Sun Feb 25 2018 09:12:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-02-25 09:12:31 +03:00
parent e016575459
commit 49890c8191
9 changed files with 21 additions and 11 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\c 1 \v 1 \v 2 1. ይህ መልእክት ከኢየሩሳሌም በስተደበቡ በቴቁሔ ከተማ አቅራቢያ ለነበረው እረኛ ለአሞጽ እግዚአብሔር የሰጠው ነው፡፡ እርሱ እስራኤልን የሚመለከተውን ይህንን መልእክት በራእይ ከታላቁ የምድር መናወጥ ሁለት ዓመት ቀደም ብሎ ተቀበለ፡፡ ይህም የሆነው ኦዝያን የይሁዳ ንጉሥ፣ የንጉሥ ዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም ደግሞ የእስራኤል ንጉሥ በነበረበት ወቅት ነበር፡፡
2. አሞጽ እንደዚህ ነበር ያለው፡- ‹‹በኢዮሩሳሌም ካለው ከጽዮን በሚናገርበት ጊዜ እግዚአብሔር ከፍ ባለ ድምፅ ይጮኻል፤ ድምፁም እንደ ነጐድጓድ ድምፅ ይሆናል፡፡ ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ፣ እናንተ እኞረች በጎቻችሁን የምታሰማሩባቸው የግጦሽ ቦታዎች ይደርቃሉ፤ በቀርሜሎስ ተራራ ጫፍ ያለውም ሣር ይጠወልጋል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ዝናቡ እንዳይዘንብ ያዛል››
\c 1 \v 1 ይህ መልእክት ከኢየሩሳሌም በስተደበቡ በቴቁሔ ከተማ አቅራቢያ ለነበረው እረኛ ለአሞጽ እግዚአብሔር የሰጠው ነው፡፡ እርሱ እስራኤልን የሚመለከተውን ይህንን መልእክት በራእይ ከታላቁ የምድር መናወጥ ሁለት ዓመት ቀደም ብሎ ተቀበለ፡፡ ይህም የሆነው ኦዝያን የይሁዳ ንጉሥ፣ የንጉሥ ዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም ደግሞ የእስራኤል ንጉሥ በነበረበት ወቅት ነበር፡፡
\v 2 አሞጽ እንደዚህ ነበር ያለው፡- ‹‹በኢዮሩሳሌም ካለው ከጽዮን በሚናገርበት ጊዜ እግዚአብሔር ከፍ ባለ ድምፅ ይጮኻል፤ ድምፁም እንደ ነጐድጓድ ድምፅ ይሆናል፡፡ ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ፣ እናንተ እኞረች በጎቻችሁን የምታሰማሩባቸው የግጦሽ ቦታዎች ይደርቃሉ፤ በቀርሜሎስ ተራራ ጫፍ ያለውም ሣር ይጠወልጋል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ዝናቡ እንዳይዘንብ ያዛል››

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 3 \v 4 3. እግዚአብሔር ደግሞ ለእኔ እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የአራምን ዋና ከተማ የደማስቆስን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ በገለዓድ አውራጃ በሚኖሩ ሕዝቦች ላይ ስለፈጸሙት ክፉ ተግባር እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
4. ንጉሥ አዛሄል ገንብቶ ይኖርበት የነበረውን ቤተ መንግሥት፣ ልጁ ቤን ሐዳድም ይኖበት የነበረውን ምሽግ በእሳት አቃጥላለሁ፡፡
\v 3 እግዚአብሔር ደግሞ ለእኔ እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የአራምን ዋና ከተማ የደማስቆስን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ በገለዓድ አውራጃ በሚኖሩ ሕዝቦች ላይ ስለፈጸሙት ክፉ ተግባር እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
\v 4 ንጉሥ አዛሄል ገንብቶ ይኖርበት የነበረውን ቤተ መንግሥት፣ ልጁ ቤን ሐዳድም ይኖበት የነበረውን ምሽግ በእሳት አቃጥላለሁ፡፡

