\v 15 \v 16 የእግዚአብሔር ቀን በአሕዛብ ሁሉ ላይ ቀርቦአልና። እንዳደረግኽው እንዲሁ ይደረግብሃል፥ ሥራህ በገዛ ራስህ ላይ ይመለሳል። በቅ
ዱስ ተራራዬ ላይ እንደጠጣችሁ፥አሕዛብ ሁሉ ዘወትር ይጠጣሉ። ይጠጣሉ፥ይጨልጡማል፤ከዚህ በፊት እንዳልሆኑት ይሆናሉ።