diff --git a/06/01.txt b/06/01.txt index 947167a..5c7a987 100644 --- a/06/01.txt +++ b/06/01.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\c 6 \v 1 \v 2 1. ስለ ምንም ነገር በማትጨነቁ በእናንተ የኢየሩሳሌም ሰዎች እንደዚሁም በሰማሪያ ከተማ ኮረብታ ላይ በምትኖሩ ከሥጋት ነጻ ነን ብላችሁ በምታስቡ መሪዎችም ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል፤እናንተ ራሳችሁን በዓለም እጅግ አስፈላጊ ሰዎች ብላችሁ ትጠራላችሁ፤ እስራኤላውያንም ዕርዳታ ፈልገው የሚሄዱባችሁ መሪዎች ናችሁ፡፡ -2. ‹‹ወደ ካልኔ ከተማ ከዚያ በኋላም ወደ ታላቂቱ ከተማ ወደ ሐማት፣ ወደ ፍልስጥኤሟ ጋዛ ሁዱና እንዴት እንደሆኑ ተመልከቱ፤ ሁሉም የበለጸጉ ናቸው፤ እንግዲህ የእናንተ ምድሮች ከእነርሱ የተሸሉ፣ የእናንተም ሁለቱ አገሮች ይሁዳና ሰማርያ ታላላቆች ናቸው፡፡ ስለሆነም ስጋት የለባችሁም›› ትሏቸዋላችሁ፡፡ \ No newline at end of file +\c 6 \v 1 ስለ ምንም ነገር በማትጨነቁ በእናንተ የኢየሩሳሌም ሰዎች እንደዚሁም በሰማሪያ ከተማ ኮረብታ ላይ በምትኖሩ ከሥጋት ነጻ ነን ብላችሁ በምታስቡ መሪዎችም ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል፤እናንተ ራሳችሁን በዓለም እጅግ አስፈላጊ ሰዎች ብላችሁ ትጠራላችሁ፤ እስራኤላውያንም ዕርዳታ ፈልገው የሚሄዱባችሁ መሪዎች ናችሁ፡፡ +\v 2 ‹‹ወደ ካልኔ ከተማ ከዚያ በኋላም ወደ ታላቂቱ ከተማ ወደ ሐማት፣ ወደ ፍልስጥኤሟ ጋዛ ሁዱና እንዴት እንደሆኑ ተመልከቱ፤ ሁሉም የበለጸጉ ናቸው፤ እንግዲህ የእናንተ ምድሮች ከእነርሱ የተሸሉ፣ የእናንተም ሁለቱ አገሮች ይሁዳና ሰማርያ ታላላቆች ናቸው፡፡ ስለሆነም ስጋት የለባችሁም›› ትሏቸዋላችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/06/03.txt b/06/03.txt index db3c463..752c725 100644 --- a/06/03.txt +++ b/06/03.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 3 \v 4 3. በእናንተ በመሪች ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል! ጠላቶቻችሁ በብርቱ በሚያጠቋችሁ ጊዜ ጥፋት ወደሚደርስባችሁ ጊዜ እየመጣችሁ እንደሆናችሁ ላለማሰብ ትሞክራላችሁ፡፡ -4. በውድ የዝሆን ጥርሶች በተጌጡ የለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ተደግፎ የመብላትን ባዕድ ባህል ተከትላችኋል፤ የለሰለሱ የጠቦት ሥጋዎችንና የሰቡ ጥጆችን ትበላላችሁ፡፡ \ No newline at end of file +\v 3 በእናንተ በመሪች ላይ አሰቃቂ ነገሮች ይደርሱባችኋል! ጠላቶቻችሁ በብርቱ በሚያጠቋችሁ ጊዜ ጥፋት ወደሚደርስባችሁ ጊዜ እየመጣችሁ እንደሆናችሁ ላለማሰብ ትሞክራላችሁ፡፡ +\v 4 በውድ የዝሆን ጥርሶች በተጌጡ የለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ተደግፎ የመብላትን ባዕድ ባህል ተከትላችኋል፤ የለሰለሱ የጠቦት ሥጋዎችንና የሰቡ ጥጆችን ትበላላችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/06/05.txt b/06/05.txt index a7b1d60..da0b805 100644 --- a/06/05.txt +++ b/06/05.