Thu Jul 13 2017 10:31:20 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
burje_duro 2017-07-13 10:31:20 +03:00
parent 02077608b6
commit 5d761b87f7
11 changed files with 19 additions and 0 deletions

1
00/title.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
ትንቢተ አብድዩ

2
01/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\c 1 \v 1 \v 2 የአብድዩ ራእይ። ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦ከእግዚአብሔር ዘንድ መልእክት ሰምተናል፥ መልእክተኛውም በአሕዛ
ብ መካከል ተልኮ፥«ተነሡ! እርሷን ለመውጋት እንነሣ» ብሎአል። አነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለሁ፥እጅግ የተናቅህ ትሆናለህ።

2
01/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 3 \v 4 አንተ በዓለት ስንጣቂ ውስጥ፥በከፍታ ሥፍራ በሚገኝ ቤት የምትኖር፥ በልብህም «ማን ወደ ምድር ያወርደኛል?» የምትል ሆይ፥የልብህ ኩራት አታልሎሃል። እንደ ንስር እጅግ ከፍ ከፍ ብትል እንኳ፥ጎጆህም በከዋክብት መካከል ቢሆን እንኳ፥እኔ ከዚያ አወርድሃለሁ ይላል እግዚአብ
ሔር።

2
01/05.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 5 \v 6 ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፥ዘራፊዎች በሌሊት ቢመጡ (አንተ እንዴት ተቆረጥህ!)፥የሚበቃቸውን ያህል ብቻ የሚሰርቁ አይደለምን? ወ
ን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ አያስቀሩምን? ዔሳው ምንኛተበረበረ፥የተደበቀ ሀብቱ ምንኛ ተዘረፈ?

3
01/07.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 7 \v 8 \v 9 የተማማልሃቸው ሰዎች፥በጉዞህ ወደ ድንበር ይሰድዱሃል።ከአንተ ጋር መልካም ግንኙነት የነበራቸው ሰዎች አታለሉህ፥አሸነፉህ
ም። እንጀራህን የበሉ ከበታችህ ወጥመድ ዘረጉብህ። በእርሱም ዘንድ ማስተዋል የለም። በዚያ ቀን ከኤዶም ጥበበኞችን፥ከዔሳውም ተራራ ማስተዋ
ልን አላጠፋምን? ይላል እግዚአብሔር።ቴማን ሆይ፥ ሰው ሁሉ ከዔሳው ተራራ ታርዶ ይጠፋ ዘንድ፤፡ኃያላንህ ይደነግጣሉ።

1
01/10.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 10 \v 11 በወንድምህ በያዕቆብ ላይ ስለ ተፈጸመ ግፍ፥እፍረት ይከድንሃል፥ለዘላለምም ትጠፋለህ። እንግዶች ሀብቱን በዘረፉበት፥ባዕዳንም በበ ሮቹ በገቡበት፥በኢየሩሳሌምም ላይ ዕጣ በተጣጣሉበት ቀን፤አንተም ገለልተኛ ሆነህ በቆምህበት ቀን፥ ከእነርሱ እንደ አንዱ ሆነሃል።

1
01/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 12 \v 13 \v 14 ነገር ግን ወንድምህ በገጠመው ክፉ ቀን ሐሴት ማድረግ አይገባህም ነበር፥በጥፋታቸው ቀን በይሁዳ ሕዝብ ላይ መደሰት አይገ ባህም ነበር፤በጭንቀታቸው ቀን ትኩራራ ዘንድ አይገባህም ነበር።በጥፋታቸው ቀን በሕዝቤ በር ትገባ ዘንድ አይገባህም ነበር፥በጥፋታቸው ቀን በመ ከራቸው ሐሴት ማድረግ አይገባህም ነበር፤በጥፋታቸው ቀን ሀብታቸውን መዝረፍ አይገባህም ነበር። የሸሹትን ለመግደል በመስቀለኛ መንገድ ላይ ትቆም ዘንድ አይገባህም ነበር፤በጭንቀት ቀን የተረፉለትን አሳልፈህ መስጠት አይገባህም ነበር።

2
01/15.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 15 \v 16 የእግዚአብሔር ቀን በአሕዛብ ሁሉ ላይ ቀርቦአልና። እንዳደረግኽው እንዲሁ ይደረግብሃል፥ ሥራህ በገዛ ራስህ ላይ ይመለሳል። በቅ
ዱስ ተራራዬ ላይ እንደጠጣችሁ፥አሕዛብ ሁሉ ዘወትር ይጠጣሉ። ይጠጣሉ፥ይጨልጡማል፤ከዚህ በፊት እንዳልሆኑት ይሆናሉ።

1
01/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 17 \v 18 በጽዮን ተራራ ያመለጡ ይገኛሉ፥ እርሱም ቅዱስ ይሆናል፤የያዕቆብም ቤት የገዛ ራሱን ርስት ይወርሳል። የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴ ፍ ቤት ነበልባል፥የዔሳውም ቤት ገለባ ይሆናሉ፤ያቃጥሉታል፥ይበሉታልም። ከኤሳው ቤት የሚተርፍ አይኖርም፥እግዚአብሔር ተናግሮአልና።

2
01/19.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 19 የኔጌብ ሰዎች የዔሳውን ተራራ ይወርሳሉ፥የቆላውም ሰዎች፦የፍልስጥኤማውያንን ምድር፥የኤፍሬምን ምድር፥የሰማሪያንም ምድር ይወርሳ
ሉ፤ብንያምም ገለዓድን ይወርሳል።

2
01/20.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 20 \v 21 የእስራኤል ሕዝብ ሠራዊት ምርኮኞች የከንዓንን ምድር እስከ ሰራጵታ ድረስ ይወርሳሉ። በስፋራድም የሚኖሩ የእስራኤል ምርኮኞች የኔጌብን ከተሞች ይወርሳሉ። በዔሳው ተራራ ላይ ይፈርዱ ዘንድ ነጻ አውጪዎች ወድ ጽዮን ተራራ ይወጣሉ፤መንግሥቱም የእግዚአብሔር ይሆና
ል።