Wed Feb 19 2020 09:49:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
291ddc652a
commit
4d62a4fc6e
28
13/22.txt
28
13/22.txt
|
@ -1,30 +1,22 @@
|
||||||
[
|
[
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "እግዚአብሔር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ለይሁዳ ንጉስና ለንጉሱ እናት ምን እንደሚላቸው ለኤርምያስ እየነገረው ነው፡፡ "
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "የልብስሽ ዘርፍ ተገልጦአል ተረከዝሽም ተገፍፎአል",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "ይህ የጠላት ጦር ሰራዊት አባላት የይሁዳን ሴቶች ይደፍሯቸዋል ማለት ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጠላት ጦር ሰራዊት አባላት የሴቶቻችሁን ቀሚስ እየገለቡ ይደፍሯቸዋል፡፡ (ለስላሴ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "በውኑ የኩሽ ሕዝብ የቆዳውን ቀለም ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን?",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው የአንድ የማይቻልን ነገር ምሳሌ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ በተጨማሪ “ይችላል” የሚለው ግልጽ ግስ በሁለተኛው ሀረግ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኩሽ ሕዝብ የቆዳውን ቀለም ሊለውጥ አይችልም፣ ነብር ደግሞ ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ አይችልም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "እንዲህ ከሆነ ምንም እንኳ ክፋትን የለመዳችሁ ብትሆኑም እናንተ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁ",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "ይህ ዓረፍተ ሃሳብ ምጸታዊ ነው ምክንያቱም ስለ ኩሽ ሕዝብና ስለ ነብር የተሰጠው ምሳሌ የማይቻሉ ሁኔታዎች ናቸው፡፡ እነዚህ የማይቻሉ ነገሮች የተቻሉ ከሆነ እነርሱም መልካም ማድረግ እንደሚችሉ ያብራራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች የማይቻሉ እንደሆኑ እንደዚሁ ሁልጊዜ ክፋትን ማድረግ ለለመዳችሁ ለእናንተ መልካምን ማድረግ አይቻላችሁም” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
},
|
},
|
||||||
{
|
{
|
||||||
"title": "",
|
"title": "የምድረ በዳ ነፋስ ብትንትኑን እንደሚያወጣው ገለባ እንዲሁ እበታትናችኋለሁ",
|
||||||
"body": ""
|
"body": "“በነፋስ እንደሚበታተን ገለባ እንዲሁ እበታትናችኋለሁ፡፡” ገለባ በነፋስ እንደሚበታተን እንደዚሁ እግዚአብሔር ሕዝቡን በዓለም ዙርያ እንደሚበታትናቸው እየተናገረ ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
},
|
|
||||||
{
|
|
||||||
"title": "",
|
|
||||||
"body": ""
|
|
||||||
},
|
|
||||||
{
|
|
||||||
"title": "",
|
|
||||||
"body": ""
|
|
||||||
}
|
}
|
||||||
]
|
]
|
|
@ -0,0 +1,18 @@
|
||||||
|
[
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "እኔ ለአንቺ የሰጠሁሽ፣ ለአንቺ ያወጅኩልሽ ድርሻሽ ይህ ነው",
|
||||||
|
"body": "እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በይሁዳ ሕዝብ ላይ እግዚአብሔር እንዲሆንባቸው የወሰነው እነዚህ ነገሮች እንደሆኑ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእናንተ ላይ እንዲሆን ያደረግሁት ነገር ይህ ነው” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው",
|
||||||
|
"body": "እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) "
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "እኔ ራሴ የልብስሽን ዘርፍ በፊትሽ እገልጣለሁ እፍረትሽም ይታያል",
|
||||||
|
"body": "ይህ እግዚአብሔር እፍረት እንዲሰማቸው ያደርጋቸዋል ማለት ነው፡፡ ይህን ሲል በየትኛውም መንገድ ይደፍራቸዋል ማለት አይደለም፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኛውም ሰው እፍረትሽን እንዲያይና እፍረት እንዲሰማሽ ለማድረግ እኔ ራሴ የልብስሽን ዘርፍ በፊትሽ እንደሚገልጥ እሆናለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ማሽካካት",
|
||||||
|
"body": "ይህ ወንድ ፈረስ ሴት ፈረስን ሲፈልግ የሚሰማው ድምጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መመኘት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
}
|
||||||
|
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
||||||
|
[
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
|
||||||
|
"body": "እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ በኩል ስለ ሕዝቡ አመንዝራነት ተናግሯል፡፡"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው",
|
||||||
|
"body": "ይህ ፈሊጥ ሲሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ነው” ወይም “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ይሁዳ ታልቅስ",
|
||||||
|
"body": "እዚህ ላይ “ይሁዳ” በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይሁዳ ሕዝብ ያልቅስ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ደጆችዋም ይፈራርሱ",
|
||||||
|
"body": "እዚህ ላይ “ደጆች” የሚለው ጠላቶችን ወደ ከተማ እንዳይገቡ የሚከለክልና ሰዎች የንግድና የመንግስት ስራ የሚሰሩበት ሲሆን ለይሁዳ ከተሞች ወካይ ነው፣ የይሁዳ ከተሞች ደግሞ በውስጣቸው ለሚኖሩ ሕዝቦች ምትክ ስም ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተሞቿ ይፈራርሱ” ወይም “በከተሞቿ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚችሉ አይሁኑ” (ወካይ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ይፈራርሱ",
|
||||||
|
"body": "“ፍርስራሽ ወደመሆን ይለወጡ”"
|
||||||
|
},
|
||||||
|
{
|
||||||
|
"title": "ለኢየሩሳሌም የሚያደርጉት ጩኸት ከፍ ከፍ ብሎአል",
|
||||||
|
"body": "“ከፍ ብሏል” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለኢየሩሳሌም በጸሎት በታላቅ ጩኸት እየተጣሩ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
||||||
|
}
|
||||||
|
]
|
|
@ -181,6 +181,9 @@
|
||||||
"13-12",
|
"13-12",
|
||||||
"13-15",
|
"13-15",
|
||||||
"13-18",
|
"13-18",
|
||||||
"13-20"
|
"13-20",
|
||||||
|
"13-22",
|
||||||
|
"13-25",
|
||||||
|
"14-title"
|
||||||
]
|
]
|
||||||
}
|
}
|
Loading…
Reference in New Issue