From 49890c8191e4c175986c9fefeb57e5accdf673f5 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Sun, 25 Feb 2018 09:12:31 +0300 Subject: [PATCH] Sun Feb 25 2018 09:12:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 01/01.txt | 4 ++-- 01/03.txt | 4 ++-- 01/05.txt | 2 +- 01/06.txt | 4 ++-- 01/08.txt | 2 +- 01/09.txt | 4 ++-- 01/title.txt | 1 + front/title.txt | 1 + manifest.json | 10 +++++++++- 9 files changed, 21 insertions(+), 11 deletions(-) create mode 100644 01/title.txt create mode 100644 front/title.txt diff --git a/01/01.txt b/01/01.txt index f4e9cff..82644e3 100644 --- a/01/01.txt +++ b/01/01.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\c 1 \v 1 \v 2 1. ይህ መልእክት ከኢየሩሳሌም በስተደበቡ በቴቁሔ ከተማ አቅራቢያ ለነበረው እረኛ ለአሞጽ እግዚአብሔር የሰጠው ነው፡፡ እርሱ እስራኤልን የሚመለከተውን ይህንን መልእክት በራእይ ከታላቁ የምድር መናወጥ ሁለት ዓመት ቀደም ብሎ ተቀበለ፡፡ ይህም የሆነው ኦዝያን የይሁዳ ንጉሥ፣ የንጉሥ ዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም ደግሞ የእስራኤል ንጉሥ በነበረበት ወቅት ነበር፡፡ -2. አሞጽ እንደዚህ ነበር ያለው፡- ‹‹በኢዮሩሳሌም ካለው ከጽዮን በሚናገርበት ጊዜ እግዚአብሔር ከፍ ባለ ድምፅ ይጮኻል፤ ድምፁም እንደ ነጐድጓድ ድምፅ ይሆናል፡፡ ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ፣ እናንተ እኞረች በጎቻችሁን የምታሰማሩባቸው የግጦሽ ቦታዎች ይደርቃሉ፤ በቀርሜሎስ ተራራ ጫፍ ያለውም ሣር ይጠወልጋል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ዝናቡ እንዳይዘንብ ያዛል›› \ No newline at end of file +\c 1 \v 1 ይህ መልእክት ከኢየሩሳሌም በስተደበቡ በቴቁሔ ከተማ አቅራቢያ ለነበረው እረኛ ለአሞጽ እግዚአብሔር የሰጠው ነው፡፡ እርሱ እስራኤልን የሚመለከተውን ይህንን መልእክት በራእይ ከታላቁ የምድር መናወጥ ሁለት ዓመት ቀደም ብሎ ተቀበለ፡፡ ይህም የሆነው ኦዝያን የይሁዳ ንጉሥ፣ የንጉሥ ዮአስ ልጅ ኢዮርብዓም ደግሞ የእስራኤል ንጉሥ በነበረበት ወቅት ነበር፡፡ +\v 2 አሞጽ እንደዚህ ነበር ያለው፡- ‹‹በኢዮሩሳሌም ካለው ከጽዮን በሚናገርበት ጊዜ እግዚአብሔር ከፍ ባለ ድምፅ ይጮኻል፤ ድምፁም እንደ ነጐድጓድ ድምፅ ይሆናል፡፡ ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ፣ እናንተ እኞረች በጎቻችሁን የምታሰማሩባቸው የግጦሽ ቦታዎች ይደርቃሉ፤ በቀርሜሎስ ተራራ ጫፍ ያለውም ሣር ይጠወልጋል፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር ዝናቡ እንዳይዘንብ ያዛል›› \ No newline at end of file diff --git a/01/03.txt b/01/03.txt index d1095e8..95bd97b 100644 --- a/01/03.txt +++ b/01/03.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 3 \v 4 3. እግዚአብሔር ደግሞ ለእኔ እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የአራምን ዋና ከተማ የደማስቆስን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ በገለዓድ አውራጃ በሚኖሩ ሕዝቦች ላይ ስለፈጸሙት ክፉ ተግባር እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ -4. ንጉሥ አዛሄል ገንብቶ ይኖርበት የነበረውን ቤተ መንግሥት፣ ልጁ ቤን ሐዳድም ይኖበት የነበረውን ምሽግ በእሳት አቃጥላለሁ፡፡ \ No newline at end of file +\v 3 እግዚአብሔር ደግሞ ለእኔ እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የአራምን ዋና ከተማ የደማስቆስን ሕዝብ እቀጣለሁ፤ በገለዓድ አውራጃ በሚኖሩ ሕዝቦች ላይ ስለፈጸሙት ክፉ ተግባር እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ +\v 4 ንጉሥ አዛሄል ገንብቶ ይኖርበት የነበረውን ቤተ መንግሥት፣ ልጁ ቤን ሐዳድም ይኖበት የነበረውን ምሽግ በእሳት አቃጥላለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/05.txt b/01/05.txt index 338ee42..ad10b4d 100644 --- a/01/05.txt +++ b/01/05.txt @@ -1 +1 @@ -5. የደማስቶ በሮች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ በብቃት አዌን የሚኖረውን ሰው፣ እንዲሁም ቤት ዔዳንን የሚገዛውንም ሰው አስወግዳለሁ፡፡ የአራም ሰዎች ተማርከው ወደ ቂር አውራጃ ይወሰዳሉ፡፡›› \ No newline at end of file +\v 5 የደማስቶ በሮች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ በብቃት አዌን የሚኖረውን ሰው፣ እንዲሁም ቤት ዔዳንን የሚገዛውንም ሰው አስወግዳለሁ፡፡ የአራም ሰዎች ተማርከው ወደ ቂር አውራጃ ይወሰዳሉ፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/01/06.txt b/01/06.txt index a8a12eb..81504a8 100644 --- a/01/06.txt +++ b/01/06.