Sun Feb 25 2018 09:16:30 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
5d89a440d2
commit
f364e778a5
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 7 ድኾችን በጭቃ ውስጥ ረገጧቸው፤ ለረዳት አልባዎችም ፍትሐዊ አያያዝ አላደረጉላቸውም፡፡ ወንዶች ልጆችና አባቶቻቸው ከተሸጠች አንዲት ባሪያ ሴት ጋር በመተኛት እኔን አዋርዶውኛል፡፡
|
||||
\v 8 8. ድኾች ሰዎች ገንዘብ በሚበደሩበት ጊዜ አበዳሪዎቹ እነዚያን ሰዎች ገንዘቡን መመለስ እስከሚችሉ መያዣ የሚሆን ልብስ እንዲሰጧቸው ያስገድዷቸዋል፡፡ ነገር ግን በእያንዳንዱ ቀን መጨረሻ እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው ያንን ልብስ በመመለስ ፋንታ አማልክታቸውን በሚያመልኩባቸው ስፍራዎች በዚያ ልብስ ላይ ይተኙበታል! በተለያዩ ምክንያቶች ሰዎች ገንዘብ እንዲከፍሏቸው ያደርጋሉ፤ ከዚያ በኃላ በአማልክታቸው መቅደስ ይጠጣሉ፡፡
|
||||
\v 8 ድኾች ሰዎች ገንዘብ በሚበደሩበት ጊዜ አበዳሪዎቹ እነዚያን ሰዎች ገንዘቡን መመለስ እስከሚችሉ መያዣ የሚሆን ልብስ እንዲሰጧቸው ያስገድዷቸዋል፡፡ ነገር ግን በእያንዳንዱ ቀን መጨረሻ እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው ያንን ልብስ በመመለስ ፋንታ አማልክታቸውን በሚያመልኩባቸው ስፍራዎች በዚያ ልብስ ላይ ይተኙበታል! በተለያዩ ምክንያቶች ሰዎች ገንዘብ እንዲከፍሏቸው ያደርጋሉ፤ ከዚያ በኃላ በአማልክታቸው መቅደስ ይጠጣሉ፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 9 \v 10 9. አባቶቻችሁን ለመርዳት ከረጅም ጊዜ በፊት የአሞራውያን ሕዝቦች ወገንን አጠፋሁላቸው፡፡ እነርሱ እንዳ ቄዳር ዛፎች ረጃጅሞች እንደ ዝግባ ዛፎችም ጠንካሮች ቢመስሉም እኔ ግን የዛፍ ቅርንጫፎችን በቀላ እንደሚቈራርጥና በኋላም ሥሮቹን ሁሉ ቈፋፍሮ እንደሚያወጣ ሰው ሙሉ በሙሉ አስወገድኋቸው፡፡
|
||||
10. አባቶቻችሁን ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ከዚያ በኋላም በምድረበዳ ለአርባ ዓመታት መራኋቸው፡፡ በከነዓን የአሞራውያንን ምድር ድል እንድታደርጉ አስቻልኋቸው፡፡
|
||||
\v 9 አባቶቻችሁን ለመርዳት ከረጅም ጊዜ በፊት የአሞራውያን ሕዝቦች ወገንን አጠፋሁላቸው፡፡ እነርሱ እንዳ ቄዳር ዛፎች ረጃጅሞች እንደ ዝግባ ዛፎችም ጠንካሮች ቢመስሉም እኔ ግን የዛፍ ቅርንጫፎችን በቀላ እንደሚቈራርጥና በኋላም ሥሮቹን ሁሉ ቈፋፍሮ እንደሚያወጣ ሰው ሙሉ በሙሉ አስወገድኋቸው፡፡
|
||||
\v 10 አባቶቻችሁን ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ከዚያ በኋላም በምድረበዳ ለአርባ ዓመታት መራኋቸው፡፡ በከነዓን የአሞራውያንን ምድር ድል እንድታደርጉ አስቻልኋቸው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 11 \v 12 11. ከእናንተ ከእስራኤላውያን አንዳንዶቻችሁን ነቢያት እንድትሆኑ መረጥኋችሁ፤ ሌሎቹን ደግሞ ለእኔ ሙሉ በሙሉ የተሰጡ ናዝራውያን ይሆኑ ዘንድ መረጥኋቸው፡፡ እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች የተናገርሁት እውነት እንደሆነ በእርግጥ እናንተ ታውቃለችሁ!
