Wed Feb 19 2020 09:15:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tersitzewde 2020-02-19 09:15:27 +03:00
parent 364e28247e
commit 0aa3975f7f
4 changed files with 48 additions and 21 deletions

View File

@ -1,34 +1,26 @@
[
{
"title": "",
"body": ""
"title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ",
"body": "ኤርምያስ ለእስራኤል ሕዝብ ይጸልያል፡፡"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "የሰው መንገድ ከራ አይደለም፡፡ የሚራመድ ሰው አንዱም ቢሆን የራሱን መንገድ አያቀናም",
"body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይህን ሲል አንድ ሰው በሕይወት ጉዞው በእርሱ ላይ በሚሆኑት በተለያዩ ነገሮች ላይ በበላይነት ራሱ ሊቆጣጠረው አይችልም ለመለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው በእርሱ ላይ የሚሆነውን ነገር መቆጣጠር አይችልም፣ ማንም ሰው በሕይወቱ የሚከናወነውን ነገር ራሱ አቅጣጫ ማስያዝ አይችልም” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ቁጣህን በመንግስታት ላይ አፍስሰው",
"body": "እዚህ ላይ “መንግስታት” የሚለው በውስጣቸው የሚኖሩትን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቁጣህ መንግስታትን ቅጣቸው” ወይም “በቁጣህ የሕዝቦችን መንግስታት ቅጣቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱጉም፡- "
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ስምህን በማይጠሩ",
"body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን የማያመልኩ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "ያዕቆብን አሟጥጠው ስለበሉት፣ ፈጽመው ስለዋጡት፣ ሙሉ በሙሉ እርሱን ስላጠፉት ",
"body": "እነዚህ ሶስት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እስራኤልን ሙሉ በሙሉ መጥፋት አጽንዖት ጠት ኤርምያስ ይህንን ሃሳብ ሶስት ጊዜ ደጋግሞታል፡፡ ይህ የሚናገረው የእስራኤልን ሕዝብ ስላጠቁት የጠላት ጦር ሰራዊት ሲሆን ጦር ሰራዊቱ የሚበላውን እንስሳ ፈልጎ እንደሚያጠቃና እንደሚበላ ሃይለኛ ተናካሽ እንስሳ ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የእስራኤልን ሕዝብ በሃይል አጥቅተውታልና ደግሞም እነርሱን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋ በልተዋቸዋልና” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
},
{
"title": "",
"body": ""
"title": "መኖርያቸውን ወና አድርገውታል",
"body": "“ቤታቸውን ወና አድርገውታል”"
}
]

10
11/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,10 @@
[
{
"title": "ስማ የሚል፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው",
"body": "ይህ ፈሊጥ ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 7:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ነው፡፡ ስማ አለው፣” ወይም “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ነው፡፡ ስማ፣” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች",
"body": "“በኢየሩሳሌም ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች”"
}
]

22
11/03.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,22 @@
[
{
"title": "ማንኛውም ሰው የተረገመ ነው",
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ማንኛውንም ሰው እረግማለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ከግብጽ አገር ከብረት ማቅለጫው ምድጃ ",
"body": "ይህን የሚናገረው እስራኤላውያንን ከብረት ማቅለጫ ምድጃ ጋር በማነጻጸር እስራኤላውያን ይኖሩ የነበረውን አስከፊ ሁኔታና ጭቆና ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የግብጽ፡፡ በግብጽ ምድር በእነርሱ የሆነው እጅግ በጣም አስከፊ ነበር፤ ይህ ሁኔታቸው አነርሱ በጣም በጋለ ምድጃ ውስጥ ይኖሩ እንደነበር ያህል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "ማቅለጥ",
"body": "ብረትን ወደ ፈሳሽ ለመለወጥ ማቅለጥ"
},
{
"title": "ድምጼን አድምጡ",
"body": "“ድምጽ” የሚለው ተናጋሪው በድምጹ ለተናገረው ነገር ምትክ ስም ነው፣ “አድምጡ” የሚለው ደግሞ “ለመታዘዝ” ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምናገረውን ታዘዙ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
},
{
"title": "",
"body": ""
}
]

View File

@ -153,6 +153,9 @@
"10-14",
"10-17",
"10-19",
"10-21"
"10-21",
"10-23",
"11-title",
"11-01"
]
}