Sun Feb 25 2018 09:26:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-02-25 09:26:31 +03:00
parent c8c35327a2
commit 4531392841
10 changed files with 25 additions and 19 deletions

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\c 7 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር አምላካች ሰብላችንን የሚያጠፉ አንበጦችን እንደሚልክ በራእይ ገለጠልኝ፤ ይህም የሚሆነው ልክ የንጉሡ የመከሩ ድርሻ ከተሰበሰበ በኋላና ቀሪው መከር ለመሰብሰብ ገና ዝግጁ ባልነበረበት ጊዜ ነበር፡፡
2. በዚያ ራእይ እነዚያ አንበጦች ሲመጡና ለምለም የሆነውን ማንኛውንም ነገር ሲበሉ ተመለከትሁ፤ ከዚያ በኋላም፣ ‹‹እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ፣፣ እባክህን ይቅር በለን! እኛ የእስራኤል ሕዝቦች እጅግ ምስኪኖች ነን፣ ልንቋቋመው እንዴት እንችላለን? ብዬ አለቀስሁ፡፡
3. ስለዚህ እግዚአብሔር ዐሳቡን ለውጦ፣ ‹‹ይህ አይፈጸምም›› አለ፡፡
\c 7 \v 1 እግዚአብሔር አምላካች ሰብላችንን የሚያጠፉ አንበጦችን እንደሚልክ በራእይ ገለጠልኝ፤ ይህም የሚሆነው ልክ የንጉሡ የመከሩ ድርሻ ከተሰበሰበ በኋላና ቀሪው መከር ለመሰብሰብ ገና ዝግጁ ባልነበረበት ጊዜ ነበር፡፡
\v 2 በዚያ ራእይ እነዚያ አንበጦች ሲመጡና ለምለም የሆነውን ማንኛውንም ነገር ሲበሉ ተመለከትሁ፤ ከዚያ በኋላም፣ ‹‹እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ፣፣ እባክህን ይቅር በለን! እኛ የእስራኤል ሕዝቦች እጅግ ምስኪኖች ነን፣ ልንቋቋመው እንዴት እንችላለን? ብዬ አለቀስሁ፡፡
\v 3 ስለዚህ እግዚአብሔር ዐሳቡን ለውጦ፣ ‹‹ይህ አይፈጸምም›› አለ፡፡

View File

@ -1,3 +1,3 @@
\v 4 \v 5 \v 6 4. ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር በሌላ ራዕይ ያሳየኝ ይህንን ነበር እርሱ እሳት እንዲመጣና ሕዝን እንዲቀጣ ይጠራል፡፡ በራዕዩ እሳቱ በምድሪቱ በሞላ የነበረውን ውሃ ሲያደርቅ በምድሪቱም ላይ የነበረውን ማንኛውንም ነገር ሲያቃጥል አየሁ፡፡
5. ከዚያ በኋላም እንደገና እንዲህ ብዬ አለቀስሁ፡- ‹‹እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ እባክህ ይህን እንድታስቆመው እማፀናለሁ! እኛ የእስራኤል ሕዝቦች እጅግ ምስኪኖች ነን፣ እንዴት ልንቋቋመው እንችላለን?
6. ስለዚህ እግዚአብሔር እንደገና ሃሳቡን በመለውጥ ‹‹ይህም ደግሞ አይሆንም›› አለ፡፡
\v 4 ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር በሌላ ራዕይ ያሳየኝ ይህንን ነበር እርሱ እሳት እንዲመጣና ሕዝን እንዲቀጣ ይጠራል፡፡ በራዕዩ እሳቱ በምድሪቱ በሞላ የነበረውን ውሃ ሲያደርቅ በምድሪቱም ላይ የነበረውን ማንኛውንም ነገር ሲያቃጥል አየሁ፡፡
\v 5 ከዚያ በኋላም እንደገና እንዲህ ብዬ አለቀስሁ፡- ‹‹እግዚአብሔር አምላካችን ሆይ እባክህ ይህን እንድታስቆመው እማፀናለሁ! እኛ የእስራኤል ሕዝቦች እጅግ ምስኪኖች ነን፣ እንዴት ልንቋቋመው እንችላለን?
\v 6 ስለዚህ እግዚአብሔር እንደገና ሃሳቡን በመለውጥ ‹‹ይህም ደግሞ አይሆንም›› አለ፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 7 \v 8 7. ከዚያ በኋላም እግዚአብሔር ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በግድግዳ አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ ቱንቢ ተጠቅመው ስለገነቡት በጣም ቀጥ ያለ ነበር፤ እግዚአብሔር ቱምቢውን በእጁ ይዞ ነበር፡፡
8. ‹‹አሞጽ ምን ታያለህ? ብሎ እግዚአብሔር ጠየቀኝ፤ ‹‹ቱምቢ›› ብዬ መለስሁ፤ ከዚያ በኋላም እግዚአብሔር፤ ‹‹አስተውል፣ በትክክል እንዳልተገነባ ግድግዳ እንደሆኑ ለማሳየት በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ እጠቀማለሁ፤ እርሱን የመቅጣት ዐሳቤን ዳግመኛ አልለውጥም፡፡
\v 7 ከዚያ በኋላም እግዚአብሔር ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በግድግዳ አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ ቱንቢ ተጠቅመው ስለገነቡት በጣም ቀጥ ያለ ነበር፤ እግዚአብሔር ቱምቢውን በእጁ ይዞ ነበር፡፡
\v 8 ‹‹አሞጽ ምን ታያለህ? ብሎ እግዚአብሔር ጠየቀኝ፤ ‹‹ቱምቢ›› ብዬ መለስሁ፤ ከዚያ በኋላም እግዚአብሔር፤ ‹‹አስተውል፣ በትክክል እንዳልተገነባ ግድግዳ እንደሆኑ ለማሳየት በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱምቢ እጠቀማለሁ፤ እርሱን የመቅጣት ዐሳቤን ዳግመኛ አልለውጥም፡፡

View File

@ -1 +1 @@
\v 9 9. የይስሐቅ ዝርያዎች ጣዖታትን የሚያመልኩባቸው የኮረብታ ጫፍ የጣዖት አምልኮ ቦታዎች እንዲሁም በእስራኤል የሚገኙ ሌሎች አስፈላጊ የተቀደሱ ቦታዎችም ይፈርሳሉ፤ ጠላቶቻችሁ እናንተን ማጥቃት እንዲችሉ አደርጋቸዋለሁ፤ እነርሱም ንጉሥ ኢዮርብዓምንና ዝርያዎቹን ሁሉ ያስወግዳሉ፡፡››
\v 9 የይስሐቅ ዝርያዎች ጣዖታትን የሚያመልኩባቸው የኮረብታ ጫፍ የጣዖት አምልኮ ቦታዎች እንዲሁም በእስራኤል የሚገኙ ሌሎች አስፈላጊ የተቀደሱ ቦታዎችም ይፈርሳሉ፤ ጠላቶቻችሁ እናንተን ማጥቃት እንዲችሉ አደርጋቸዋለሁ፤ እነርሱም ንጉሥ ኢዮርብዓምንና ዝርያዎቹን ሁሉ ያስወግዳሉ፡፡››

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 10 \v 11 10. ከዚያ በኋላ የቤቴል ካህን አሜስያስ ለእስራኤል ንጉሥ ለኢዮርብዓም መልእክት ላከ በመልእክቱም፣ ‹‹አሞጽ በእስራኤል ሕዝብ መካከል በአንተ ላይ ሤራ እያካሄደ ነው፡፡ የዚህ አገር ሕዝብ እርሱ መሳሳቱን አያውቁም ብዬ እሰጋለሁ፤ እርሱ እንደዚህ ይላል፡- ‹ኢዮርብዓም ሰይፍ በታጠቀ አንድ ሰው በቅርቡ ይገደላል፤ የእስራኤል ሕዝብም ወደ ምርኮ ይወሰዳል፡፡››
11.
\v 10 10. ከዚያ በኋላ የቤቴል ካህን አሜስያስ ለእስራኤል ንጉሥ ለኢዮርብዓም መልእክት ላከ በመልእክቱም፣ ‹‹አሞጽ በእስራኤል ሕዝብ መካከል በአንተ ላይ ሤራ እያካሄደ ነው፡፡ የዚህ አገር ሕዝብ እርሱ መሳሳቱን አያውቁም ብዬ እሰጋለሁ፤ እርሱ እንደዚህ ይላል፡- ‹ኢዮርብዓም ሰይፍ በታጠቀ አንድ ሰው በቅርቡ ይገደላል፤ የእስራኤል ሕዝብም ወደ ምርኮ ይወሰዳል፡፡››
\v 11 11.

