am_amo_text_udb/02/01.txt

1 line
448 B
Plaintext

\c 2 \v 1 ደግሞ እግዚአብሔር እንደዚህ አለ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የሞዓብን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ ዐመዳቸው እንደ ኖራ ነጭ እስከሚሆን ድረስ የኤዶምያስን ንጉሥ አጥንቶች ቈፍረው ካወጡ በኋላ ሙሉ በሙሉ አቃጥለዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