Tue Feb 25 2020 11:37:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-25 11:37:18 +03:00
parent 43c330ab4d
commit dc20bb6656
4 changed files with 98 additions and 1 deletions

30
25/34.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,30 @@
[
{
"title": "እረኞች",
"body": "ያህዌ ስለ እስራኤል መሪዎች ለህዝቡ ሃላፊነት እንዳለባቸው እና አንደሚጠብቁት እረኞች አድርጎ እና በውስጠ ታዋቂነት እነርሱ በጎች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "በአፈር ላይ ተንከባለሉ",
"body": "ይህ የሀዘን፣ ለቅሶ ወይም ጭንቀት ምልክት ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትምዕርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ) "
},
{
"title": "እናንተ የመንጋው ጠባቂዎች",
"body": "ይህም ሀረግ እንደዚሁ፣ ህዝቡን ለመጠበቅ ሃላፊነት ያለባቸውን እና እንደ በግ መንጋ የተገለጸውን ህዝብ የሚጠብቁትን የእስራኤልን መሪዎች ያመለክታል፡፡ \"እናንተ የእስራኤል መሪዎች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የመታረጃችሁ ቀን ቀርቧል",
"body": "ብዙውን ጊዜ የሚታረዱት በጎች ናቸው፣ ነገር ግን እዚህ ስፍራ ያህዌ እረኞቹን አርዳለሁ ይላል፡፡ \"መታረድ\" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"እናንተን የማርድበት ጊዜ ደርሷል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምጸት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እንደ ውብ ሸክላ ስትወድቁ ትበታተናላችሁ",
"body": "ያህዌ ስለ እስራኤል መሪዎች መጥፋት መሬት ላይ ወድቆ እንደ ደቀቀ የሸክላ ስብርባሪ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"እንደ ውብ ሸክላ ትወድቃላችሁ የደቀቀ ስብርባሪያችሁ ምድር ላይ ይበታተናል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ያህዌ መሰማሪያቸውን ይደመስሳል",
"body": "መሪዎቿ በሰላም እየኖርን ነው ብለው "
},
{
"title": "ያህዌ መሰማሪያቸውን ያጠፋል",
"body": "ያህዌ መሪዎቿ መንጋውን የሚንከባከቡበት \"መሰማሪያ\" መልካም እንደሆነ እና በሰላም እየኖሩ እንደሆነ ስለሚያስቡ መሪዎች ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
}
]

22
25/37.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ስለዚህ ሰላማዊዎቹ መሰማሪያዎች ይደመሰሳሉ",
"body": "ያህዌ ለእስራኤል መሪዎች እረኞች እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል፡፡ እዚህ ስፍራ አገሪቱ እነርሱ በሰላም እየኖሩባት እንደሆነ የሚያስቧት \"መሰማሪያ\" እንደሆነች ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ሰላማዊዎቹ መሰማሪያዎች ከያህዌ ታላቅ ቁጣ የተነሳ ይደመሰሳሉ",
"body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ከእርሱ ታላቅ ቁጣ የተነሳ ያህዌ ሰላማዊዎቹን መሰማሪያዎች ይደመስሳል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "እርሱ እንደ ደቦል አንበሳ፣ ከዋሻው ወጥቷል",
"body": "ያህዌ ህዝቡን በከፍተኛ ቁጣ መቅጣቱ የተገለጸው፣ ያህዌ አደን ለማደን ከዋሻው እንደወጣ አንበሳ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ምድራቸው ማስደንገጫ/ማስፈራሪያ ይሆናል",
"body": "\"አስፈሪ/አሰቃቂ\" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ምድራቸው ሰዎችን የሚያስፈራ ስፍራ ይሆናል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የጨቋኖች ቁጣ ",
"body": "ይህ የእስራኤልን ጠላቶች ቁጣ ያመለክታል፡፡ "
}
]

42
26/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,42 @@
[
{
"title": "ይህ ቃል እንዲህ ሲል ከያህዌ ዘንድ መጣ",
"body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 18፡1 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልክተው እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ ያድርጉ፡፡ \"ይህ መልዕክት የመጣው ከያህዌ ዘንድ ነው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ ቃል እንዲህ ሲል ከያህዌ ዘንድ መጣ",
"body": "ያህዌ መልዕክቱን ለማን እንደ ሰጠ፣ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"ይህ ቃል ወደ ኤርምያስ ከያህዌ ዘንድ እንዲህ ሲል መጣ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ለኤርምያስ ተናገረ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -309,6 +309,9 @@
"25-24",
"25-27",
"25-30",
"25-32"
"25-32",
"25-34",
"25-37",
"26-title"
]
}