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 5 \v 6 5. የምታደርጉት ምንም የተሻለ ነገር የሌላችሁ ይመስል አዳዲስ ዘፈኖችን ታወጣላችሁ፣ ንጉሥ ዳዊትም ደርግ እንደነበረው በበገናዎቻችሁ ትጫወቷቸዋላች፡፡ -6. ዋንጫዎቻችሁን በወይን ጠጅ እየሞላችኋቸው ትጠጣላችሁ፣ ሰውነቶቻችሁንም ውድ ዘይት ትቀባላችሁ፤ ነገር ግን ሊጠፋ ለተቃረበው ለአገራችን ለእስራኤል አታዝኑም፡፡ \ No newline at end of file +\v 5 የምታደርጉት ምንም የተሻለ ነገር የሌላችሁ ይመስል አዳዲስ ዘፈኖችን ታወጣላችሁ፣ ንጉሥ ዳዊትም ደርግ እንደነበረው በበገናዎቻችሁ ትጫወቷቸዋላች፡፡ +\v 6 ዋንጫዎቻችሁን በወይን ጠጅ እየሞላችኋቸው ትጠጣላችሁ፣ ሰውነቶቻችሁንም ውድ ዘይት ትቀባላችሁ፤ ነገር ግን ሊጠፋ ለተቃረበው ለአገራችን ለእስራኤል አታዝኑም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/06/07.txt b/06/07.txt index d407bbc..8b3fc80 100644 --- a/06/07.txt +++ b/06/07.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -7. በለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ስታደርጉ የነበራችት ፈንጠዝያና መንደላቀቅ በቅርቡ ያቆማል፤ በጠላቶቻችሁ ተገደው ወደ ምርኮ ከሚሰዱት መካከልም እናንተ የመጀመሪያዎቹ ትሆናላችሁ፡፡ -8. እግዚአብሔር አምላክ ይህንን አጥብቆ ተናግሯል፤ ‹‹በጣም ስለታበዩ የእስራኤልን ሕዝብ ጠልቻለሁ፤ ምሽጎቻቸውንም ተጸይፌአለሁ፤ ጠላቶቻቸውም ዋና ከተማቸውንና በውስጧ ያለውን ሁሉ +\v 7 በለሰለሱ መከዳዎች (ፎቴዎች) ስታደርጉ የነበራችት ፈንጠዝያና መንደላቀቅ በቅርቡ ያቆማል፤ በጠላቶቻችሁ ተገደው ወደ ምርኮ ከሚሰዱት መካከልም እናንተ የመጀመሪያዎቹ ትሆናላችሁ፡፡ +\v 8 እግዚአብሔር አምላክ ይህንን አጥብቆ ተናግሯል፤ ‹‹በጣም ስለታበዩ የእስራኤልን ሕዝብ ጠልቻለሁ፤ ምሽጎቻቸውንም ተጸይፌአለሁ፤ ጠላቶቻቸውም ዋና ከተማቸውንና በውስጧ ያለውን ሁሉ \ No newline at end of file diff --git a/06/09.txt b/06/09.txt index 60886f1..b2255d3 100644 --- a/06/09.txt +++ b/06/09.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -9. ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ በአንድ ቤት ውስጥ ዐሥር ሰዎች ቢኖሩ ሁሉም ይሞታሉ፡፡ -10. አስከሬናቸውን የማቃጠል ኃላፊነት ያለበት ዘመድ ወደዚያ ቤት ‹በዚህ ከእናንተ ጋር ያለ ሰው ይኖራል?› በማለት የተደበቀ አንዳች ሰው እንዳለ ቢጠይቅና አንድ ሰውም ‹የለም› ብሎ ቢመልስለት ጠያቂው ሰው፡- ‹ዝም በል! ስሙን በመጥራት በእኛ ላይ ትኲረት እንዲያደርግ የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የለብህም፣ አለበለዚያ እኛን ለመግደል ምክንያት ያገኝብናል!› ይላል፡፡ +\v 9 ይህ በሚፈጸምበት ጊዜ በአንድ ቤት ውስጥ ዐሥር ሰዎች ቢኖሩ ሁሉም ይሞታሉ፡፡ +\v 10 አስከሬናቸውን የማቃጠል ኃላፊነት ያለበት ዘመድ ወደዚያ ቤት ‹በዚህ ከእናንተ ጋር ያለ ሰው ይኖራል?› በማለት የተደበቀ አንዳች ሰው እንዳለ ቢጠይቅና አንድ ሰውም ‹የለም› ብሎ ቢመልስለት ጠያቂው ሰው፡- ‹ዝም በል! ስሙን በመጥራት በእኛ ላይ ትኲረት እንዲያደርግ የእግዚአብሔርን ስም መጥራት የለብህም፣ አለበለዚያ እኛን ለመግደል ምክንያት ያገኝብናል!