Sun Feb 25 2018 09:14:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
49890c8191
commit
5d89a440d2
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 9 እግዚአብሔር እንደዚህም ደግሞ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጢሮስን ከተማ ሰዎች እቀጣለሁ፤ እነርሱም ከገዢዎቻችሁ ጋር የገቡትን የወዳጅነት ውል በመጣስ ከፍተኛ ቊጥር ያላቸውን የሕዝባችንን ወገኖች ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
|
||||
\v 10 10 ስለሆነም የጢሮስን በሮች በእሳት ሙሉ በሙሉ እንዲጠፉ አደርጋለሁ፤ አምባዎቻቸውም ይደመሰሳሉ፡፡››
|
||||
\v 10 ስለሆነም የጢሮስን በሮች በእሳት ሙሉ በሙሉ እንዲጠፉ አደርጋለሁ፤ አምባዎቻቸውም ይደመሰሳሉ፡፡››
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. ደግሞም እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ሕዝቦቻቸው ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የኤዶምያስን ሕዝብ እቀጣለሁ፣ የዔሳው ወንድም የያዕቆብ ዝርያ የሆኑትን የእስራኤል ሕዝብ በፍጹም ሳይራሩላቸው ስላሳደዷቸውና በሰይፍ ስለገደሏቸው እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ በእስራኤል ሕዝብ ላይ ከመጠን በላይ ተቈጥተውባቸው ነበር፤ በእነርሱ ላይ መቈጣታቸውንም ቀጥለዋል፡፡
|
||||
12. በኤዶምያስ ባለው የቴማን አውራጃ ላይ እሳት እንዲነድ አደርጋለሁ፤ የኤዶምያስ ታላቂቱ ከተማ ባሰራ ምሽጎችንም ሙሉ በሙሉ አቃጥላለሁ፡፡››
|
||||
\v 11 ደግሞም እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ሕዝቦቻቸው ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የኤዶምያስን ሕዝብ እቀጣለሁ፣ የዔሳው ወንድም የያዕቆብ ዝርያ የሆኑትን የእስራኤል ሕዝብ በፍጹም ሳይራሩላቸው ስላሳደዷቸውና በሰይፍ ስለገደሏቸው እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ በእስራኤል ሕዝብ ላይ ከመጠን በላይ ተቈጥተውባቸው ነበር፤ በእነርሱ ላይ መቈጣታቸውንም ቀጥለዋል፡፡ \v 12 በኤዶምያስ ባለው የቴማን አውራጃ ላይ እሳት እንዲነድ አደርጋለሁ፤ የኤዶምያስ ታላቂቱ ከተማ ባሰራ ምሽጎችንም ሙሉ በሙሉ አቃጥላለሁ፡፡››
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
13. ደግሞም እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የአሞንን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ ሠራዊታቸው ተጨማሪ ግዛትን ከገለዓድ አውራጃ ለማግኘት ጥቃት በከፈቱ ጊዜ ወታደሮቻቸው የእርጉዝ ሴቶችን ሆዶች እንኳ ቀደዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
|
||||
\v 13 ደግሞም እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የአሞንን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ ሠራዊታቸው ተጨማሪ ግዛትን ከገለዓድ አውራጃ ለማግኘት ጥቃት በከፈቱ ጊዜ ወታደሮቻቸው የእርጉዝ ሴቶችን ሆዶች እንኳ ቀደዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
14. የራባን ከተማ ቅጥሮች እንዲሁም ምሽጎቿን እሳት ሙሉ በሙሉ እንዲያቃጥላቸው አደርጋለሁ፡፡ በዚያ ጦርነት ጠላቶቻቸው ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይጫኻሉ፤ ውጊያውም እንደ ታላቅ ማዕበል ይሆናል፡፡
|
||||
15. ከጦርነቱ በኋላ ንጉሥ አሞንና መኳንንቱ ወደ ምርኮ ይሄዳሉ፡፡››
|
||||
\v 14 የራባን ከተማ ቅጥሮች እንዲሁም ምሽጎቿን እሳት ሙሉ በሙሉ እንዲያቃጥላቸው አደርጋለሁ፡፡ በዚያ ጦርነት ጠላቶቻቸው ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ይጫኻሉ፤ ውጊያውም እንደ ታላቅ ማዕበል ይሆናል፡፡ \v 15 ከጦርነቱ በኋላ ንጉሥ አሞንና መኳንንቱ ወደ ምርኮ ይሄዳሉ፡፡››
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 2 1. ደግሞ እግዚአብሔር እንደዚህ አለ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የሞዓብን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ ዐመዳቸው እንደ ኖራ ነጭ እስከሚሆን ድረስ የኤዶምያስን ንጉሥ አጥንቶች ቈፍረው ካወጡ በኋላ ሙሉ በሙሉ አቃጥለዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
|
||||
\c 2 \v 1 ደግሞ እግዚአብሔር እንደዚህ አለ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የሞዓብን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ ዐመዳቸው እንደ ኖራ ነጭ እስከሚሆን ድረስ የኤዶምያስን ንጉሥ አጥንቶች ቈፍረው ካወጡ በኋላ ሙሉ በሙሉ አቃጥለዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
