Thu Aug 10 2017 18:08:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-08-10 18:08:08 +03:00
parent 8fe115493b
commit 241eae1232
6 changed files with 10 additions and 0 deletions

1
24/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 15 \v 16 \v 17 \v 18 15 ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፣ ዐሥራ ሰባተኛው ለኢዚር፣ ዐሥራ ስምንተኛው ለሃፊጺጽ፣ 16 ዐሥራ ዘጠነኛው ለፈታያ፣ ሃያኛው ለኢዜቄል 17 ሃያ አንደኛው ለያኪን፣ ሃያ ሁለተኛው ለጋመል 18 ሃያ ሦስተኛው ለድላያ፣ ሃያ አራኛው ለመዓዝያ ወጣ፡፡

1
24/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 19 19 እነዚህ ሰዎች የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ባዘዘው፣ ከቀድሞ አባታቸው ከአሮን በተሰጣቸው መመሪያ መሠረት ወደ ያህዌ ቤተ መቅደስ በሚገቡበት ጊዜ አለቆች እንዲሆኑ የተመረጡ ነበሩ፡፡

5
24/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,5 @@
20 የተቀሩት የሌዊ ዘሮች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ነው፤
ከእንበረም ወንዶች ልጆች ሱባኤል፣ ከሱባኤል ወንዶች ልጆች ዮሕዲያ፣
21 ከረዓብያ ወንዶች ልጆች የበኩር ልጁ ይሺያ፣
22 ኪይሳዓራውያን ወገን ሰሎሚት፣
ከሰሎሚት ወንዶች ልጆች ያሐት፡፡

1
24/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 23 \v 24 \v 25 23 የኬብሮን ወንዶች ልጆች የመጀመሪያው ይሪያ፣ ሁለተኛው አማርያ፣ ሦስተኛው የሕዚአል፣ አራተኛው ይቀምዓም፡፡ 24 የዑዝኤል ልጅ ሚካ፡፡ ከሚካ ወንዶች ልጆች ሸሚር፡፡ 25 የሚካ ወንድም ይሺያ፣ ከይሺያ ወንዶች ልጆች ዘካርያስ፡፡

1
24/26.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 26 \v 27 \v 28 26 የሜራሪ ወንዶች ልጆ፣ ሞሐሊ፣ ሙሲ፣ የያዝያ ወንድ ልጅ በኖ፡፡ 27 የሜራሪ ወንዶች ልጆች ከያዝያ፣ በኖ፣ ሸሃም፣ ዘኩር፣ ዔብሪ፡፡ 28 ከሞሐሊ አልዓዛር፤ ይህ ሰው ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፡፡

1
24/29.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 29 \v 30 \v 31 29 ከቂስ የበኩር ልጁ ይርሕምኤል፡፡ 30 የሙሲ ወንዶች ልጆ ሞሐሊ፣ ዔዳር፣ ኢያሪሙት፡፡ እንግዲህ እነዚህ ሁሉ የሌዊ ዘር ቤተ ሰቦች ናቸው፡፡ 31 እንደ ወንድሞቻቸው የአሮን ልጆች ሁሉ የእነዚህም ሰዎች የሥራ ምድብ በዕጣ ተወስኖ ነበር፡፡ ዕጣው የወጣው በንጉሥ ዳዊት፣ በሊቀ ካህናቱ በሳዶቅና በአቢሜሌክ እንዲሁም የየቤተሰቦቻቸው መሪ በነበሩት የሌዊ ዘሮች ፊት ነበር፡፡ ለእያንዳንዱ የበኩር ልጅና ሁለተኛው ልጅ የተሰጠው የሥራ ድርሻ ዕኩል ነበር፡፡