View File

@ -1 +1 @@
5. የደማስቶ በሮች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ በብቃት አዌን የሚኖረውን ሰው፣ እንዲሁም ቤት ዔዳንን የሚገዛውንም ሰው አስወግዳለሁ፡፡ የአራም ሰዎች ተማርከው ወደ ቂር አውራጃ ይወሰዳሉ፡፡››
\v 5 የደማስቶ በሮች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ በብቃት አዌን የሚኖረውን ሰው፣ እንዲሁም ቤት ዔዳንን የሚገዛውንም ሰው አስወግዳለሁ፡፡ የአራም ሰዎች ተማርከው ወደ ቂር አውራጃ ይወሰዳሉ፡፡››

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 6 \v 7 6. እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹የፍልስጥኤም ከተሞችን ሕዝቦች እቀጣለሁ፤ ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጋዛን ሕዝብም እቀጣለሁ፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤ ምክንያቱም ከፍተኛ ቊጥር ያላቸው የሕዝብ ወገኖችን ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋል፤ በዚያም ላሉ ሕዝቦች ባሪያዎች ይሆኑ ዘንድ ሸጠዋቸዋል፡፡
7. እሳት የጋዛን በሮች ሙሉ በሙሉ እንዲያቃጥል ምሽጎቹንም እንዲያወድም አደርጋለሁ፡፡
\v 6 እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹የፍልስጥኤም ከተሞችን ሕዝቦች እቀጣለሁ፤ ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጋዛን ሕዝብም እቀጣለሁ፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤ ምክንያቱም ከፍተኛ ቊጥር ያላቸው የሕዝብ ወገኖችን ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋል፤ በዚያም ላሉ ሕዝቦች ባሪያዎች ይሆኑ ዘንድ ሸጠዋቸዋል፡፡
\v 7 እሳት የጋዛን በሮች ሙሉ በሙሉ እንዲያቃጥል ምሽጎቹንም እንዲያወድም አደርጋለሁ፡፡

View File

@ -1 +1 @@
8. የአሸዶድን ከተማ ንጉሥ፣ የአስቀሎናን ከተማ የሚገዛውንም ንጉሥ አስወግዳለሁ፡፡ የአቃሮንን ከተማ ሕዝብ እመታለሁ፤ ከፍልስጥኤም ሕዝብም እስካሁን በሕይወት ያሉት ሁሉ ይገደላሉ፡፡››
\v 8 የአሸዶድን ከተማ ንጉሥ፣ የአስቀሎናን ከተማ የሚገዛውንም ንጉሥ አስወግዳለሁ፡፡ የአቃሮንን ከተማ ሕዝብ እመታለሁ፤ ከፍልስጥኤም ሕዝብም እስካሁን በሕይወት ያሉት ሁሉ ይገደላሉ፡፡››

View File

@ -1,2 +1,2 @@
9. እግዚአብሔር እንደዚህም ደግሞ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጢሮስን ከተማ ሰዎች እቀጣለሁ፤ እነርሱም ከገዢዎቻችሁ ጋር የገቡትን የወዳጅነት ውል በመጣስ ከፍተኛ ቊጥር ያላቸውን የሕዝባችንን ወገኖች ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
10. ስለሆነም የጢሮስን በሮች በእሳት ሙሉ በሙሉ እንዲጠፉ አደርጋለሁ፤ አምባዎቻቸውም ይደመሰሳሉ፡፡››
\v 9 እግዚአብሔር እንደዚህም ደግሞ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጢሮስን ከተማ ሰዎች እቀጣለሁ፤ እነርሱም ከገዢዎቻችሁ ጋር የገቡትን የወዳጅነት ውል በመጣስ ከፍተኛ ቊጥር ያላቸውን የሕዝባችንን ወገኖች ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡
\v 10 10 ስለሆነም የጢሮስን በሮች በእሳት ሙሉ በሙሉ እንዲጠፉ አደርጋለሁ፤ አምባዎቻቸውም ይደመሰሳሉ፡፡››

1
01/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 1

1
front/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
አሞጽ

View File

@ -36,5 +36,13 @@
"Burje Duro",
"bj"
],
"finished_chunks": []
"finished_chunks": [
"front-title",
"01-title",
"01-01",
"01-03",
"01-05",
"01-06",
"01-08"
]
}