Sun Feb 25 2018 09:28:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
4531392841
commit
68aeb82024
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር በራእይ በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐሳየኝ፤
|
||||
2. እርሱም፤ ‹‹አሞጽ ምን ታያለህ?›› አለኝ፤ እኔም፣ ‹‹በጣም በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐያለሁ›› ብዬ መለስሁ፤ እርሱም፣ ‹‹ይህ የሕዝቤ የእስራኤል ጊዜ ወደ ፍጻሜ እንደደረሰ ያመለክታል፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤
|
||||
3. በቅርቡ ሕዝቡ በቤተ መቅደስ ውስጥ ከመዘመር ይልቅ ያለቅሳሉ፤ በየቦታው አስከሬኖች ይኖራሉ፤ በሚያነሡአቸው ጊዜም ሰዎች ምንም አይናገሩም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፤
|
||||
\c 8 \v 1 እግዚአብሔር በራእይ በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐሳየኝ፤
|
||||
\v 2 እርሱም፤ ‹‹አሞጽ ምን ታያለህ?›› አለኝ፤ እኔም፣ ‹‹በጣም በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐያለሁ›› ብዬ መለስሁ፤ እርሱም፣ ‹‹ይህ የሕዝቤ የእስራኤል ጊዜ ወደ ፍጻሜ እንደደረሰ ያመለክታል፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤
|
||||
\v 3 በቅርቡ ሕዝቡ በቤተ መቅደስ ውስጥ ከመዘመር ይልቅ ያለቅሳሉ፤ በየቦታው አስከሬኖች ይኖራሉ፤ በሚያነሡአቸው ጊዜም ሰዎች ምንም አይናገሩም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፤
|
|
@ -1,3 +1,3 @@
|
|||
\v 4 \v 5 \v 6 4. ችግረኛ ሰዎችን እንደረጋገጣችኋቸው ያህል ነው፤ ድሆች ሰዎችንም ደምስሳችኋቸዋል፡፡
|
||||
5. እህላችንን መሸጥ ይፈቀድልን ዘንድ የወር መባቻ በዓል ቶሎ በተጠናቀቀ ‹ስንዴያችንን ለመሸጥ በድጋሚ ፈቃድ እንድናገኝ ሰንበት በቶሎ በተጠናቀቀ› የሚል ልማዳዊ አባባል አላችሁ፤ በምንሸጠው ጊዜ ከፍ ያለ ዋጋ ማስከፈል እንችላለን፤ በትክክል የማይመዝኑ ሚዛኖችንም በመጠቀም ሰዎችን ማታለል እንችላለን፡፡
|
||||
6. መልካም ያልሆነውን ስንዴ እንሸጣለን፤ ዕቃዎችን ለመግዛት ገንዘብ የሌላቸውን ችግረኛና ድሆች ሰዎችን ነጠላ ጫማዎችን ልንገዛ በምንችልባቸው ጥቂት ብሮች እየገዛናቸው ባሪያዎቻችን እናደርጋቸዋለን!››
|
||||
\v 4 ችግረኛ ሰዎችን እንደረጋገጣችኋቸው ያህል ነው፤ ድሆች ሰዎችንም ደምስሳችኋቸዋል፡፡
|
||||
\v 5 እህላችንን መሸጥ ይፈቀድልን ዘንድ የወር መባቻ በዓል ቶሎ በተጠናቀቀ ‹ስንዴያችንን ለመሸጥ በድጋሚ ፈቃድ እንድናገኝ ሰንበት በቶሎ በተጠናቀቀ› የሚል ልማዳዊ አባባል አላችሁ፤ በምንሸጠው ጊዜ ከፍ ያለ ዋጋ ማስከፈል እንችላለን፤ በትክክል የማይመዝኑ ሚዛኖችንም በመጠቀም ሰዎችን ማታለል እንችላለን፡፡
|
||||
\v 6 መልካም ያልሆነውን ስንዴ እንሸጣለን፤ ዕቃዎችን ለመግዛት ገንዘብ የሌላቸውን ችግረኛና ድሆች ሰዎችን ነጠላ ጫማዎችን ልንገዛ በምንችልባቸው ጥቂት ብሮች እየገዛናቸው ባሪያዎቻችን እናደርጋቸዋለን!››
