሰው መመካታቸውን እንዲተው ጳውሎስ የነገራቸው ለምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
‹‹ሁሉ ነገር - የእናንተ ነውና›› — ‹‹እናንተም የክርስቶስ ናችሁ፤ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው›› ስለዚህም በሰው መመካታችሁን ተው ይላቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
||||||
|
# የቆሮንቶስ አማኞች ጳውሎስንና ባልደረቦቹን እንዴት መቀበል እንዳለባቸው ነው ጳውሎስ የሚናገረው?
|
||||||
|
|
||||||
|
የቆሮንቶስ ሰዎች እንደ ክርስቲያን አገልጋዮችና የእግዚአብሔር ምስጢር ባለ ዐደራዎች ሊቀበሏቸው ይገባል፡፡
|
||||||
|
|
||||||
|
# ባለ ዐደራ ለመሆን አንዱ አስፈላጊ ነገር ምንድነው?
|
||||||
|
|
||||||
|
ባለ ዐደራ ታማኝ መሆን አለበት፡፡
|
Some files were not shown because too many files have changed in this diff Show More
Loading…
Reference in New Issue