|
||||
12. ነገር ግን የሰጠኋቸውን መልእክቶች እንዳይናገሩ እናንተ ነቢያቱን አዘዛችኋቸው፤ ናዝራዊያኑም በፍጹም እንዳያደርጉ የነገርኋቸውን ወይን ጠጅ እንዲጠጡ አግባባችኋቸው፡፡
|
||||
\v 11 ከእናንተ ከእስራኤላውያን አንዳንዶቻችሁን ነቢያት እንድትሆኑ መረጥኋችሁ፤ ሌሎቹን ደግሞ ለእኔ ሙሉ በሙሉ የተሰጡ ናዝራውያን ይሆኑ ዘንድ መረጥኋቸው፡፡ እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች የተናገርሁት እውነት እንደሆነ በእርግጥ እናንተ ታውቃለችሁ!
|
||||
\v 12 ነገር ግን የሰጠኋቸውን መልእክቶች እንዳይናገሩ እናንተ ነቢያቱን አዘዛችኋቸው፤ ናዝራዊያኑም በፍጹም እንዳያደርጉ የነገርኋቸውን ወይን ጠጅ እንዲጠጡ አግባባችኋቸው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\v 13 \v 14 13. ስለዚህ እህል የተጫነ የጋሪ ጎማ የሚዳምጠውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያደቅ እኔም አደቃችኋለሁ፡፡
|
||||
14. በፍጥነት ብትሮጡም አታመልጡም፤ ጠንካሮች ብትሆኑም እንኳን ደካሞች የሆናችሁ ያህል ነው፤ ተዋጊዎችም ራሳቸውን ማዳን አይችሉም፡፡
|
||||
\v 13 ስለዚህ እህል የተጫነ የጋሪ ጎማ የሚዳምጠውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያደቅ እኔም አደቃችኋለሁ፡፡
|
||||
\v 14 በፍጥነት ብትሮጡም አታመልጡም፤ ጠንካሮች ብትሆኑም እንኳን ደካሞች የሆናችሁ ያህል ነው፤ ተዋጊዎችም ራሳቸውን ማዳን አይችሉም፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
15. ጥሩ አድጋችሁ ቀስትን ማስፈንጠር የምትችሉ ብትሆኑም እንድታፈገፍጉ ትገደዳላችሁ፤ በፍጥነት ብትሮጡ ወይም በፈረስ ላይ እየጋለባችሁ ብትፈረጥጡ ራሳችሁን ማዳን አትችሉም፡፡
|
||||
16. እነርሱን በማስወግድበት በዚያ ቀን ለማምለጥ በሚሞክሩበት ጊዜ ደፋሮች የሆኑ ተዋጊዎች እንኳን የጦር መሣሪያቸውን ይጥላሉ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ይህንን ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡
|
||||
\v 15 ጥሩ አድጋችሁ ቀስትን ማስፈንጠር የምትችሉ ብትሆኑም እንድታፈገፍጉ ትገደዳላችሁ፤ በፍጥነት ብትሮጡ ወይም በፈረስ ላይ እየጋለባችሁ ብትፈረጥጡ ራሳችሁን ማዳን አትችሉም፡፡
|
||||
\v 16 እነርሱን በማስወግድበት በዚያ ቀን ለማምለጥ በሚሞክሩበት ጊዜ ደፋሮች የሆኑ ተዋጊዎች እንኳን የጦር መሣሪያቸውን ይጥላሉ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ይህንን ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
\c 3 1. እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች ሆይ፣ አባቶቻችሁን ሁሉ ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ስለዚህ ስለ እናንተ የምናገረውን አድምጡ፡፡
|
||||
2. በምድር ላይ ካሉ የሕዝብ ወገኖች ሁሉ፣ እናንተን ብቻ መረጥሁ ተንከባከብኋችሁም፡፡ ስላደረጋችኋቸው ኃጢአቶች የምቀጣችሁ ከዚህ የተነሣ ነው፡፡››
|
||||
