am_oba_text_ulb/01/17.txt

1 line
443 B
Plaintext

\v 17 \v 18 በጽዮን ተራራ ያመለጡ ይገኛሉ፥ እርሱም ቅዱስ ይሆናል፤የያዕቆብም ቤት የገዛ ራሱን ርስት ይወርሳል። የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴ ፍ ቤት ነበልባል፥የዔሳውም ቤት ገለባ ይሆናሉ፤ያቃጥሉታል፥ይበሉታልም። ከኤሳው ቤት የሚተርፍ አይኖርም፥እግዚአብሔር ተናግሮአልና።