diff --git a/02/07.txt b/02/07.txt index a6760a5..7c1b11d 100644 --- a/02/07.txt +++ b/02/07.txt @@ -1,2 +1,2 @@ \v 7 ድኾችን በጭቃ ውስጥ ረገጧቸው፤ ለረዳት አልባዎችም ፍትሐዊ አያያዝ አላደረጉላቸውም፡፡ ወንዶች ልጆችና አባቶቻቸው ከተሸጠች አንዲት ባሪያ ሴት ጋር በመተኛት እኔን አዋርዶውኛል፡፡ -\v 8 8. ድኾች ሰዎች ገንዘብ በሚበደሩበት ጊዜ አበዳሪዎቹ እነዚያን ሰዎች ገንዘቡን መመለስ እስከሚችሉ መያዣ የሚሆን ልብስ እንዲሰጧቸው ያስገድዷቸዋል፡፡ ነገር ግን በእያንዳንዱ ቀን መጨረሻ እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው ያንን ልብስ በመመለስ ፋንታ አማልክታቸውን በሚያመልኩባቸው ስፍራዎች በዚያ ልብስ ላይ ይተኙበታል! በተለያዩ ምክንያቶች ሰዎች ገንዘብ እንዲከፍሏቸው ያደርጋሉ፤ ከዚያ በኃላ በአማልክታቸው መቅደስ ይጠጣሉ፡፡ \ No newline at end of file +\v 8 ድኾች ሰዎች ገንዘብ በሚበደሩበት ጊዜ አበዳሪዎቹ እነዚያን ሰዎች ገንዘቡን መመለስ እስከሚችሉ መያዣ የሚሆን ልብስ እንዲሰጧቸው ያስገድዷቸዋል፡፡ ነገር ግን በእያንዳንዱ ቀን መጨረሻ እግዚአብሔር እንዳዘዛቸው ያንን ልብስ በመመለስ ፋንታ አማልክታቸውን በሚያመልኩባቸው ስፍራዎች በዚያ ልብስ ላይ ይተኙበታል! በተለያዩ ምክንያቶች ሰዎች ገንዘብ እንዲከፍሏቸው ያደርጋሉ፤ ከዚያ በኃላ በአማልክታቸው መቅደስ ይጠጣሉ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/09.txt b/02/09.txt index e7d1fe1..7578004 100644 --- a/02/09.txt +++ b/02/09.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 9 \v 10 9. አባቶቻችሁን ለመርዳት ከረጅም ጊዜ በፊት የአሞራውያን ሕዝቦች ወገንን አጠፋሁላቸው፡፡ እነርሱ እንዳ ቄዳር ዛፎች ረጃጅሞች እንደ ዝግባ ዛፎችም ጠንካሮች ቢመስሉም እኔ ግን የዛፍ ቅርንጫፎችን በቀላ እንደሚቈራርጥና በኋላም ሥሮቹን ሁሉ ቈፋፍሮ እንደሚያወጣ ሰው ሙሉ በሙሉ አስወገድኋቸው፡፡ -10. አባቶቻችሁን ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ከዚያ በኋላም በምድረበዳ ለአርባ ዓመታት መራኋቸው፡፡ በከነዓን የአሞራውያንን ምድር ድል እንድታደርጉ አስቻልኋቸው፡፡ \ No newline at end of file +\v 9 አባቶቻችሁን ለመርዳት ከረጅም ጊዜ በፊት የአሞራውያን ሕዝቦች ወገንን አጠፋሁላቸው፡፡ እነርሱ እንዳ ቄዳር ዛፎች ረጃጅሞች እንደ ዝግባ ዛፎችም ጠንካሮች ቢመስሉም እኔ ግን የዛፍ ቅርንጫፎችን በቀላ እንደሚቈራርጥና በኋላም ሥሮቹን ሁሉ ቈፋፍሮ እንደሚያወጣ ሰው ሙሉ በሙሉ አስወገድኋቸው፡፡ +\v 10 አባቶቻችሁን ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ከዚያ በኋላም በምድረበዳ ለአርባ ዓመታት መራኋቸው፡፡ በከነዓን የአሞራውያንን ምድር ድል እንድታደርጉ አስቻልኋቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/11.txt b/02/11.txt index 5be5fc5..9b4b7f7 100644 --- a/02/11.txt +++ b/02/11.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 11 \v 12 11. ከእናንተ ከእስራኤላውያን አንዳንዶቻችሁን ነቢያት እንድትሆኑ መረጥኋችሁ፤ ሌሎቹን ደግሞ ለእኔ ሙሉ በሙሉ የተሰጡ ናዝራውያን ይሆኑ ዘንድ መረጥኋቸው፡፡ እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች የተናገርሁት እውነት እንደሆነ በእርግጥ እናንተ ታውቃለችሁ! -12. ነገር ግን የሰጠኋቸውን መልእክቶች እንዳይናገሩ እናንተ ነቢያቱን አዘዛችኋቸው፤ ናዝራዊያኑም በፍጹም እንዳያደርጉ የነገርኋቸውን ወይን ጠጅ እንዲጠጡ አግባባችኋቸው፡፡ \ No newline at end of file +\v 11 ከእናንተ ከእስራኤላውያን አንዳንዶቻችሁን ነቢያት እንድትሆኑ መረጥኋችሁ፤ ሌሎቹን ደግሞ ለእኔ ሙሉ በሙሉ የተሰጡ ናዝራውያን ይሆኑ ዘንድ መረጥኋቸው፡፡ እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች የተናገርሁት እውነት እንደሆነ በእርግጥ እናንተ ታውቃለችሁ! +\v 12 ነገር ግን የሰጠኋቸውን መልእክቶች እንዳይናገሩ እናንተ ነቢያቱን አዘዛችኋቸው፤ ናዝራዊያኑም በፍጹም እንዳያደርጉ የነገርኋቸውን ወይን ጠጅ እንዲጠጡ አግባባችኋቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/13.txt b/02/13.txt index afb9852..eea0643 100644 --- a/02/13.txt +++ b/02/13.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\v 13 \v 14 13. ስለዚህ እህል የተጫነ የጋሪ ጎማ የሚዳምጠውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያደቅ እኔም አደቃችኋለሁ፡፡ -14. በፍጥነት ብትሮጡም አታመልጡም፤ ጠንካሮች ብትሆኑም እንኳን ደካሞች የሆናችሁ ያህል ነው፤ ተዋጊዎችም ራሳቸውን ማዳን አይችሉም፡፡ \ No newline at end of file +\v 13 ስለዚህ እህል የተጫነ የጋሪ ጎማ የሚዳምጠውን ማንኛውንም ነገር እንደሚያደቅ እኔም አደቃችኋለሁ፡፡ +\v 14 በፍጥነት ብትሮጡም አታመልጡም፤ ጠንካሮች ብትሆኑም እንኳን ደካሞች የሆናችሁ ያህል ነው፤ ተዋጊዎችም ራሳቸውን ማዳን አይችሉም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/02/15.txt b/02/15.txt index 72ba2d2..a1b3c5e 100644 --- a/02/15.txt +++ b/02/15.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -15. ጥሩ አድጋችሁ ቀስትን ማስፈንጠር የምትችሉ ብትሆኑም እንድታፈገፍጉ ትገደዳላችሁ፤ በፍጥነት ብትሮጡ ወይም በፈረስ ላይ እየጋለባችሁ ብትፈረጥጡ ራሳችሁን ማዳን አትችሉም፡፡ -16. እነርሱን በማስወግድበት በዚያ ቀን ለማምለጥ በሚሞክሩበት ጊዜ ደፋሮች የሆኑ ተዋጊዎች እንኳን የጦር መሣሪያቸውን ይጥላሉ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ይህንን ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡ +\v 15 ጥሩ አድጋችሁ ቀስትን ማስፈንጠር የምትችሉ ብትሆኑም እንድታፈገፍጉ ትገደዳላችሁ፤ በፍጥነት ብትሮጡ ወይም በፈረስ ላይ እየጋለባችሁ ብትፈረጥጡ ራሳችሁን ማዳን አትችሉም፡፡ +\v 16 እነርሱን በማስወግድበት በዚያ ቀን ለማምለጥ በሚሞክሩበት ጊዜ ደፋሮች የሆኑ ተዋጊዎች እንኳን የጦር መሣሪያቸውን ይጥላሉ፡፡ እኔ እግዚአብሔር ይህንን ተናግሬአለሁና ይህ በእርግጥ ይፈጸማል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/01.txt b/03/01.txt index 6a03e1d..b221be7 100644 --- a/03/01.txt +++ b/03/01.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -\c 3 1. እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች ሆይ፣ አባቶቻችሁን ሁሉ ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ስለዚህ ስለ እናንተ የምናገረውን አድምጡ፡፡ -2. በምድር ላይ ካሉ የሕዝብ ወገኖች ሁሉ፣ እናንተን ብቻ መረጥሁ ተንከባከብኋችሁም፡፡ ስላደረጋችኋቸው ኃጢአቶች የምቀጣችሁ ከዚህ የተነሣ ነው፡፡›› +\c 3 \v 1 እናንተ የእስራኤል ሕዝቦች ሆይ፣ አባቶቻችሁን ሁሉ ከግብፅ አወጣኋቸው፤ ስለዚህ ስለ እናንተ የምናገረውን አድምጡ፡፡ +\v 2 በምድር ላይ ካሉ የሕዝብ ወገኖች ሁሉ፣ እናንተን ብቻ መረጥሁ ተንከባከብኋችሁም፡፡ ስላደረጋችኋቸው ኃጢአቶች የምቀጣችሁ ከዚህ የተነሣ ነው፡፡›› \ No newline at end of file diff --git a/03/03.txt b/03/03.txt index c68f712..78cc807 100644 --- a/03/03.txt +++ b/03/03.