am_oba_text_ulb/01/05.txt

2 lines
380 B
Plaintext

\v 5 \v 6 ሌቦች ወደ አንተ ቢመጡ፥ዘራፊዎች በሌሊት ቢመጡ (አንተ እንዴት ተቆረጥህ!)፥የሚበቃቸውን ያህል ብቻ የሚሰርቁ አይደለምን? ወ
ን ለቃሚዎች ወደ አንተ ቢመጡ ቃርሚያ አያስቀሩምን? ዔሳው ምንኛተበረበረ፥የተደበቀ ሀብቱ ምንኛ ተዘረፈ?