Sun Feb 25 2018 09:22:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-02-25 09:22:31 +03:00
parent 27536af8b6
commit 1cb956af05
11 changed files with 28 additions and 18 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 10 ኢፍትሐዊ ውሳኔዎችን ለማድረግ የሚሞክሩትን የሚገዳደሩ ሰዎች እንደዚሁም በፍርዱ ሸንጎዎቻችሁ እውነትን የሚናገሩን ስለምትጠሉ እናንተን የሚቀጣችሁ እርሱ ነው፡፡
\v 11 11.ድሆችን ትጨቁናላችሁ ከፍ ያለ ግብርም እንዲከፍ ታስገድዷቸዋላችሁ፤ ስለዚህ ትላልቅ የድንጋይ ሕንጻዎችን ለራሳችሁ ገንብታችኋል፤ ነገር ግን በውስጣቸው ልትኖሩባቸው አትችሉም፤ የወይን አትክልቶችን ተክላችኋል፤ ነገር ግን ለወይን ጠጅ መጥመቂያ የሚሆን ምንም ዘለላ አታመርቱም፡፡
\v 11 ድሆችን ትጨቁናላችሁ ከፍ ያለ ግብርም እንዲከፍ ታስገድዷቸዋላችሁ፤ ስለዚህ ትላልቅ የድንጋይ ሕንጻዎችን ለራሳችሁ ገንብታችኋል፤ ነገር ግን በውስጣቸው ልትኖሩባቸው አትችሉም፤ የወይን አትክልቶችን ተክላችኋል፤ ነገር ግን ለወይን ጠጅ መጥመቂያ የሚሆን ምንም ዘለላ አታመርቱም፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
12. ኃጢአቶቻችሁንና ያደረጋችኋቸውን አሠቃቂ ወንጀሎች ሁሉ ዐውቃለሁ፤ ጻድቃን ሰዎችን ጨቁናችኋል ጉቦም ተቀብላችኋል፤ ዳኞች ለድሆች ሰዎች ፍትሕን እንዲያደርጉላቸው አትፈቅዱላቸውም፡፡
13. ይህ ብዙ ሰዎች ክፉ ነገሮችን የሚያደርጉበት ጊዜ ነው፤ ስለዚህ ቅን አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች ምንም ነገር አይናገሩም፡፡
\v 12 ኃጢአቶቻችሁንና ያደረጋችኋቸውን አሠቃቂ ወንጀሎች ሁሉ ዐውቃለሁ፤ ጻድቃን ሰዎችን ጨቁናችኋል ጉቦም ተቀብላችኋል፤ ዳኞች ለድሆች ሰዎች ፍትሕን እንዲያደርጉላቸው አትፈቅዱላቸውም፡፡
\v 13 ይህ ብዙ ሰዎች ክፉ ነገሮችን የሚያደርጉበት ጊዜ ነው፤ ስለዚህ ቅን አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች ምንም ነገር አይናገሩም፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 14 \v 15 14. በሕይወት ጸንታችሁ ለመቆየት የተሳሳተውን ነገር ማድረግ ማቆም ትክክለኛ የሆነውን ነገር ማድረግ መጀመር አለባችሁ፤ ይህንን የምታደርጉ ከሆነ ሁልጊዜም እርሱ ከእኛ ጋር ነው እንደምትሉት የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል፡፡
15. መልካም የሆነውን ውደዱ፣ ክፉ የሆነውንም ጥሉ፤ በሸንጎቻችሁ ያሉት ዳኞች ትክክለኛ የሆኑ ውሳኔዎችን እንዲወስኑ ለማስደረግ ሞክሩ! እነዚህን ነገሮች የምታደርጉ ከሆናችሁ የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ምናልባት ገና በሕይወት ላላችሁት ለዮሴፍ ዝርያዎች ምሕረት ያደርግላችሁ ይሆናል፡፡
\v 14 በሕይወት ጸንታችሁ ለመቆየት የተሳሳተውን ነገር ማድረግ ማቆም ትክክለኛ የሆነውን ነገር ማድረግ መጀመር አለባችሁ፤ ይህንን የምታደርጉ ከሆነ ሁልጊዜም እርሱ ከእኛ ጋር ነው እንደምትሉት የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል፡፡
\v 15 መልካም የሆነውን ውደዱ፣ ክፉ የሆነውንም ጥሉ፤ በሸንጎቻችሁ ያሉት ዳኞች ትክክለኛ የሆኑ ውሳኔዎችን እንዲወስኑ ለማስደረግ ሞክሩ! እነዚህን ነገሮች የምታደርጉ ከሆናችሁ የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ምናልባት ገና በሕይወት ላላችሁት ለዮሴፍ ዝርያዎች ምሕረት ያደርግላችሁ ይሆናል፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
16. ምክንያቱም እኔ እግዚአብሔር ስለ ኃጢአቶቻችሁ እናንተን እቀጣችኋለሁ፤ አጥብቄ የምነግራችሁ ነገር ይህንን ነው! በየጐዳናው ሰዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቅሳሉ፤ በየደርቡ (በየፎቁ) ላይም ሰዎች ይደነግጣሉ፤ ገበሬዎች ስለሞቱት ከሚያለቅሱት ሙሾ አውራጆች (አስለቃሾች) ጋር በመሆን እንዲያለቅሱ ይጠራሉ፡፡
17. በብርቱ ስለምቀጣችሁ ሰዎች በወይን አትክልት ስፍራዎቻችሁ ያለቅሳሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡››
\v 16 ምክንያቱም እኔ እግዚአብሔር ስለ ኃጢአቶቻችሁ እናንተን እቀጣችኋለሁ፤ አጥብቄ የምነግራችሁ ነገር ይህንን ነው! በየጐዳናው ሰዎች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ያለቅሳሉ፤ በየደርቡ (በየፎቁ) ላይም ሰዎች ይደነግጣሉ፤ ገበሬዎች ስለሞቱት ከሚያለቅሱት ሙሾ አውራጆች (አስለቃሾች) ጋር በመሆን እንዲያለቅሱ ይጠራሉ፡፡
\v 17 በብርቱ ስለምቀጣችሁ ሰዎች በወይን አትክልት ስፍራዎቻችሁ ያለቅሳሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡››