\v 2 \v 3 2. ስለሆነም በሞዓብ በቂርዮት ከተማ ያሉትን ምሽጎች ሙሉ በሙሉ በእሳት አቃጥላለሁ፡፡ ሞዓብ እንዲደመሰስ በሚደረግበት ጊዜና
|
||||
3. ንጉሧንና መሪዎቿን ሁሉ በማስወግድበት ጊዜ ሰዎች ወታደሮች ሲጮኹና በከፍተኛ ድምፅ መለከት ሲነፉ ይሰማሉ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል!››
|
||||
\v 2 ስለሆነም በሞዓብ በቂርዮት ከተማ ያሉትን ምሽጎች ሙሉ በሙሉ በእሳት አቃጥላለሁ፡፡ ሞዓብ እንዲደመሰስ በሚደረግበት ጊዜና \v 3 ንጉሧንና መሪዎቿን ሁሉ በማስወግድበት ጊዜ ሰዎች ወታደሮች ሲጮኹና በከፍተኛ ድምፅ መለከት ሲነፉ ይሰማሉ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይሆናል!››
|
|
@ -1,2 +1 @@
|
|||
4. ደግሞ እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የይሁዳን ሕዝብ እቀጣለሁ፡፡ ያስተማርኋቸውን ነገር ጥለዋልና ለሕግጋቴነም አልታዘዙምና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ አባቶቻቸው ሲያመልኳቸው የነበሩትን እነዚያኑ የሐሰት አማልክት ለማምለክ ተታልለዋል በዐሳባቸውም ተወስደዋል፡፡
|
||||
5. ስለዚህ በኢየሩሳሌም ያሉትን ምሽጎች ጨምሮ በይሁዳ ያለውን ማንኛውንም ነገር ሙሉ በሙሉ የእሳት እንዲቃጠል አደርጋለሁ፡፡››
|
||||
\v 4 ደግሞ እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የይሁዳን ሕዝብ እቀጣለሁ፡፡ ያስተማርኋቸውን ነገር ጥለዋልና ለሕግጋቴነም አልታዘዙምና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ አባቶቻቸው ሲያመልኳቸው የነበሩትን እነዚያኑ የሐሰት አማልክት ለማምለክ ተታልለዋል በዐሳባቸውም ተወስደዋል፡፡ \v 5 ስለዚህ በኢየሩሳሌም ያሉትን ምሽጎች ጨምሮ በይሁዳ ያለውን ማንኛውንም ነገር ሙሉ በሙሉ የእሳት እንዲቃጠል አደርጋለሁ፡፡››
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
6. እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የእስራኤልን ሕዝብ እቀጣለሁ፡፡ ጥቂት በሮችን ለማግኘት ሲሉ ጻድቃን ሰዎችን ስለሚሸጡ፣ ከእያንዳንዳቸው ነጠላ ጫማ መግዣ ብቻ የሚሆን ገንዘብ በማግኘት ድኾች ሰዎችን ባሪያዎች ይሆኑ ዘንድ ስለሚሸጡአቸው እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
|
||||
\v 6 እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የእስራኤልን ሕዝብ እቀጣለሁ፡፡ ጥቂት በሮችን ለማግኘት ሲሉ ጻድቃን ሰዎችን ስለሚሸጡ፣ ከእያንዳንዳቸው ነጠላ ጫማ መግዣ ብቻ የሚሆን ገንዘብ በማግኘት ድኾች ሰዎችን ባሪያዎች ይሆኑ ዘንድ ስለሚሸጡአቸው እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. ድኾችን በጭቃ ውስጥ ረገጧቸው፤ ለረዳት አልባዎችም ፍትሐዊ አያያዝ አላደረጉላቸውም፡፡ ወንዶች ልጆችና አባቶቻቸው ከተሸጠች አንዲት ባሪያ ሴት ጋር በመተኛት እኔን አዋርዶውኛል፡፡
|
||||
8. ድኾች ሰዎች ገንዘብ በሚበደሩበት ጊዜ አበዳሪዎቹ እነዚያን ሰዎች ገንዘቡን መመለስ እስከሚችሉ መያዣ የሚሆን ልብስ እንዲሰጧቸው ያስገድዷቸዋል፡፡ ነገር ግን በእያንዳንዱ ቀን መጨረሻ እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው ያንን ልብስ በመመለስ ፋንታ አማልክታቸውን በሚያመልኩባቸው ስፍራዎች በዚያ ልብስ ላይ ይተኙበታል! በተለያዩ ምክንያቶች ሰዎች ገንዘብ እንዲከፍሏቸው ያደርጋሉ፤ ከዚያ በኃላ በአማልክታቸው መቅደስ ይጠጣሉ፡፡
|
||||
\v 7 ድኾችን በጭቃ ውስጥ ረገጧቸው፤ ለረዳት አልባዎችም ፍትሐዊ አያያዝ አላደረጉላቸውም፡፡ ወንዶች ልጆችና አባቶቻቸው ከተሸጠች አንዲት ባሪያ ሴት ጋር በመተኛት እኔን አዋርዶውኛል፡፡
|
||||
\v 8 8. ድኾች ሰዎች ገንዘብ በሚበደሩበት ጊዜ አበዳሪዎቹ እነዚያን ሰዎች ገንዘቡን መመለስ እስከሚችሉ መያዣ የሚሆን ልብስ እንዲሰጧቸው ያስገድዷቸዋል፡፡ ነገር ግን በእያንዳንዱ ቀን መጨረሻ እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው ያንን ልብስ በመመለስ ፋንታ አማልክታቸውን በሚያመልኩባቸው ስፍራዎች በዚያ ልብስ ላይ ይተኙበታል! በተለያዩ ምክንያቶች ሰዎች ገንዘብ እንዲከፍሏቸው ያደርጋሉ፤ ከዚያ በኃላ በአማልክታቸው መቅደስ ይጠጣሉ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 2
|
|
@ -43,6 +43,15 @@
|
|||
"01-03",
|
||||
"01-05",
|
||||
"01-06",
|
||||
"01-08"
|
||||
"01-08",
|
||||
"01-09",
|
||||
"01-11",
|
||||
"01-13",
|
||||
"01-14",
|
||||
"02-title",
|
||||
"02-01",
|
||||
"02-02",
|
||||
"02-04",
|
||||
"02-06"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue