am_jer_tn/26/01.txt

42 lines
1.5 KiB
Plaintext

[
{
"title": "ይህ ቃል እንዲህ ሲል ከያህዌ ዘንድ መጣ",
"body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 18፡1 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልክተው እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ ያድርጉ፡፡ \"ይህ መልዕክት የመጣው ከያህዌ ዘንድ ነው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ይህ ቃል እንዲህ ሲል ከያህዌ ዘንድ መጣ",
"body": "ያህዌ መልዕክቱን ለማን እንደ ሰጠ፣ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"ይህ ቃል ወደ ኤርምያስ ከያህዌ ዘንድ እንዲህ ሲል መጣ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ለኤርምያስ ተናገረ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]