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 18 \v 19 \v 20 18. ያ ቀን የብርሃን ሳይሆን የጨለማ ቀን ይሆናልና፣ እግዚአብሔር ጠላቶቹን እንዲቀጣ በምትፈልጉ በእናንተ ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይሆኑባችኋል፡፡
19. በዚያን ጊዜ እናንተ ከአንበሳ ለመሸሽ በምትሞክሩበት ጊዜ ድብ ይገጥማችኋል፤ ለመዳን ወደ ቤታችሁ ሮጣችሁ እጃችሁን ግድግዳ ላይ በምታሳርፉበት ጊዜ እባብ ይነድፋችኋል፡፡
20. ሕዝብን በሚቀጣበት በዚያን ጊዜ ጥቂት እንኳን የብርሃነ ጭላንጭል የሌለበት እንደ ድቅድቅ ሌሊት በእርግጥ የሚያስፈራ ይሆናል፡፡
\v 18 ያ ቀን የብርሃን ሳይሆን የጨለማ ቀን ይሆናልና፣ እግዚአብሔር ጠላቶቹን እንዲቀጣ በምትፈልጉ በእናንተ ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይሆኑባችኋል፡፡
\v 19 በዚያን ጊዜ እናንተ ከአንበሳ ለመሸሽ በምትሞክሩበት ጊዜ ድብ ይገጥማችኋል፤ ለመዳን ወደ ቤታችሁ ሮጣችሁ እጃችሁን ግድግዳ ላይ በምታሳርፉበት ጊዜ እባብ ይነድፋችኋል፡፡
\v 20 ሕዝብን በሚቀጣበት በዚያን ጊዜ ጥቂት እንኳን የብርሃነ ጭላንጭል የሌለበት እንደ ድቅድቅ ሌሊት በእርግጥ የሚያስፈራ ይሆናል፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
21. መንፈሳዊ በዓሎቻችሁንና እኔን ለማምለክ የምትሰበሰቡባቸውን ወቅቶች ጠልቻለሁ፤ ፈጽሞም ተጸይፌአቸዋለሁ፡፡
22. ከእንግዲህ በመሠዊያ ላይ የሚቃጠል መባና የእህል ቊርባን ብታመጡልኝ እንኳን አልቀበልም፡፡ ከእኔ ጋር ያላችሁን ኅብረት ለማደስ መባ ብታመጡልኝም እኔ ምንም ትኲረት አልሰጠውም፡፡
\v 21 መንፈሳዊ በዓሎቻችሁንና እኔን ለማምለክ የምትሰበሰቡባቸውን ወቅቶች ጠልቻለሁ፤ ፈጽሞም ተጸይፌአቸዋለሁ፡፡
\v 22 ከእንግዲህ በመሠዊያ ላይ የሚቃጠል መባና የእህል ቊርባን ብታመጡልኝ እንኳን አልቀበልም፡፡ ከእኔ ጋር ያላችሁን ኅብረት ለማደስ መባ ብታመጡልኝም እኔ ምንም ትኲረት አልሰጠውም፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 23 \v 24 23. ስለዚህ የዝማሬ ጫጫታችሁን አቁሙ፤ በገና ብትዳረድሩልኝም እኔ አላዳምጠውም፡፡