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -3. ከየት ቦታ ተነሥተው እንደሚጓዙ አስቃድመው ካልተስማሙ በስተቀር ሁለት ሰዎች በእርግጥ አብረው መሄድ አይችሉም፡፡ -4. ሌላ እንስሳ ሥጋ እየበላ ካልሆነ በስተቀር በዋሻው ውስጥ ሆኖ አያገሳም፡፡ +\v 3 ከየት ቦታ ተነሥተው እንደሚጓዙ አስቃድመው ካልተስማሙ በስተቀር ሁለት ሰዎች በእርግጥ አብረው መሄድ አይችሉም፡፡ +\v 4 ሌላ እንስሳ ሥጋ እየበላ ካልሆነ በስተቀር በዋሻው ውስጥ ሆኖ አያገሳም፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/05.txt b/03/05.txt index d148079..c777f6b 100644 --- a/03/05.txt +++ b/03/05.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -5. ወጥመድ ካላጠመደ በስተቀር ማንም ወፍ መያዝ አይችልም፤ እንስሳ ካልወጣበት በስተቀር ወጥመድ አይፈናጠርም፡፡ -6. በተመሳሳይ መንገድ ጠላቶች እያጠቁ እንደሆኑ ምልክት በመስጠት አንድ ሰው የእንቢልታ ድምፅ ሲያሰማ በከተማ ያሉ ሰዎች ሁሉ በእርግጥ ይፈራሉ በአንድ ከተማም ላይ ጥፋት በሚደርስበት ጊዜ ያ እንዲሆን የሚያደርገው እግዚአብሔር ነው፡፡ +\v 5 ወጥመድ ካላጠመደ በስተቀር ማንም ወፍ መያዝ አይችልም፤ እንስሳ ካልወጣበት በስተቀር ወጥመድ አይፈናጠርም፡፡ +\v 6 በተመሳሳይ መንገድ ጠላቶች እያጠቁ እንደሆኑ ምልክት በመስጠት አንድ ሰው የእንቢልታ ድምፅ ሲያሰማ በከተማ ያሉ ሰዎች ሁሉ በእርግጥ ይፈራሉ በአንድ ከተማም ላይ ጥፋት በሚደርስበት ጊዜ ያ እንዲሆን የሚያደርገው እግዚአብሔር ነው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/07.txt b/03/07.txt index 83df7e5..7141ff1 100644 --- a/03/07.txt +++ b/03/07.txt @@ -1,2 +1,2 @@ -7. እግዚአብሔር ሊያደርግ ያቀደውን ሁሉ ለነቢያቱ ይነግራቸዋል፡፡ -8. ማንኛውም ሰው አንበሳ ሲያገሳ በሚሰማበት ጊዜ በእርግጥ ይደነግጣል፤ እግዚአብሔር አምላክ ለነቢያቱ መልእክት ሰጥቷቸዋል፤ ምንም እንኳን ሰዎችን የሚያስደነግጡ ቢሆኑም እነርሱ በእርግጥ እነዚያን መልእክቶች ማወጅ ይገባቸዋል፡፡ +\v 7 እግዚአብሔር ሊያደርግ ያቀደውን ሁሉ ለነቢያቱ ይነግራቸዋል፡፡ +\v 8 ማንኛውም ሰው አንበሳ ሲያገሳ በሚሰማበት ጊዜ በእርግጥ ይደነግጣል፤ እግዚአብሔር አምላክ ለነቢያቱ መልእክት ሰጥቷቸዋል፤ ምንም እንኳን ሰዎችን የሚያስደነግጡ ቢሆኑም እነርሱ በእርግጥ እነዚያን መልእክቶች ማወጅ ይገባቸዋል፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/03/title.txt b/03/title.txt new file mode 100644 index 0000000..8d5fa1e --- /dev/null +++ b/03/title.txt @@ -0,0 +1 @@ +ምዕራፍ 3 \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 5b12973..7d0119d 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -52,6 +52,15 @@ "02-01", "02-02", "02-04", - "02-06" + "02-06", + "02-07", + "02-09", + "02-11", + "02-13", + "02-15", + "03-title", + "03-01", + "03-03", + "03-05" ] } \ No newline at end of file