\c 3 \v 1 እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች ሆይ፣ አባቶቻችሁን ሁሉ ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ስለዚህ ስለ እናንተ የምናገረውን አድምጡ፡፡
|
||||
\v 2 በምድር ላይ ካሉ የሕዝብ ወገኖች ሁሉ፣ እናንተን ብቻ መረጥሁ ተንከባከብኋችሁም፡፡ ስላደረጋችኋቸው ኃጢአቶች የምቀጣችሁ ከዚህ የተነሣ ነው፡፡››
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
3. ከየት ቦታ ተነሥተው እንደሚጓዙ አስቃድመው ካልተስማሙ በስተቀር ሁለት ሰዎች በእርግጥ አብረው መሄድ አይችሉም፡፡
|
||||
4. ሌላ እንስሳ ሥጋ እየበላ ካልሆነ በስተቀር በዋሻው ውስጥ ሆኖ አያገሳም፡፡
|
||||
\v 3 ከየት ቦታ ተነሥተው እንደሚጓዙ አስቃድመው ካልተስማሙ በስተቀር ሁለት ሰዎች በእርግጥ አብረው መሄድ አይችሉም፡፡
|
||||
\v 4 ሌላ እንስሳ ሥጋ እየበላ ካልሆነ በስተቀር በዋሻው ውስጥ ሆኖ አያገሳም፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
5. ወጥመድ ካላጠመደ በስተቀር ማንም ወፍ መያዝ አይችልም፤ እንስሳ ካልወጣበት በስተቀር ወጥመድ አይፈናጠርም፡፡
|
||||
6. በተመሳሳይ መንገድ ጠላቶች እያጠቁ እንደሆኑ ምልክት በመስጠት አንድ ሰው የእንቢልታ ድምፅ ሲያሰማ በከተማ ያሉ ሰዎች ሁሉ በእርግጥ ይፈራሉ በአንድ ከተማም ላይ ጥፋት በሚደርስበት ጊዜ ያ እንዲሆን የሚያደርገው እግዚአብሔር ነው፡፡
|
||||
\v 5 ወጥመድ ካላጠመደ በስተቀር ማንም ወፍ መያዝ አይችልም፤ እንስሳ ካልወጣበት በስተቀር ወጥመድ አይፈናጠርም፡፡
|
||||
\v 6 በተመሳሳይ መንገድ ጠላቶች እያጠቁ እንደሆኑ ምልክት በመስጠት አንድ ሰው የእንቢልታ ድምፅ ሲያሰማ በከተማ ያሉ ሰዎች ሁሉ በእርግጥ ይፈራሉ በአንድ ከተማም ላይ ጥፋት በሚደርስበት ጊዜ ያ እንዲሆን የሚያደርገው እግዚአብሔር ነው፡፡
|
|
@ -1,2 +1,2 @@
|
|||
7. እግዚአብሔር ሊያደርግ ያቀደውን ሁሉ ለነቢያቱ ይነግራቸዋል፡፡
|
||||
8. ማንኛውም ሰው አንበሳ ሲያገሳ በሚሰማበት ጊዜ በእርግጥ ይደነግጣል፤ እግዚአብሔር አምላክ ለነቢያቱ መልእክት ሰጥቷቸዋል፤ ምንም እንኳን ሰዎችን የሚያስደነግጡ ቢሆኑም እነርሱ በእርግጥ እነዚያን መልእክቶች ማወጅ ይገባቸዋል፡፡
|
||||
\v 7 እግዚአብሔር ሊያደርግ ያቀደውን ሁሉ ለነቢያቱ ይነግራቸዋል፡፡
|
||||
\v 8 ማንኛውም ሰው አንበሳ ሲያገሳ በሚሰማበት ጊዜ በእርግጥ ይደነግጣል፤ እግዚአብሔር አምላክ ለነቢያቱ መልእክት ሰጥቷቸዋል፤ ምንም እንኳን ሰዎችን የሚያስደነግጡ ቢሆኑም እነርሱ በእርግጥ እነዚያን መልእክቶች ማወጅ ይገባቸዋል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 3
|
|
@ -52,6 +52,15 @@
|
|||
"02-01",
|
||||
"02-02",
|
||||
"02-04",
|
||||
"02-06"
|
||||
"02-06",
|
||||
"02-07",
|
||||
"02-09",
|
||||
"02-11",
|
||||
"02-13",
|
||||
"02-15",
|
||||
"03-title",
|
||||
"03-01",
|
||||
"03-03",
|
||||
"03-05"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue