am_oba_text_ulb/01/15.txt

2 lines
415 B
Plaintext

\v 15 \v 16 የእግዚአብሔር ቀን በአሕዛብ ሁሉ ላይ ቀርቦአልና። እንዳደረግኽው እንዲሁ ይደረግብሃል፥ ሥራህ በገዛ ራስህ ላይ ይመለሳል። በቅ
ዱስ ተራራዬ ላይ እንደጠጣችሁ፥አሕዛብ ሁሉ ዘወትር ይጠጣሉ። ይጠጣሉ፥ይጨልጡማል፤ከዚህ በፊት እንዳልሆኑት ይሆናሉ።