From dc20bb6656972f7c382b40ebc423e75a684cb9a9 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Tue, 25 Feb 2020 11:37:18 +0300 Subject: [PATCH] Tue Feb 25 2020 11:37:17 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 25/34.txt | 30 ++++++++++++++++++++++++++++++ 25/37.txt | 22 ++++++++++++++++++++++ 26/01.txt | 42 ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ manifest.json | 5 ++++- 4 files changed, 98 insertions(+), 1 deletion(-) create mode 100644 25/34.txt create mode 100644 25/37.txt create mode 100644 26/01.txt diff --git a/25/34.txt b/25/34.txt new file mode 100644 index 0000000..3daf82d --- /dev/null +++ b/25/34.txt @@ -0,0 +1,30 @@ +[ + { + "title": "እረኞች", + "body": "ያህዌ ስለ እስራኤል መሪዎች ለህዝቡ ሃላፊነት እንዳለባቸው እና አንደሚጠብቁት እረኞች አድርጎ እና በውስጠ ታዋቂነት እነርሱ በጎች እንደሆኑ ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ) " + }, + { + "title": "በአፈር ላይ ተንከባለሉ", + "body": "ይህ የሀዘን፣ ለቅሶ ወይም ጭንቀት ምልክት ነው፡፡ (ምልክታዊ/ትምዕርታዊ ድርጊት የሚለውን ይመልከቱ) " + }, + { + "title": "እናንተ የመንጋው ጠባቂዎች", + "body": "ይህም ሀረግ እንደዚሁ፣ ህዝቡን ለመጠበቅ ሃላፊነት ያለባቸውን እና እንደ በግ መንጋ የተገለጸውን ህዝብ የሚጠብቁትን የእስራኤልን መሪዎች ያመለክታል፡፡ \"እናንተ የእስራኤል መሪዎች\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የመታረጃችሁ ቀን ቀርቧል", + "body": "ብዙውን ጊዜ የሚታረዱት በጎች ናቸው፣ ነገር ግን እዚህ ስፍራ ያህዌ እረኞቹን አርዳለሁ ይላል፡፡ \"መታረድ\" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"እናንተን የማርድበት ጊዜ ደርሷል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ምጸት እና ረቂቅ ስሞች የሚሉትን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "እንደ ውብ ሸክላ ስትወድቁ ትበታተናላችሁ", + "body": "ያህዌ ስለ እስራኤል መሪዎች መጥፋት መሬት ላይ ወድቆ እንደ ደቀቀ የሸክላ ስብርባሪ አድርጎ ይናገራል፡፡ ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"እንደ ውብ ሸክላ ትወድቃላችሁ የደቀቀ ስብርባሪያችሁ ምድር ላይ ይበታተናል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር እና አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚሉትን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ያህዌ መሰማሪያቸውን ይደመስሳል", + "body": "መሪዎቿ በሰላም እየኖርን ነው ብለው " + }, + { + "title": "ያህዌ መሰማሪያቸውን ያጠፋል", + "body": "ያህዌ መሪዎቿ መንጋውን የሚንከባከቡበት \"መሰማሪያ\" መልካም እንደሆነ እና በሰላም እየኖሩ እንደሆነ ስለሚያስቡ መሪዎች ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/25/37.txt b/25/37.txt new file mode 100644 index 0000000..496ff76 --- /dev/null +++ b/25/37.txt @@ -0,0 +1,22 @@ +[ + { + "title": "ስለዚህ ሰላማዊዎቹ መሰማሪያዎች ይደመሰሳሉ", + "body": "ያህዌ ለእስራኤል መሪዎች እረኞች እንደሆኑ አድርጎ መናገሩን ይቀጥላል፡፡ እዚህ ስፍራ አገሪቱ እነርሱ በሰላም እየኖሩባት እንደሆነ የሚያስቧት \"መሰማሪያ\" እንደሆነች ይናገራል፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ሰላማዊዎቹ መሰማሪያዎች ከያህዌ ታላቅ ቁጣ የተነሳ ይደመሰሳሉ", + "body": "ይህ በአድራጊ ዐረፍተ ነገር ሊገለጽ ይችላል፡፡ \"ከእርሱ ታላቅ ቁጣ የተነሳ ያህዌ ሰላማዊዎቹን መሰማሪያዎች ይደመስሳል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (አድራጊ ወይም ተደራጊ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "እርሱ እንደ ደቦል አንበሳ፣ ከዋሻው ወጥቷል", + "body": "ያህዌ ህዝቡን በከፍተኛ ቁጣ መቅጣቱ የተገለጸው፣ ያህዌ አደን ለማደን ከዋሻው እንደወጣ አንበሳ ተደርጎ ነው፡፡ (ዘይቤያዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ምድራቸው ማስደንገጫ/ማስፈራሪያ ይሆናል", + "body": "\"አስፈሪ/አሰቃቂ\" የሚለው ቃል በግሳዊ ሀረግ ሊተረጎም ይችላል፡፡ \"ምድራቸው ሰዎችን የሚያስፈራ ስፍራ ይሆናል\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ረቂቅ ስሞች የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የጨቋኖች ቁጣ ", + "body": "ይህ የእስራኤልን ጠላቶች ቁጣ ያመለክታል፡፡ " + } +] \ No newline at end of file diff --git a/26/01.txt b/26/01.txt new file mode 100644 index 0000000..6f93cdc --- /dev/null +++ b/26/01.txt @@ -0,0 +1,42 @@ +[ + { + "title": "ይህ ቃል እንዲህ ሲል ከያህዌ ዘንድ መጣ", + "body": "ይህ ፈሊጥ የዋለው ከያህዌ ዘንድ ልዩ መልዕክት ለማስተዋወቅ ነው፡፡ በኤርምያስ 18፡1 ላይ የሚገኘው ተመሳሳይ ሀረግ እንዴት እንደ ተተረጎመ ተመልክተው እንደ አስፈላጊነቱ ለውጥ ያድርጉ፡፡ \"ይህ መልዕክት የመጣው ከያህዌ ዘንድ ነው፡፡ እርሱ እንዲህ አለ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ተናገረ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ይህ ቃል እንዲህ ሲል ከያህዌ ዘንድ መጣ", + "body": "ያህዌ መልዕክቱን ለማን እንደ ሰጠ፣ ይህ በግልጽ ሊጻፍ ይችላል፡፡ \"ይህ ቃል ወደ ኤርምያስ ከያህዌ ዘንድ እንዲህ ሲል መጣ\" ወይም \"ያህዌ ይህን መልዕክት ለኤርምያስ ተናገረ\" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ይሆናል ተብሎ የሚገመት ዕውቀት እና በውስጠ ታዋቂነት የሚገኝ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 29ab915..e006e14 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -309,6 +309,9 @@ "25-24", "25-27", "25-30", - "25-32" + "25-32", + "25-34", + "25-37", + "26-title" ] } \ No newline at end of file