Sun Feb 25 2018 09:24:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2018-02-25 09:24:31 +03:00
parent 1cb956af05
commit c8c35327a2
10 changed files with 25 additions and 15 deletions

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\c 6 \v 1 \v 2 1. ስለ ምንም ነገር በማትጨነቁ በእናንተ የኢየሩሳሌም ሰዎች እንደዚሁም በሰማሪያ ከተማ ኮረብታ ላይ በምትኖሩ ከሥጋት ነጻ ነን ብላችሁ በምታስቡ መሪዎችም ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል፤እናንተ ራሳችሁን በዓለም እጅግ አስፈላጊ ሰዎች ብላችሁ ትጠራላችሁ፤ እስራኤላውያንም ዕርዳታ ፈልገው የሚሄዱባችሁ መሪዎች ናችሁ፡፡
2. ‹‹ወደ ካልኔ ከተማ ከዚያ በኋላም ወደ ታላቂቱ ከተማ ወደ ሐማት፣ ወደ ፍልስጥኤሟ ጋዛ ሁዱና እንዴት እንደሆኑ ተመልከቱ፤ ሁሉም የበለጸጉ ናቸው፤ እንግዲህ የእናንተ ምድሮች ከእነርሱ የተሸሉ፣ የእናንተም ሁለቱ አገሮች ይሁዳና ሰማርያ ታላላቆች ናቸው፡፡ ስለሆነም ስጋት የለባችሁም›› ትሏቸዋላችሁ፡፡
\c 6 \v 1 ስለ ምንም ነገር በማትጨነቁ በእናንተ የኢየሩሳሌም ሰዎች እንደዚሁም በሰማሪያ ከተማ ኮረብታ ላይ በምትኖሩ ከሥጋት ነጻ ነን ብላችሁ በምታስቡ መሪዎችም ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል፤እናንተ ራሳችሁን በዓለም እጅግ አስፈላጊ ሰዎች ብላችሁ ትጠራላችሁ፤ እስራኤላውያንም ዕርዳታ ፈልገው የሚሄዱባችሁ መሪዎች ናችሁ፡፡
\v 2 ‹‹ወደ ካልኔ ከተማ ከዚያ በኋላም ወደ ታላቂቱ ከተማ ወደ ሐማት፣ ወደ ፍልስጥኤሟ ጋዛ ሁዱና እንዴት እንደሆኑ ተመልከቱ፤ ሁሉም የበለጸጉ ናቸው፤ እንግዲህ የእናንተ ምድሮች ከእነርሱ የተሸሉ፣ የእናንተም ሁለቱ አገሮች ይሁዳና ሰማርያ ታላላቆች ናቸው፡፡ ስለሆነም ስጋት የለባችሁም›› ትሏቸዋላችሁ፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 3 \v 4 3. በእናንተ በመሪች ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል! ጠላቶቻችሁ በብርቱ በሚያጠቋችሁ ጊዜ ጥፋት ወደሚደርስባችሁ ጊዜ እየመጣችሁ እንደሆናችሁ ላለማሰብ ትሞክራላችሁ፡፡
4. በውድ የዝሆን ጥርሶች በተጌጡ የለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ተደግፎ የመብላትን ባዕድ ባህል ተከትላችኋል፤ የለሰለሱ የጠቦት ሥጋዎችንና የሰቡ ጥጆችን ትበላላችሁ፡፡
\v 3 በእናንተ በመሪች ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል! ጠላቶቻችሁ በብርቱ በሚያጠቋችሁ ጊዜ ጥፋት ወደሚደርስባችሁ ጊዜ እየመጣችሁ እንደሆናችሁ ላለማሰብ ትሞክራላችሁ፡፡
\v 4 በውድ የዝሆን ጥርሶች በተጌጡ የለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ተደግፎ የመብላትን ባዕድ ባህል ተከትላችኋል፤ የለሰለሱ የጠቦት ሥጋዎችንና የሰቡ ጥጆችን ትበላላችሁ፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
\v 5 \v 6 5. የምታደርጉት ምንም የተሻለ ነገር የሌላችሁ ይመስል አዳዲስ ዘፈኖችን ታወጣላችሁ፣ ንጉሥ ዳዊትም ደርግ እንደነበረው በበገናዎቻችሁ ትጫወቷቸዋላች፡፡
6. ዋንጫዎቻችሁን በወይን ጠጅ እየሞላችኋቸው ትጠጣላችሁ፣ ሰውነቶቻችሁንም ውድ ዘይት ትቀባላችሁ፤ ነገር ግን ሊጠፋ ለተቃረበው ለአገራችን ለእስራኤል አታዝኑም፡፡
\v 5 የምታደርጉት ምንም የተሻለ ነገር የሌላችሁ ይመስል አዳዲስ ዘፈኖችን ታወጣላችሁ፣ ንጉሥ ዳዊትም ደርግ እንደነበረው በበገናዎቻችሁ ትጫወቷቸዋላች፡፡
\v 6 ዋንጫዎቻችሁን በወይን ጠጅ እየሞላችኋቸው ትጠጣላችሁ፣ ሰውነቶቻችሁንም ውድ ዘይት ትቀባላችሁ፤ ነገር ግን ሊጠፋ ለተቃረበው ለአገራችን ለእስራኤል አታዝኑም፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
7. በለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ስታደርጉ የነበራችት ፈንጠዝያና መንደላቀቅ በቅርቡ ያቆማል፤ በጠላቶቻችሁ ተገደው ወደ ምርኮ ከሚሰዱት መካከልም እናንተ የመጀመሪያዎቹ ትሆናላችሁ፡፡
8. እግዚአብሔር አምላክ ይህንን አጥብቆ ተናግሯል፤ ‹‹በጣም ስለታበዩ የእስራኤልን ሕዝብ ጠልቻለሁ፤ ምሽጎቻቸውንም ተጸይፌአለሁ፤ ጠላቶቻቸውም ዋና ከተማቸውንና በውስጧ ያለውን ሁሉ
\v 7 በለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ስታደርጉ የነበራችት ፈንጠዝያና መንደላቀቅ በቅርቡ ያቆማል፤ በጠላቶቻችሁ ተገደው ወደ ምርኮ ከሚሰዱት መካከልም እናንተ የመጀመሪያዎቹ ትሆናላችሁ፡፡
\v 8 እግዚአብሔር አምላክ ይህንን አጥብቆ ተናግሯል፤ ‹‹በጣም ስለታበዩ የእስራኤልን ሕዝብ ጠልቻለሁ፤ ምሽጎቻቸውንም ተጸይፌአለሁ፤ ጠላቶቻቸውም ዋና ከተማቸውንና በውስጧ ያለውን ሁሉ

