Thu Aug 10 2017 18:08:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
8fe115493b
commit
241eae1232
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 15 \v 16 \v 17 \v 18 15 ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፣ ዐሥራ ሰባተኛው ለኢዚር፣ ዐሥራ ስምንተኛው ለሃፊጺጽ፣ 16 ዐሥራ ዘጠነኛው ለፈታያ፣ ሃያኛው ለኢዜቄል 17 ሃያ አንደኛው ለያኪን፣ ሃያ ሁለተኛው ለጋመል 18 ሃያ ሦስተኛው ለድላያ፣ ሃያ አራኛው ለመዓዝያ ወጣ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 19 19 እነዚህ ሰዎች የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ባዘዘው፣ ከቀድሞ አባታቸው ከአሮን በተሰጣቸው መመሪያ መሠረት ወደ ያህዌ ቤተ መቅደስ በሚገቡበት ጊዜ አለቆች እንዲሆኑ የተመረጡ ነበሩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
20 የተቀሩት የሌዊ ዘሮች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ነው፤
|
||||
ከእንበረም ወንዶች ልጆች ሱባኤል፣ ከሱባኤል ወንዶች ልጆች ዮሕዲያ፣
|
||||
21 ከረዓብያ ወንዶች ልጆች የበኩር ልጁ ይሺያ፣
|
||||
22 ኪይሳዓራውያን ወገን ሰሎሚት፣
|
||||
ከሰሎሚት ወንዶች ልጆች ያሐት፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 23 \v 24 \v 25 23 የኬብሮን ወንዶች ልጆች የመጀመሪያው ይሪያ፣ ሁለተኛው አማርያ፣ ሦስተኛው የሕዚአል፣ አራተኛው ይቀምዓም፡፡ 24 የዑዝኤል ልጅ ሚካ፡፡ ከሚካ ወንዶች ልጆች ሸሚር፡፡ 25 የሚካ ወንድም ይሺያ፣ ከይሺያ ወንዶች ልጆች ዘካርያስ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 26 \v 27 \v 28 26 የሜራሪ ወንዶች ልጆ፣ ሞሐሊ፣ ሙሲ፣ የያዝያ ወንድ ልጅ በኖ፡፡ 27 የሜራሪ ወንዶች ልጆች ከያዝያ፣ በኖ፣ ሸሃም፣ ዘኩር፣ ዔብሪ፡፡ 28 ከሞሐሊ አልዓዛር፤ ይህ ሰው ወንዶች ልጆች አልነበሩትም፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 29 \v 30 \v 31 29 ከቂስ የበኩር ልጁ ይርሕምኤል፡፡ 30 የሙሲ ወንዶች ልጆ ሞሐሊ፣ ዔዳር፣ ኢያሪሙት፡፡ እንግዲህ እነዚህ ሁሉ የሌዊ ዘር ቤተ ሰቦች ናቸው፡፡ 31 እንደ ወንድሞቻቸው የአሮን ልጆች ሁሉ የእነዚህም ሰዎች የሥራ ምድብ በዕጣ ተወስኖ ነበር፡፡ ዕጣው የወጣው በንጉሥ ዳዊት፣ በሊቀ ካህናቱ በሳዶቅና በአቢሜሌክ እንዲሁም የየቤተሰቦቻቸው መሪ በነበሩት የሌዊ ዘሮች ፊት ነበር፡፡ ለእያንዳንዱ የበኩር ልጅና ሁለተኛው ልጅ የተሰጠው የሥራ ድርሻ ዕኩል ነበር፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue