diff --git a/00/title.txt b/00/title.txt new file mode 100644 index 0000000..f8a5ba1 --- /dev/null +++ b/00/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ትንቢተ አብድዩ \ No newline at end of file diff --git a/01/01.txt b/01/01.txt new file mode 100644 index 0000000..74ac94b --- /dev/null +++ b/01/01.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\c 1 \v 1 \v 2 የአብድዩ ራእይ። ጌታ እግዚአብሔር ስለ ኤዶም እንዲህ ይላል፦ከእግዚአብሔር ዘንድ መልእክት ሰምተናል፥ መልእክተኛውም በአሕዛ +ብ መካከል ተልኮ፥«ተነሡ! እርሷን ለመውጋት እንነሣ» ብሎአል። አነሆ፥ በአሕዛብ መካከል ታናሽ አደርግሃለሁ፥እጅግ የተናቅህ ትሆናለህ። \ No newline at end of file diff --git a/01/03.txt b/01/03.txt new file mode 100644 index 0000000..c958727 --- /dev/null +++ b/01/03.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 3 \v 4 አንተ በዓለት ስንጣቂ ውስጥ፥በከፍታ ሥፍራ በሚገኝ ቤት የምትኖር፥ በልብህም «ማን ወደ ምድር ያወርደኛል?» የምትል ሆይ፥የልብህ ኩራት አታልሎሃል። እንደ ንስር እጅግ ከፍ ከፍ ብትል እንኳ፥ጎጆህም በከዋክብት መካከል ቢሆን እንኳ፥እኔ ከዚያ አወርድሃለሁ ይላል እግዚአብ +ሔር። \ No newline at end of file diff --git a/01/05.txt b/01/05.txt new file mode 100644 index 0000000..80051c1 --- /dev/null +++ b/01/05.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 5 \v 6 ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፥ዘራፊዎች በሌሊት ቢመጡ (አንተ እንዴት ተቆረጥህ!)፥የሚበቃቸውን ያህል ብቻ የሚሰርቁ አይደለምን? ወ +ን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ አያስቀሩምን? ዔሳው ምንኛተበረበረ፥የተደበቀ ሀብቱ ምንኛ ተዘረፈ? \ No newline at end of file diff --git a/01/07.txt b/01/07.txt new file mode 100644 index 0000000..0fbab03 --- /dev/null +++ b/01/07.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 7 \v 8 \v 9 የተማማልሃቸው ሰዎች፥በጉዞህ ወደ ድንበር ይሰድዱሃል።ከአንተ ጋር መልካም ግንኙነት የነበራቸው ሰዎች አታለሉህ፥አሸነፉህ +ም። እንጀራህን የበሉ ከበታችህ ወጥመድ ዘረጉብህ። በእርሱም ዘንድ ማስተዋል የለም። በዚያ ቀን ከኤዶም ጥበበኞችን፥ከዔሳውም ተራራ ማስተዋ +ልን አላጠፋምን? ይላል እግዚአብሔር።ቴማን ሆይ፥ ሰው ሁሉ ከዔሳው ተራራ ታርዶ ይጠፋ ዘንድ፤፡ኃያላንህ ይደነግጣሉ። \ No newline at end of file diff --git a/01/10.txt b/01/10.txt new file mode 100644 index 0000000..4538350 --- /dev/null +++ b/01/10.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 10 \v 11 በወንድምህ በያዕቆብ ላይ ስለ ተፈጸመ ግፍ፥እፍረት ይከድንሃል፥ለዘላለምም ትጠፋለህ። እንግዶች ሀብቱን በዘረፉበት፥ባዕዳንም በበ ሮቹ በገቡበት፥በኢየሩሳሌምም ላይ ዕጣ በተጣጣሉበት ቀን፤አንተም ገለልተኛ ሆነህ በቆምህበት ቀን፥ ከእነርሱ እንደ አንዱ ሆነሃል። \ No newline at end of file diff --git a/01/12.txt b/01/12.txt new file mode 100644 index 0000000..19c7c7f --- /dev/null +++ b/01/12.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 12 \v 13 \v 14 ነገር ግን ወንድምህ በገጠመው ክፉ ቀን ሐሴት ማድረግ አይገባህም ነበር፥በጥፋታቸው ቀን በይሁዳ ሕዝብ ላይ መደሰት አይገ ባህም ነበር፤በጭንቀታቸው ቀን ትኩራራ ዘንድ አይገባህም ነበር።በጥፋታቸው ቀን በሕዝቤ በር ትገባ ዘንድ አይገባህም ነበር፥በጥፋታቸው ቀን በመ ከራቸው ሐሴት ማድረግ አይገባህም ነበር፤በጥፋታቸው ቀን ሀብታቸውን መዝረፍ አይገባህም ነበር። የሸሹትን ለመግደል በመስቀለኛ መንገድ ላይ ትቆም ዘንድ አይገባህም ነበር፤በጭንቀት ቀን የተረፉለትን አሳልፈህ መስጠት አይገባህም ነበር። \ No newline at end of file diff --git a/01/15.txt b/01/15.txt new file mode 100644 index 0000000..0001725 --- /dev/null +++ b/01/15.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 15 \v 16 የእግዚአብሔር ቀን በአሕዛብ ሁሉ ላይ ቀርቦአልና። እንዳደረግኽው እንዲሁ ይደረግብሃል፥ ሥራህ በገዛ ራስህ ላይ ይመለሳል። በቅ +ዱስ ተራራዬ ላይ እንደጠጣችሁ፥አሕዛብ ሁሉ ዘወትር ይጠጣሉ። ይጠጣሉ፥ይጨልጡማል፤ከዚህ በፊት እንዳልሆኑት ይሆናሉ። \ No newline at end of file diff --git a/01/17.txt b/01/17.txt new file mode 100644 index 0000000..1ae85bd --- /dev/null +++ b/01/17.txt @@ -0,0 +1 @@ +\v 17 \v 18 በጽዮን ተራራ ያመለጡ ይገኛሉ፥ እርሱም ቅዱስ ይሆናል፤የያዕቆብም ቤት የገዛ ራሱን ርስት ይወርሳል። የያዕቆብ ቤት እሳት፥ የዮሴ ፍ ቤት ነበልባል፥የዔሳውም ቤት ገለባ ይሆናሉ፤ያቃጥሉታል፥ይበሉታልም። ከኤሳው ቤት የሚተርፍ አይኖርም፥እግዚአብሔር ተናግሮአልና። \ No newline at end of file diff --git a/01/19.txt b/01/19.txt new file mode 100644 index 0000000..2f10ffa --- /dev/null +++ b/01/19.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 19 የኔጌብ ሰዎች የዔሳውን ተራራ ይወርሳሉ፥የቆላውም ሰዎች፦የፍልስጥኤማውያንን ምድር፥የኤፍሬምን ምድር፥የሰማሪያንም ምድር ይወርሳ +ሉ፤ብንያምም ገለዓድን ይወርሳል። \ No newline at end of file diff --git a/01/20.txt b/01/20.txt new file mode 100644 index 0000000..d5ee650 --- /dev/null +++ b/01/20.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +\v 20 \v 21 የእስራኤል ሕዝብ ሠራዊት ምርኮኞች የከንዓንን ምድር እስከ ሰራጵታ ድረስ ይወርሳሉ። በስፋራድም የሚኖሩ የእስራኤል ምርኮኞች የኔጌብን ከተሞች ይወርሳሉ። በዔሳው ተራራ ላይ ይፈርዱ ዘንድ ነጻ አውጪዎች ወድ ጽዮን ተራራ ይወጣሉ፤መንግሥቱም የእግዚአብሔር ይሆና +ል። \ No newline at end of file