የተሰጠውን የእግዚአብሔር እውነት ለመስበክ የመጣው በረቀቀ የንግግር ችሎታ ወይም በጥበብ አልነበረም፡፡
ከኢየሱስ ክርስቶስና እርሱም ከመሰቀሉ ውጪ ሌላ ምንም ላለማወቅ ጳውሎስ ወስኖ ነበር፡፡