diff --git a/13/22.txt b/13/22.txt index 7cdc37b..74c0b47 100644 --- a/13/22.txt +++ b/13/22.txt @@ -1,30 +1,22 @@ [ { - "title": "", - "body": "" + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ", + "body": "እግዚአብሔር ለኤርምያስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ እርሱ ለይሁዳ ንጉስና ለንጉሱ እናት ምን እንደሚላቸው ለኤርምያስ እየነገረው ነው፡፡ " }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "የልብስሽ ዘርፍ ተገልጦአል ተረከዝሽም ተገፍፎአል", + "body": "ይህ የጠላት ጦር ሰራዊት አባላት የይሁዳን ሴቶች ይደፍሯቸዋል ማለት ነው፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የጠላት ጦር ሰራዊት አባላት የሴቶቻችሁን ቀሚስ እየገለቡ ይደፍሯቸዋል፡፡ (ለስላሴ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "በውኑ የኩሽ ሕዝብ የቆዳውን ቀለም ወይስ ነብር ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን?", + "body": "ይህ መልስ የማይሰጥበት ጥያቄ ጥቅም ላይ የዋለው የአንድ የማይቻልን ነገር ምሳሌ ለመግለጽ ነው፡፡ ይህ ጥያቄ እንደ ዓረፍተ ሃሳብ ሊጻፍ ይችላል፡፡ በተጨማሪ “ይችላል” የሚለው ግልጽ ግስ በሁለተኛው ሀረግ ሊቀርብ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የኩሽ ሕዝብ የቆዳውን ቀለም ሊለውጥ አይችልም፣ ነብር ደግሞ ዝንጕርጕርነትን ይለውጥ ዘንድ አይችልም፡፡” (መልስ የማይሰጥባቸው ጥያቄዎች እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "እንዲህ ከሆነ ምንም እንኳ ክፋትን የለመዳችሁ ብትሆኑም እናንተ ደግሞ በጎ ለማድረግ ትችላላችሁ", + "body": "ይህ ዓረፍተ ሃሳብ ምጸታዊ ነው ምክንያቱም ስለ ኩሽ ሕዝብና ስለ ነብር የተሰጠው ምሳሌ የማይቻሉ ሁኔታዎች ናቸው፡፡ እነዚህ የማይቻሉ ነገሮች የተቻሉ ከሆነ እነርሱም መልካም ማድረግ እንደሚችሉ ያብራራል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነዚህ ነገሮች የማይቻሉ እንደሆኑ እንደዚሁ ሁልጊዜ ክፋትን ማድረግ ለለመዳችሁ ለእናንተ መልካምን ማድረግ አይቻላችሁም” (ምፀት የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "የምድረ በዳ ነፋስ ብትንትኑን እንደሚያወጣው ገለባ እንዲሁ እበታትናችኋለሁ", + "body": "“በነፋስ እንደሚበታተን ገለባ እንዲሁ እበታትናችኋለሁ፡፡” ገለባ በነፋስ እንደሚበታተን እንደዚሁ እግዚአብሔር ሕዝቡን በዓለም ዙርያ እንደሚበታትናቸው እየተናገረ ነው፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" } ] \ No newline at end of file diff --git a/13/25.txt b/13/25.txt new file mode 100644 index 0000000..481cef3 --- /dev/null +++ b/13/25.txt @@ -0,0 +1,18 @@ +[ + { + "title": "እኔ ለአንቺ የሰጠሁሽ፣ ለአንቺ ያወጅኩልሽ ድርሻሽ ይህ ነው", + "body": "እነዚህ ሁለቱ ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም ያላቸው ሲሆን በይሁዳ ሕዝብ ላይ እግዚአብሔር እንዲሆንባቸው የወሰነው እነዚህ ነገሮች እንደሆኑ አጽንዖት ይሰጣሉ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በእናንተ ላይ እንዲሆን ያደረግሁት ነገር ይህ ነው” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ይህ የእግዚአብሔር አዋጅ ነው", + "body": "እግዚአብሔር የሚናገረው ነገር እርግጠኛ እንደሆነ ለመግለጽ በስም ስለ ራሱ ይናገራል፡፡ ይህን በኤርምያስ 1፡8 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እግዚአብሔር የተናገረው ይህ ነው” ወይም “እኔ እግዚአብሔር የተናገርሁት ይህ ነው” (አንደኛ፣ ሁለተኛና ሶስተኛ መደብ የሚለውን ይመልከቱ) " + }, + { + "title": "እኔ ራሴ የልብስሽን ዘርፍ በፊትሽ እገልጣለሁ እፍረትሽም ይታያል", + "body": "ይህ እግዚአብሔር እፍረት እንዲሰማቸው ያደርጋቸዋል ማለት ነው፡፡ ይህን ሲል በየትኛውም መንገድ ይደፍራቸዋል ማለት አይደለም፡፡ ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንኛውም ሰው እፍረትሽን እንዲያይና እፍረት እንዲሰማሽ ለማድረግ እኔ ራሴ የልብስሽን ዘርፍ በፊትሽ እንደሚገልጥ እሆናለሁ” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ማሽካካት", + "body": "ይህ ወንድ ፈረስ ሴት ፈረስን ሲፈልግ የሚሰማው ድምጽ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “መመኘት” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/14/01.txt b/14/01.txt new file mode 100644 index 0000000..330d7ba --- /dev/null +++ b/14/01.txt @@ -0,0 +1,26 @@ +[ + { + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ", + "body": "እግዚአብሔር በነቢዩ በኤርምያስ በኩል ስለ ሕዝቡ አመንዝራነት ተናግሯል፡፡" + }, + { + "title": "ወደ ኤርምያስ የመጣው የእግዚአብሔር ቃል ይህ ነው", + "body": "ይህ ፈሊጥ ሲሆን ከእግዚአብሔር ዘንድ የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 1:4 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ነው” ወይም “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ይሁዳ ታልቅስ", + "body": "እዚህ ላይ “ይሁዳ” በዚያ የሚኖሩትን ሰዎች ይወክላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የይሁዳ ሕዝብ ያልቅስ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ደጆችዋም ይፈራርሱ", + "body": "እዚህ ላይ “ደጆች” የሚለው ጠላቶችን ወደ ከተማ እንዳይገቡ የሚከለክልና ሰዎች የንግድና የመንግስት ስራ የሚሰሩበት ሲሆን ለይሁዳ ከተሞች ወካይ ነው፣ የይሁዳ ከተሞች ደግሞ በውስጣቸው ለሚኖሩ ሕዝቦች ምትክ ስም ናቸው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ከተሞቿ ይፈራርሱ” ወይም “በከተሞቿ ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚችሉ አይሁኑ” (ወካይ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ይፈራርሱ", + "body": "“ፍርስራሽ ወደመሆን ይለወጡ”" + }, + { + "title": "ለኢየሩሳሌም የሚያደርጉት ጩኸት ከፍ ከፍ ብሎአል", + "body": "“ከፍ ብሏል” የሚለው ሀረግ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ለኢየሩሳሌም በጸሎት በታላቅ ጩኸት እየተጣሩ ነው” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 0854760..9929166 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -181,6 +181,9 @@ "13-12", "13-15", "13-18", - "13-20" + "13-20", + "13-22", + "13-25", + "14-title" ] } \ No newline at end of file