View File

@ -1,2 +1,2 @@
9. ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ በአንድ ቤት ውስጥ ዐሥር ሰዎች ቢኖሩ ሁሉም ይሞታሉ፡፡
10. አስከሬናቸውን የማቃጠል ኃላፊነት ያለበት ዘመድ ወደዚያ ቤት ‹በዚህ ከእናንተ ጋር ያለ ሰው ይኖራል? በማለት የተደበቀ አንዳች ሰው እንዳለ ቢጠይቅና አንድ ሰውም ‹የለም› ብሎ ቢመልስለት ጠያቂው ሰው፡- ‹ዝም በል! ስሙን በመጥራት በእኛ ላይ ትኲረት እንዲያደርግ የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የለብህም፣ አለበለዚያ እኛን ለመግደል ምክንያት ያገኝብናል! ይላል፡፡
\v 9 ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ በአንድ ቤት ውስጥ ዐሥር ሰዎች ቢኖሩ ሁሉም ይሞታሉ፡፡
\v 10 አስከሬናቸውን የማቃጠል ኃላፊነት ያለበት ዘመድ ወደዚያ ቤት ‹በዚህ ከእናንተ ጋር ያለ ሰው ይኖራል? በማለት የተደበቀ አንዳች ሰው እንዳለ ቢጠይቅና አንድ ሰውም ‹የለም› ብሎ ቢመልስለት ጠያቂው ሰው፡- ‹ዝም በል! ስሙን በመጥራት በእኛ ላይ ትኲረት እንዲያደርግ የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የለብህም፣ አለበለዚያ እኛን ለመግደል ምክንያት ያገኝብናል! ይላል፡፡