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 7 \v 8 7. እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ‹‹ልታመልኩኝ የሚገባችሁ እኔ ሕያው እንደመሆኔ፣ ያደረጋችሁትን ክፉ ነገር እንደማልረሳ በጥብቅ እናገራለሁ፡፡
|
||||
8. ከእነዚያ ክፉ ነገሮች የተነሣ አገራችሁ በእርግጥ በቅርቡ ትናወጣለች፣ እናንተ ሁላችሁም ታለቅሳላችሁ፤ በውሃ ተሞልቶ በዳርቻዎቹ ሁሉ እንደሚፈስ እንደ ዓባይ ከዚያ በኃላም ወደ ደለሉ እንደሚመለስ እንደዚሁም በተደጋጋሚ ወደ ላይ ከፍ እንደሚልና ወደ ታች ዝቅ እንደሚል ይሆናል፡፡
|
||||
\v 7 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ‹‹ልታመልኩኝ የሚገባችሁ እኔ ሕያው እንደመሆኔ፣ ያደረጋችሁትን ክፉ ነገር እንደማልረሳ በጥብቅ እናገራለሁ፡፡
|
||||
\v 8 ከእነዚያ ክፉ ነገሮች የተነሣ አገራችሁ በእርግጥ በቅርቡ ትናወጣለች፣ እናንተ ሁላችሁም ታለቅሳላችሁ፤ በውሃ ተሞልቶ በዳርቻዎቹ ሁሉ እንደሚፈስ እንደ ዓባይ ከዚያ በኃላም ወደ ደለሉ እንደሚመለስ እንደዚሁም በተደጋጋሚ ወደ ላይ ከፍ እንደሚልና ወደ ታች ዝቅ እንደሚል ይሆናል፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
9. ሕዝቤን በምቀጣበት በዚያን ጊዜ ፀሐይ በቀትር እንድትጠልቅ አደርጋለሁ፣ ምድርም በመላ በቀን ይጨልማል፡፡
|
||||
10. መንፈሳዊ በዓሎቻችሁንም የምታለቅሱባቸው ቀናት አደርጋቸዋለሁ፣ ከመዘመር ይልቅ ሁሉም ሰው ያለቅሳል፤ ከማደርገው ነገር የተነሣ ሐዘናችሁን ለመግለጽ ሁላችሁም ማቅ ትለብሳላች፣ ራሳችሁንም ትላጫላችሁ፤ ያንን ቀን ሰዎች አንድያ ልጅ ሲሞትባቸው እንደሚያለቅሱበት ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡ በዚያን ጊዜ ሁሉ ሁላችሁም በጣም ታዝናላችሁ፡፡
|
||||
\v 9 ሕዝቤን በምቀጣበት በዚያን ጊዜ ፀሐይ በቀትር እንድትጠልቅ አደርጋለሁ፣ ምድርም በመላ በቀን ይጨልማል፡፡
|
||||
\v 10 መንፈሳዊ በዓሎቻችሁንም የምታለቅሱባቸው ቀናት አደርጋቸዋለሁ፣ ከመዘመር ይልቅ ሁሉም ሰው ያለቅሳል፤ ከማደርገው ነገር የተነሣ ሐዘናችሁን ለመግለጽ ሁላችሁም ማቅ ትለብሳላች፣ ራሳችሁንም ትላጫላችሁ፤ ያንን ቀን ሰዎች አንድያ ልጅ ሲሞትባቸው እንደሚያለቅሱበት ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡ በዚያን ጊዜ ሁሉ ሁላችሁም በጣም ታዝናላችሁ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. እግዚአብሔር አምላካችንም እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በመላው አገሪቱ በቅርቡ በአንድ ነገር ላይ ከፍተኛ እጥረት እንዲኖር የማደርግበት ጊዜ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ምግብ ወይም ውሃ የማይኖርበት ጊዜ አይሆንም፣ ይልቁንም ማንም ሰው ከእኔ ዘንድ የሆነ ምንም መልእከት የማይሰማበት ጊዜ ይሆናል፡፡
|
||||
12. ሰዎች ከሙት ባሕር እስከ ሜዴቴራንያን (ታላቁ) ባሕር ይንከራተታሉ፣ ከእኔም መልእክት ለማግኘት ፈልገው ከሰሜን ወደ ምሥራቅ ይቅበዘበዛሉ፣ ነገር ግን ምንም አያገኙም፡፡
|
||||
\v 11 እግዚአብሔር አምላካችንም እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በመላው አገሪቱ በቅርቡ በአንድ ነገር ላይ ከፍተኛ እጥረት እንዲኖር የማደርግበት ጊዜ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ምግብ ወይም ውሃ የማይኖርበት ጊዜ አይሆንም፣ ይልቁንም ማንም ሰው ከእኔ ዘንድ የሆነ ምንም መልእከት የማይሰማበት ጊዜ ይሆናል፡፡
|
||||
\v 12 ሰዎች ከሙት ባሕር እስከ ሜዴቴራንያን (ታላቁ) ባሕር ይንከራተታሉ፣ ከእኔም መልእክት ለማግኘት ፈልገው ከሰሜን ወደ ምሥራቅ ይቅበዘበዛሉ፣ ነገር ግን ምንም አያገኙም፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13. በዚያን ጊዜ ውብ ቆነጃጅትና ጠንካራ ጐበዞች እንኳን በጣም ስለሚጠሙ ይዝላሉ፡፡
|
||||
14. አሳፋሪ የሰማርያ አማልክትን ስም እየጠሩ የሚምሉ፣ የዳንን ጣዖት ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ እንዲሁም የቤርሳቤህ ጣዖትን ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ ሁሉም ይሞታሉ፣ ዳግመኛም አይነሡም፡፡››
|
||||
\v 13 በዚያን ጊዜ ውብ ቆነጃጅትና ጠንካራ ጐበዞች እንኳን በጣም ስለሚጠሙ ይዝላሉ፡፡
|
||||
\v 14 አሳፋሪ የሰማርያ አማልክትን ስም እየጠሩ የሚምሉ፣ የዳንን ጣዖት ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ እንዲሁም የቤርሳቤህ ጣዖትን ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ ሁሉም ይሞታሉ፣ ዳግመኛም አይነሡም፡፡››
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 8
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\c 9 1. እግዚአብሔር ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በራእዩም ከመሠዊያው አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ እንደዚህም አለ፡- ‹‹መሠረቱ ይናወጥ ዘንድ እስኪነቃነቁና እስኪወድቁ ድረስ የቤተ መቅደሱን ዓምዶች አናቶች ምታ፤ ከዚያ በኋላ የቤተ መቅደሱ ፍርስራሾች በውስጥ ባሉት ላይ እንዲወድቁ አድርግ፤ ለመሮጥ የሚሞክረውን ማንኛውንም ሰው በሰይፍ እገድለዋለሁ፤ ማንም አያመልጥም፡፡
|
||||
2. ያመልጡ ዘንድ ሙታን እስካሉበት ድረስ እንኳ ወደ ምድር አጥልቀው ቢቈፍሩ እንኳ እጄን ዘርግቼ እይዛቸዋለሁ፡፡
|
||||
\c 9 \v 1 ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በራእዩም ከመሠዊያው አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ እንደዚህም አለ፡- ‹‹መሠረቱ ይናወጥ ዘንድ እስኪነቃነቁና እስኪወድቁ ድረስ የቤተ መቅደሱን ዓምዶች አናቶች ምታ፤ ከዚያ በኋላ የቤተ መቅደሱ ፍርስራሾች በውስጥ ባሉት ላይ እንዲወድቁ አድርግ፤ ለመሮጥ የሚሞክረውን ማንኛውንም ሰው በሰይፍ እገድለዋለሁ፤ ማንም አያመልጥም፡፡
|
||||
\v 2 2. ያመልጡ ዘንድ ሙታን እስካሉበት ድረስ እንኳ ወደ ምድር አጥልቀው ቢቈፍሩ እንኳ እጄን ዘርግቼ እይዛቸዋለሁ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 9
|
|
@ -104,6 +104,15 @@
|
|||
"07-04",
|
||||
"07-07",
|
||||
"07-09",
|
||||
"07-14"
|
||||
"07-14",
|
||||
"07-16",
|
||||
"08-title",
|
||||
"08-01",
|
||||
"08-04",
|
||||
"08-07",
|
||||
"08-09",
|
||||
"08-11",
|
||||
"08-13",
|
||||
"09-title"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue