From 68aeb82024697f72606b9a5fabc91b634cf9f95a Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Sun, 25 Feb 2018 09:28:31 +0300 Subject: [PATCH] Sun Feb 25 2018 09:28:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 08/01.txt | 6 +++--- 08/04.txt | 6 +++--- 08/07.txt | 4 ++-- 08/09.txt | 4 ++-- 08/11.txt | 4 ++-- 08/13.txt | 4 ++-- 08/title.txt | 1 + 09/01.txt | 4 ++-- 09/title.txt | 1 + manifest.json | 11 ++++++++++- 10 files changed, 28 insertions(+), 17 deletions(-) create mode 100644 08/title.txt create mode 100644 09/title.txt diff --git a/08/01.txt b/08/01.txt index ac4acf9..5dc6e38 100644 --- a/08/01.txt +++ b/08/01.txt @@ -1,3 +1,3 @@ -\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 1. እግዚአብሔር በራእይ በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐሳየኝ፤ -2. እርሱም፤ ‹‹አሞጽ ምን ታያለህ?›› አለኝ፤ እኔም፣ ‹‹በጣም በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐያለሁ›› ብዬ መለስሁ፤ እርሱም፣ ‹‹ይህ የሕዝቤ የእስራኤል ጊዜ ወደ ፍጻሜ እንደደረሰ ያመለክታል፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤ -3. በቅርቡ ሕዝቡ በቤተ መቅደስ ውስጥ ከመዘመር ይልቅ ያለቅሳሉ፤ በየቦታው አስከሬኖች ይኖራሉ፤ በሚያነሡአቸው ጊዜም ሰዎች ምንም አይናገሩም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፤ \ No newline at end of file +\c 8 \v 1 እግዚአብሔር በራእይ በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐሳየኝ፤ +\v 2 እርሱም፤ ‹‹አሞጽ ምን ታያለህ?›› አለኝ፤ እኔም፣ ‹‹በጣም በበሰሉ ፍሬዎች የተሞላ ቅርጫት ዐያለሁ›› ብዬ መለስሁ፤ እርሱም፣ ‹‹ይህ የሕዝቤ የእስራኤል ጊዜ ወደ ፍጻሜ እንደደረሰ ያመለክታል፤ እነርሱን ለመቅጣት የወሰንሁትን ውሳኔ አልለውጥም፤ +\v 3 በቅርቡ ሕዝቡ በቤተ መቅደስ ውስጥ ከመዘመር ይልቅ ያለቅሳሉ፤ በየቦታው አስከሬኖች ይኖራሉ፤ በሚያነሡአቸው ጊዜም ሰዎች ምንም አይናገሩም፤ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬዋለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፤ \ No newline at end of file diff --git a/08/04.txt b/08/04.txt index 7fee814..165a5fa 100644 --- a/08/04.txt +++ b/08/04.txt @@ -1,3 +1,3 @@ -\v 4 \v 5 \v 6 4. ችግረኛ ሰዎችን እንደረጋገጣችኋቸው ያህል ነው፤ ድሆች ሰዎችንም ደምስሳችኋቸዋል፡፡ -5. እህላችንን መሸጥ ይፈቀድልን ዘንድ የወር መባቻ በዓል ቶሎ በተጠናቀቀ ‹ስንዴያችንን ለመሸጥ በድጋሚ ፈቃድ እንድናገኝ ሰንበት በቶሎ በተጠናቀቀ› የሚል ልማዳዊ አባባል አላችሁ፤ በምንሸጠው ጊዜ ከፍ ያለ ዋጋ ማስከፈል እንችላለን፤ በትክክል የማይመዝኑ ሚዛኖችንም በመጠቀም ሰዎችን ማታለል እንችላለን፡፡ -6. መልካም ያልሆነውን ስንዴ እንሸጣለን፤ ዕቃዎችን ለመግዛት ገንዘብ የሌላቸውን ችግረኛና ድሆች ሰዎችን ነጠላ ጫማዎችን ልንገዛ በምንችልባቸው ጥቂት ብሮች እየገዛናቸው ባሪያዎቻችን እናደርጋቸዋለን!›› \ No newline at end of file +\v 4 ችግረኛ ሰዎችን እንደረጋገጣችኋቸው ያህል ነው፤ ድሆች ሰዎችንም ደምስሳችኋቸዋል፡፡ +\v 5 እህላችንን መሸጥ ይፈቀድልን ዘንድ የወር መባቻ በዓል ቶሎ በተጠናቀቀ ‹ስንዴያችንን ለመሸጥ በድጋሚ ፈቃድ እንድናገኝ ሰንበት በቶሎ በተጠናቀቀ› የሚል ልማዳዊ አባባል አላችሁ፤ በምንሸጠው ጊዜ ከፍ ያለ ዋጋ ማስከፈል እንችላለን፤ በትክክል የማይመዝኑ ሚዛኖችንም በመጠቀም ሰዎችን ማታለል እንችላለን፡፡ +\v 6 መልካም ያልሆነውን ስንዴ እንሸጣለን፤ ዕቃዎችን ለመግዛት ገንዘብ የሌላቸውን ችግረኛና ድሆች ሰዎችን ነጠላ ጫማዎችን ልንገዛ በምንችልባቸው ጥቂት ብሮች እየገዛናቸው ባሪያዎቻችን እናደርጋቸዋለን!›› \ No newline at end of file diff --git a/08/07.txt b/08/07.txt index 7a9cc04..dd0e0ea 100644 --- a/08/07.txt +++ b/08/07.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 7 \v 8 7. እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ‹‹ልታመልኩኝ የሚገባችሁ እኔ ሕያው እንደመሆኔ፣ ያደረጋችሁትን ክፉ ነገር እንደማልረሳ በጥብቅ እናገራለሁ፡፡ -8. ከእነዚያ ክፉ ነገሮች የተነሣ አገራችሁ በእርግጥ በቅርቡ ትናወጣለች፣ እናንተ ሁላችሁም ታለቅሳላችሁ፤ በውሃ ተሞልቶ በዳርቻዎቹ ሁሉ እንደሚፈስ እንደ ዓባይ ከዚያ በኃላም ወደ ደለሉ እንደሚመለስ እንደዚሁም በተደጋጋሚ ወደ ላይ ከፍ እንደሚልና ወደ ታች ዝቅ እንደሚል ይሆናል፡፡ \ No newline at end of file +\v 7 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ‹‹ልታመልኩኝ የሚገባችሁ እኔ ሕያው እንደመሆኔ፣ ያደረጋችሁትን ክፉ ነገር እንደማልረሳ በጥብቅ እናገራለሁ፡፡ +\v 8 ከእነዚያ ክፉ ነገሮች የተነሣ አገራችሁ በእርግጥ በቅርቡ ትናወጣለች፣ እናንተ ሁላችሁም ታለቅሳላችሁ፤ በውሃ ተሞልቶ በዳርቻዎቹ ሁሉ እንደሚፈስ እንደ ዓባይ ከዚያ በኃላም ወደ ደለሉ እንደሚመለስ እንደዚሁም በተደጋጋሚ ወደ ላይ ከፍ እንደሚልና ወደ ታች ዝቅ እንደሚል ይሆናል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/09.txt b/08/09.txt index 25f3214..bdac0a6 100644 --- a/08/09.txt +++ b/08/09.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -9. ሕዝቤን በምቀጣበት በዚያን ጊዜ ፀሐይ በቀትር እንድትጠልቅ አደርጋለሁ፣ ምድርም በመላ በቀን ይጨልማል፡፡ -10. መንፈሳዊ በዓሎቻችሁንም የምታለቅሱባቸው ቀናት አደርጋቸዋለሁ፣ ከመዘመር ይልቅ ሁሉም ሰው ያለቅሳል፤ ከማደርገው ነገር የተነሣ ሐዘናችሁን ለመግለጽ ሁላችሁም ማቅ ትለብሳላች፣ ራሳችሁንም ትላጫላችሁ፤ ያንን ቀን ሰዎች አንድያ ልጅ ሲሞትባቸው እንደሚያለቅሱበት ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡ በዚያን ጊዜ ሁሉ ሁላችሁም በጣም ታዝናላችሁ፡፡ +\v 9 ሕዝቤን በምቀጣበት በዚያን ጊዜ ፀሐይ በቀትር እንድትጠልቅ አደርጋለሁ፣ ምድርም በመላ በቀን ይጨልማል፡፡ +\v 10 መንፈሳዊ በዓሎቻችሁንም የምታለቅሱባቸው ቀናት አደርጋቸዋለሁ፣ ከመዘመር ይልቅ ሁሉም ሰው ያለቅሳል፤ ከማደርገው ነገር የተነሣ ሐዘናችሁን ለመግለጽ ሁላችሁም ማቅ ትለብሳላች፣ ራሳችሁንም ትላጫላችሁ፤ ያንን ቀን ሰዎች አንድያ ልጅ ሲሞትባቸው እንደሚያለቅሱበት ጊዜ አደርገዋለሁ፡፡ በዚያን ጊዜ ሁሉ ሁላችሁም በጣም ታዝናላችሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/11.txt b/08/11.txt index 0aa56db..90efea8 100644 --- a/08/11.txt +++ b/08/11.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 11 \v 12 11. እግዚአብሔር አምላካችንም እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በመላው አገሪቱ በቅርቡ በአንድ ነገር ላይ ከፍተኛ እጥረት እንዲኖር የማደርግበት ጊዜ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ምግብ ወይም ውሃ የማይኖርበት ጊዜ አይሆንም፣ ይልቁንም ማንም ሰው ከእኔ ዘንድ የሆነ ምንም መልእከት የማይሰማበት ጊዜ ይሆናል፡፡ -12. ሰዎች ከሙት ባሕር እስከ ሜዴቴራንያን (ታላቁ) ባሕር ይንከራተታሉ፣ ከእኔም መልእክት ለማግኘት ፈልገው ከሰሜን ወደ ምሥራቅ ይቅበዘበዛሉ፣ ነገር ግን ምንም አያገኙም፡፡ \ No newline at end of file +\v 11 እግዚአብሔር አምላካችንም እንደዚህ ይላል፡- ‹‹በመላው አገሪቱ በቅርቡ በአንድ ነገር ላይ ከፍተኛ እጥረት እንዲኖር የማደርግበት ጊዜ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ምግብ ወይም ውሃ የማይኖርበት ጊዜ አይሆንም፣ ይልቁንም ማንም ሰው ከእኔ ዘንድ የሆነ ምንም መልእከት የማይሰማበት ጊዜ ይሆናል፡፡ +\v 12 ሰዎች ከሙት ባሕር እስከ ሜዴቴራንያን (ታላቁ) ባሕር ይንከራተታሉ፣ ከእኔም መልእክት ለማግኘት ፈልገው ከሰሜን ወደ ምሥራቅ ይቅበዘበዛሉ፣ ነገር ግን ምንም አያገኙም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/13.txt b/08/13.txt index bf26826..f4f9ccd 100644 --- a/08/13.txt +++ b/08/13.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 13 \v 14 13. በዚያን ጊዜ ውብ ቆነጃጅትና ጠንካራ ጐበዞች እንኳን በጣም ስለሚጠሙ ይዝላሉ፡፡ -14. አሳፋሪ የሰማርያ አማልክትን ስም እየጠሩ የሚምሉ፣ የዳንን ጣዖት ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ እንዲሁም የቤርሳቤህ ጣዖትን ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ ሁሉም ይሞታሉ፣ ዳግመኛም አይነሡም፡፡›› \ No newline at end of file +\v 13 በዚያን ጊዜ ውብ ቆነጃጅትና ጠንካራ ጐበዞች እንኳን በጣም ስለሚጠሙ ይዝላሉ፡፡ +\v 14 አሳፋሪ የሰማርያ አማልክትን ስም እየጠሩ የሚምሉ፣ የዳንን ጣዖት ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ እንዲሁም የቤርሳቤህ ጣዖትን ስም ተጠቅመው አንዳች ነገር እንደሚያደርጉ በጥሞና ቃል የሚገቡ ሁሉም ይሞታሉ፣ ዳግመኛም አይነሡም፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/08/title.txt b/08/title.txt new file mode 100644 index 0000000..c79092b --- /dev/null +++ b/08/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 8 \ No newline at end of file diff --git a/09/01.txt b/09/01.txt index 60ff7cb..3200206 100644 --- a/09/01.txt +++ b/09/01.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\c 9 1. እግዚአብሔር ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በራእዩም ከመሠዊያው አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ እንደዚህም አለ፡- ‹‹መሠረቱ ይናወጥ ዘንድ እስኪነቃነቁና እስኪወድቁ ድረስ የቤተ መቅደሱን ዓምዶች አናቶች ምታ፤ ከዚያ በኋላ የቤተ መቅደሱ ፍርስራሾች በውስጥ ባሉት ላይ እንዲወድቁ አድርግ፤ ለመሮጥ የሚሞክረውን ማንኛውንም ሰው በሰይፍ እገድለዋለሁ፤ ማንም አያመልጥም፡፡ -2. ያመልጡ ዘንድ ሙታን እስካሉበት ድረስ እንኳ ወደ ምድር አጥልቀው ቢቈፍሩ እንኳ እጄን ዘርግቼ እይዛቸዋለሁ፡፡ +\c 9 \v 1 ሌላ ራእይ ገለጠልኝ፤ በራእዩም ከመሠዊያው አጠገብ ቆሞ ዐየሁት፤ እንደዚህም አለ፡- ‹‹መሠረቱ ይናወጥ ዘንድ እስኪነቃነቁና እስኪወድቁ ድረስ የቤተ መቅደሱን ዓምዶች አናቶች ምታ፤ ከዚያ በኋላ የቤተ መቅደሱ ፍርስራሾች በውስጥ ባሉት ላይ እንዲወድቁ አድርግ፤ ለመሮጥ የሚሞክረውን ማንኛውንም ሰው በሰይፍ እገድለዋለሁ፤ ማንም አያመልጥም፡፡ +\v 2 2. ያመልጡ ዘንድ ሙታን እስካሉበት ድረስ እንኳ ወደ ምድር አጥልቀው ቢቈፍሩ እንኳ እጄን ዘርግቼ እይዛቸዋለሁ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/09/title.txt b/09/title.txt new file mode 100644 index 0000000..2e1f8fa --- /dev/null +++ b/09/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 9 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index c95789a..a285a85 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -104,6 +104,15 @@ "07-04", "07-07", "07-09", - "07-14" + "07-14", + "07-16", + "08-title", + "08-01", + "08-04", + "08-07", + "08-09", + "08-11", + "08-13", + "09-title" ] } \ No newline at end of file