am_amo_text_udb/01/05.txt

1 line
310 B
Plaintext

\v 5 የደማስቶ በሮች እንዲፈርሱ አደርጋለሁ፤ በብቃት አዌን የሚኖረውን ሰው፣ እንዲሁም ቤት ዔዳንን የሚገዛውንም ሰው አስወግዳለሁ፡፡ የአራም ሰዎች ተማርከው ወደ ቂር አውራጃ ይወሰዳሉ፡፡››