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 12 \v 13 12. ከዚያ በኋላ አሜስያስ ወደ እኔ መጥቶ እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹አንተ ነቢይ፣ ከዚህ ውጣ! ወደ ይሁዳ ተመልሰህ ሂድ! ገንዘብ ማግኘት ከፈለግህ እዚያ ሂድና ተንብይ!
13. ይህ ብሔራዊው ቤተ መቅደስ ማለትም የንጉሡ ቤተ መቅደስ ያለበት ነውና ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ በቤቴል አትተንብይ!
\v 12 ከዚያ በኋላ አሜስያስ ወደ እኔ መጥቶ እንደዚህ አለኝ፡- ‹‹አንተ ነቢይ፣ ከዚህ ውጣ! ወደ ይሁዳ ተመልሰህ ሂድ! ገንዘብ ማግኘት ከፈለግህ እዚያ ሂድና ተንብይ!
\v 13 ይህ ብሔራዊው ቤተ መቅደስ ማለትም የንጉሡ ቤተ መቅደስ ያለበት ነውና ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ በቤቴል አትተንብይ!

View File

@ -1,2 +1,2 @@
14. ለአሜስያስ እንደዚህ ብዬ መለስሁለት፡- ‹‹ቀደም ሲል እኔ ነቢይ አልነበርሁም፤ አባቴም ነቢይ አልነበረም፤ እኔ እረኛ ነበርሁ፤ የሾላ ዛፎችንም እንከባከብ ነበር፡፡
15. እግዚአብሔር ግን በጎቼን ከምጠብቅበት ቦታ ወሰደኝ እንደዚህም አለኝ፡- ‹ወደ እስራኤል ሂድና በዚያ ላሉት ሕዝቤ ትንቢት ተናገር!›፡፡
\v 14 ለአሜስያስ እንደዚህ ብዬ መለስሁለት፡- ‹‹ቀደም ሲል እኔ ነቢይ አልነበርሁም፤ አባቴም ነቢይ አልነበረም፤ እኔ እረኛ ነበርሁ፤ የሾላ ዛፎችንም እንከባከብ ነበር፡፡
\v 15 እግዚአብሔር ግን በጎቼን ከምጠብቅበት ቦታ ወሰደኝ እንደዚህም አለኝ፡- ‹ወደ እስራኤል ሂድና በዚያ ላሉት ሕዝቤ ትንቢት ተናገር!›፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
16. አንተ ‹አትተንብይ በእስራኤል ሕዝብ ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይፈጸማሉ እያልህ የምትናገራቸውን ነገሮች አቁም! አልኸኝ፡፡
17. ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ አንተ የሚለውን አድምጥ፡- ‹በዚህችው ከተማ ሚስትህ ጋለሞታ ትሆናለች፤ ጠላቶቻቸው ስለሚገድሏቸው ወንድ ልጆችህና ሴት ልጆችህ ይሞታሉ፤ ሌሎች ምድርህን ይለካሉ፣ እርስ በርሳቸውም ይከፋፈሉታል፤ አንተም ራስህ በባዕድ ምድር ትሞታለህ፤ የእስራኤል ሕዝብም በእርግጥ አገራቸውን ትተው ወደ ምርኮ ይሄዳሉ፡፡››
\v 16 አንተ ‹አትተንብይ በእስራኤል ሕዝብ ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይፈጸማሉ እያልህ የምትናገራቸውን ነገሮች አቁም! አልኸኝ፡፡
\v 17 ስለዚህ እግዚአብሔር ስለ አንተ የሚለውን አድምጥ፡- ‹በዚህችው ከተማ ሚስትህ ጋለሞታ ትሆናለች፤ ጠላቶቻቸው ስለሚገድሏቸው ወንድ ልጆችህና ሴት ልጆችህ ይሞታሉ፤ ሌሎች ምድርህን ይለካሉ፣ እርስ በርሳቸውም ይከፋፈሉታል፤ አንተም ራስህ በባዕድ ምድር ትሞታለህ፤ የእስራኤል ሕዝብም በእርግጥ አገራቸውን ትተው ወደ ምርኮ ይሄዳሉ፡፡››

View File

@ -1 +1 @@
ምዕራፍ
ምዕራፍ 7

View File

@ -98,6 +98,12 @@
"06-09",
"06-11",
"06-12",
"06-14"
"06-14",
"07-title",
"07-01",
"07-04",
"07-07",
"07-09",
"07-14"
]
}