am_amo_text_udb/05/23.txt

2 lines
419 B
Plaintext

\v 23 ስለዚህ የዝማሬ ጫጫታችሁን አቁሙ፤ በገና ብትዳረድሩልኝም እኔ አላዳምጠውም፡፡
\v 24 ከዚያ ይልቅ ፍትሕንና ጽድቅን አድርጉ፤ ይህንንም ሳታቋርጡ አጽንታችሁ ማድረግ አለባችሁ፤ ይህንን የምታደርጉ ከሆናችሁ ፍሰቱ እንደሚያቆም እንደ ወንዝ ፈሳሽ ይሆናል፡፡