› ይላል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/06/11.txt b/06/11.txt index b5bc57a..01e659b 100644 --- a/06/11.txt +++ b/06/11.txt @@ -1 +1 @@ -\v 11 11. እግዚአብሔር በእስራኤል እንደዚያ ያሉ ትላልቅ ቤቶች እንዲደቁ፣ ትናንሽ ቤቶችም ብትንትናቸው እንዲወጣ አዟልና እንደዚህ የመሳሰሉ አሰቃቂ ነገሮች ይፈጸማሉ፡፡ \ No newline at end of file +\v 11 እግዚአብሔር በእስራኤል እንደዚያ ያሉ ትላልቅ ቤቶች እንዲደቁ፣ ትናንሽ ቤቶችም ብትንትናቸው እንዲወጣ አዟልና እንደዚህ የመሳሰሉ አሰቃቂ ነገሮች ይፈጸማሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/06/12.txt b/06/12.txt index d808ff6..09821ea 100644 --- a/06/12.txt +++ b/06/12.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -12. ፈረሶች በእርግጥ በአለቶች ላይ አይጋልቡም፣ ሰዎችም በእርግጥ ጭንጫን በበሬዎች ማረስ አይችሉም፤ እናንተ ግን ማንም ሊያደርጋቸው የማይገቡ ነገሮችን አድርጋችኋል፤ ይኸውም መልካም የሆነውን አጣማችኋል፣ ትክከለኛውን ነገር ለውጣችሁ መራር እንደሆኑ ነገሮች አድርጋችሁ ቈጥራችሁታል፡፡ -13. የሎዶባርን ከተማ በመያዛችሁ ታብያችኋል፣ ‹ቃርናይምን በራሳችን ኃይል ይዘናታል!› ብላችኋል፡፡ +\v 12 ፈረሶች በእርግጥ በአለቶች ላይ አይጋልቡም፣ ሰዎችም በእርግጥ ጭንጫን በበሬዎች ማረስ አይችሉም፤ እናንተ ግን ማንም ሊያደርጋቸው የማይገቡ ነገሮችን አድርጋችኋል፤ ይኸውም መልካም የሆነውን አጣማችኋል፣ ትክከለኛውን ነገር ለውጣችሁ መራር እንደሆኑ ነገሮች አድርጋችሁ ቈጥራችሁታል፡፡ +\v 13 የሎዶባርን ከተማ በመያዛችሁ ታብያችኋል፣ ‹ቃርናይምን በራሳችን ኃይል ይዘናታል!› ብላችኋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/06/14.txt b/06/14.txt index 3114ab6..64d0e7a 100644 --- a/06/14.txt +++ b/06/14.txt @@ -1 +1 @@ -14. የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ግን፤ ‹‹አንድ ሕዝብ እናንተን የእስራኤልን ሰዎች እንዲያጠቃችሁ አደርጋለሁ፣ እነርሱ ከሐማት መተላለፊያ ጀምረው በስተሰሜን ምዕራብ እስካለው የአረባ ፈፋ ድረስ ያስጨንቋችኋል›› ብሎ በይፋ ዐውጇል፡፡ \ No newline at end of file +\v 14 የሠራዊተ መላእክት አዛዥ እግዚአብሔር ግን፤ ‹‹አንድ ሕዝብ እናንተን የእስራኤልን ሰዎች እንዲያጠቃችሁ አደርጋለሁ፣ እነርሱ ከሐማት መተላለፊያ ጀምረው በስተሰሜን ምዕራብ እስካለው የአረባ ፈፋ ድረስ ያስጨንቋችኋል›› ብሎ በይፋ ዐውጇል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/07/title.txt b/07/title.txt new file mode 100644 index 0000000..a6a00aa --- /dev/null +++ b/07/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 83bcf13..d939fcf 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -89,6 +89,15 @@ "05-21", "05-23", "05-25", - "05-27" + "05-27", + "06-title", + "06-01", + "06-03", + "06-05", + "06-07", + "06-09", + "06-11", + "06-12", + "06-14" ] } \ No newline at end of file