24. ከዚያ ይልቅ ፍትሕንና ጽድቅን አድርጉ፤ ይህንንም ሳታቋርጡ አጽንታችሁ ማድረግ አለባችሁ፤ ይህንን የምታደርጉ ከሆናችሁ ፍሰቱ እንደሚያቆም እንደ ወንዝ ፈሳሽ ይሆናል፡፡
\v 23 ስለዚህ የዝማሬ ጫጫታችሁን አቁሙ፤ በገና ብትዳረድሩልኝም እኔ አላዳምጠውም፡፡
\v 24 ከዚያ ይልቅ ፍትሕንና ጽድቅን አድርጉ፤ ይህንንም ሳታቋርጡ አጽንታችሁ ማድረግ አለባችሁ፤ ይህንን የምታደርጉ ከሆናችሁ ፍሰቱ እንደሚያቆም እንደ ወንዝ ፈሳሽ ይሆናል፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 25 \v 26 25. እናንተ የእስራኤል ሰዎች ሆይ፣ አባቶቻችሁ በምድረ በዳ ለአርባ ዓመታት ተንከራተቱ፤ በዚያን ጊዜም ለእኔ ምንም መሥዋዕትና መባ አላቀረባችሁልኝም!
26. አሁን ግን የሠራችኋቸውን ሁለቱን ጣዖታት ማለትም ንጉሥ ብላችሁ የምትጠሩትን ሱኮት የተባለውን ጣዖት እንዲሁም ቀይዋን የተባለውን የምትሰግዱለትን የጣዖቱን ምስል ትሸከማላችሁ፡፡ እርሱንም ወደ ምርኮ ተሸክማችሁ ትወስዷቸዋላችሁ፡፡
\v 25 እናንተ የእስራኤል ሰዎች ሆይ፣ አባቶቻችሁ በምድረ በዳ ለአርባ ዓመታት ተንከራተቱ፤ በዚያን ጊዜም ለእኔ ምንም መሥዋዕትና መባ አላቀረባችሁልኝም!
\v 26 አሁን ግን የሠራችኋቸውን ሁለቱን ጣዖታት ማለትም ንጉሥ ብላችሁ የምትጠሩትን ሱኮት የተባለውን ጣዖት እንዲሁም ቀይዋን የተባለውን የምትሰግዱለትን የጣዖቱን ምስል ትሸከማላችሁ፡፡ እርሱንም ወደ ምርኮ ተሸክማችሁ ትወስዷቸዋላችሁ፡፡

View File

@ -1 +1 @@
27. አሁን ከደማስቆነ እጅግ ወደራቀ ስፍራ እንድትሄዱ አስገድዳችኋለሁ! እኔ እግዚአብሔር፣ የሠራዊተ መላእክት አዛዥ ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡
\v 27 አሁን ከደማስቆነ እጅግ ወደራቀ ስፍራ እንድትሄዱ አስገድዳችኋለሁ! እኔ እግዚአብሔር፣ የሠራዊተ መላእክት አዛዥ ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡

1
06/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ 6

View File

@ -80,6 +80,15 @@
"05-03",
"05-04",
"05-06",
"05-08"
"05-08",
"05-10",
"05-12",
"05-14",
"05-16",
"05-18",
"05-21",
"05-23",
"05-25",
"05-27"
]
}