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 6 \v 7 6. እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹የፍልስጥኤም ከተሞችን ሕዝቦች እቀጣለሁ፤ ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጋዛን ሕዝብም እቀጣለሁ፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤ ምክንያቱም ከፍተኛ ቊጥር ያላቸው የሕዝብ ወገኖችን ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋል፤ በዚያም ላሉ ሕዝቦች ባሪያዎች ይሆኑ ዘንድ ሸጠዋቸዋል፡፡ -7. እሳት የጋዛን በሮች ሙሉ በሙሉ እንዲያቃጥል ምሽጎቹንም እንዲያወድም አደርጋለሁ፡፡ \ No newline at end of file +\v 6 እግዚአብሔር እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹የፍልስጥኤም ከተሞችን ሕዝቦች እቀጣለሁ፤ ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጋዛን ሕዝብም እቀጣለሁ፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤ ምክንያቱም ከፍተኛ ቊጥር ያላቸው የሕዝብ ወገኖችን ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋል፤ በዚያም ላሉ ሕዝቦች ባሪያዎች ይሆኑ ዘንድ ሸጠዋቸዋል፡፡ +\v 7 እሳት የጋዛን በሮች ሙሉ በሙሉ እንዲያቃጥል ምሽጎቹንም እንዲያወድም አደርጋለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/01/08.txt b/01/08.txt index 262d862..f2bffac 100644 --- a/01/08.txt +++ b/01/08.txt @@ -1 +1 @@ -8. የአሸዶድን ከተማ ንጉሥ፣ የአስቀሎናን ከተማ የሚገዛውንም ንጉሥ አስወግዳለሁ፡፡ የአቃሮንን ከተማ ሕዝብ እመታለሁ፤ ከፍልስጥኤም ሕዝብም እስካሁን በሕይወት ያሉት ሁሉ ይገደላሉ፡፡›› \ No newline at end of file +\v 8 የአሸዶድን ከተማ ንጉሥ፣ የአስቀሎናን ከተማ የሚገዛውንም ንጉሥ አስወግዳለሁ፡፡ የአቃሮንን ከተማ ሕዝብ እመታለሁ፤ ከፍልስጥኤም ሕዝብም እስካሁን በሕይወት ያሉት ሁሉ ይገደላሉ፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/01/09.txt b/01/09.txt index 7cb456e..09eb656 100644 --- a/01/09.txt +++ b/01/09.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -9. እግዚአብሔር እንደዚህም ደግሞ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጢሮስን ከተማ ሰዎች እቀጣለሁ፤ እነርሱም ከገዢዎቻችሁ ጋር የገቡትን የወዳጅነት ውል በመጣስ ከፍተኛ ቊጥር ያላቸውን የሕዝባችንን ወገኖች ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ -10. ስለሆነም የጢሮስን በሮች በእሳት ሙሉ በሙሉ እንዲጠፉ አደርጋለሁ፤ አምባዎቻቸውም ይደመሰሳሉ፡፡›› +\v 9 እግዚአብሔር እንደዚህም ደግሞ አለኝ፡- ‹‹ስላደረጓቸው ብዙ ኃጢአቶች የጢሮስን ከተማ ሰዎች እቀጣለሁ፤ እነርሱም ከገዢዎቻችሁ ጋር የገቡትን የወዳጅነት ውል በመጣስ ከፍተኛ ቊጥር ያላቸውን የሕዝባችንን ወገኖች ማርከው ወደ ኤዶምያስ ወስደዋቸዋልና እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፡፡ +\v 10 10 ስለሆነም የጢሮስን በሮች በእሳት ሙሉ በሙሉ እንዲጠፉ አደርጋለሁ፤ አምባዎቻቸውም ይደመሰሳሉ፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/01/title.txt b/01/title.txt new file mode 100644 index 0000000..3e4baab --- /dev/null +++ b/01/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 1 \ No newline at end of file diff --git a/front/title.txt b/front/title.txt new file mode 100644 index 0000000..0dcde6e --- /dev/null +++ b/front/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +አሞጽ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 5bcc062..678a138 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -36,5 +36,13 @@ "Burje Duro", "bj" ], - "finished_chunks": [] + "finished_chunks": [ + "front-title", + "01-title", + "01-01", + "01-03", + "01-05", + "01-06", + "01-08" + ] } \ No newline at end of file