View File

@ -1 +1 @@
\v 11 11. እግዚአብሔር በእስራኤል እንደዚያ ያሉ ትላልቅ ቤቶች እንዲደቁ፣ ትናንሽ ቤቶችም ብትንትናቸው እንዲወጣ አዟልና እንደዚህ የመሳሰሉ አሰቃቂ ነገሮች ይፈጸማሉ፡፡
\v 11 እግዚአብሔር በእስራኤል እንደዚያ ያሉ ትላልቅ ቤቶች እንዲደቁ፣ ትናንሽ ቤቶችም ብትንትናቸው እንዲወጣ አዟልና እንደዚህ የመሳሰሉ አሰቃቂ ነገሮች ይፈጸማሉ፡፡

View File

@ -1,2 +1,2 @@
12. ፈረሶች በእርግጥ በአለቶች ላይ አይጋልቡም፣ ሰዎችም በእርግጥ ጭንጫን በበሬዎች ማረስ አይችሉም፤ እናንተ ግን ማንም ሊያደርጋቸው የማይገቡ ነገሮችን አድርጋችኋል፤ ይኸውም መልካም የሆነውን አጣማችኋል፣ ትክከለኛውን ነገር ለውጣችሁ መራር እንደሆኑ ነገሮች አድርጋችሁ ቈጥራችሁታል፡፡
13. የሎዶባርን ከተማ በመያዛችሁ ታብያችኋል፣ ‹ቃርናይምን በራሳችን ኃይል ይዘናታል! ብላችኋል፡፡
\v 12 ፈረሶች በእርግጥ በአለቶች ላይ አይጋልቡም፣ ሰዎችም በእርግጥ ጭንጫን በበሬዎች ማረስ አይችሉም፤ እናንተ ግን ማንም ሊያደርጋቸው የማይገቡ ነገሮችን አድርጋችኋል፤ ይኸውም መልካም የሆነውን አጣማችኋል፣ ትክከለኛውን ነገር ለውጣችሁ መራር እንደሆኑ ነገሮች አድርጋችሁ ቈጥራችሁታል፡፡
\v 13 የሎዶባርን ከተማ በመያዛችሁ ታብያችኋል፣ ‹ቃርናይምን በራሳችን ኃይል ይዘናታል! ብላችኋል፡፡

View File

@ -1 +1 @@
14. የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ግን፤ ‹‹አንድ ሕዝብ እናንተን የእስራኤልን ሰዎች እንዲያጠቃችሁ አደርጋለሁ፣ እነርሱ ከሐማት መተላለፊያ ጀምረው በስተሰሜን ምዕራብ እስካለው የአረባ ፈፋ ድረስ ያስጨንቋችኋል›› ብሎ በይፋ ዐውጇል፡፡
\v 14 የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ግን፤ ‹‹አንድ ሕዝብ እናንተን የእስራኤልን ሰዎች እንዲያጠቃችሁ አደርጋለሁ፣ እነርሱ ከሐማት መተላለፊያ ጀምረው በስተሰሜን ምዕራብ እስካለው የአረባ ፈፋ ድረስ ያስጨንቋችኋል›› ብሎ በይፋ ዐውጇል፡፡

1
07/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ምዕራፍ

View File

@ -89,6 +89,15 @@
"05-21",
"05-23",
"05-25",
"05-27"
"05-27",
"06-title",
"06-01",
"06-03",
"06-05",
"06-07",
"06-09",
"06-11",
"06-12",
"06-14"
]
}