From 0aa3975f7f2667d851d0a2f52a85b9b759d35b3d Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tersitzewde Date: Wed, 19 Feb 2020 09:15:27 +0300 Subject: [PATCH] Wed Feb 19 2020 09:15:27 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 10/23.txt | 32 ++++++++++++-------------------- 11/01.txt | 10 ++++++++++ 11/03.txt | 22 ++++++++++++++++++++++ manifest.json | 5 ++++- 4 files changed, 48 insertions(+), 21 deletions(-) create mode 100644 11/01.txt create mode 100644 11/03.txt diff --git a/10/23.txt b/10/23.txt index f518829..d1daa23 100644 --- a/10/23.txt +++ b/10/23.txt @@ -1,34 +1,26 @@ [ { - "title": "", - "body": "" + "title": "አጠቃላይ መረጃ፡- ", + "body": "ኤርምያስ ለእስራኤል ሕዝብ ይጸልያል፡፡" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "የሰው መንገድ ከራ አይደለም፡፡ የሚራመድ ሰው አንዱም ቢሆን የራሱን መንገድ አያቀናም", + "body": "እነዚህ ሁለት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ይህን ሲል አንድ ሰው በሕይወት ጉዞው በእርሱ ላይ በሚሆኑት በተለያዩ ነገሮች ላይ በበላይነት ራሱ ሊቆጣጠረው አይችልም ለመለት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ማንም ሰው በእርሱ ላይ የሚሆነውን ነገር መቆጣጠር አይችልም፣ ማንም ሰው በሕይወቱ የሚከናወነውን ነገር ራሱ አቅጣጫ ማስያዝ አይችልም” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ግምታዊ እውቀት እና ያልተገለጸ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ቁጣህን በመንግስታት ላይ አፍስሰው", + "body": "እዚህ ላይ “መንግስታት” የሚለው በውስጣቸው የሚኖሩትን ሕዝብ የሚያመለክት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በቁጣህ መንግስታትን ቅጣቸው” ወይም “በቁጣህ የሕዝቦችን መንግስታት ቅጣቸው” (ተለዋጭ ዘይቤ እና ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱጉም፡- " }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ስምህን በማይጠሩ", + "body": "ይህ ፈሊጥ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንተን የማያመልኩ” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" + "title": "ያዕቆብን አሟጥጠው ስለበሉት፣ ፈጽመው ስለዋጡት፣ ሙሉ በሙሉ እርሱን ስላጠፉት ", + "body": "እነዚህ ሶስት ሀረጎች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ እስራኤልን ሙሉ በሙሉ መጥፋት አጽንዖት ጠት ኤርምያስ ይህንን ሃሳብ ሶስት ጊዜ ደጋግሞታል፡፡ ይህ የሚናገረው የእስራኤልን ሕዝብ ስላጠቁት የጠላት ጦር ሰራዊት ሲሆን ጦር ሰራዊቱ የሚበላውን እንስሳ ፈልጎ እንደሚያጠቃና እንደሚበላ ሃይለኛ ተናካሽ እንስሳ ተደርጎ ተገልጦአል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እነርሱ የእስራኤልን ሕዝብ በሃይል አጥቅተውታልና ደግሞም እነርሱን ሙሉ በሙሉ ለማጥፋ በልተዋቸዋልና” (ትይዩነት/ተመሳሳይነት እና ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" }, { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" - }, - { - "title": "", - "body": "" + "title": "መኖርያቸውን ወና አድርገውታል", + "body": "“ቤታቸውን ወና አድርገውታል”" } ] \ No newline at end of file diff --git a/11/01.txt b/11/01.txt new file mode 100644 index 0000000..c37e8ed --- /dev/null +++ b/11/01.txt @@ -0,0 +1,10 @@ +[ + { + "title": "ስማ የሚል፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው", + "body": "ይህ ፈሊጥ ከእግዚአብሔር የመጣውን ልዩ መልእክት ለማስተዋወቅ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ ይህን ተመሳሳይ ሀረግ በኤርምያስ 7:1 ላይ እንዴት እንደተረጎምኸው ተመልከት፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የሰጠው መልእክት ነው፡፡ ስማ አለው፣” ወይም “ይህ እግዚአብሔር ለኤርምያስ የተናገረው መልእክት ነው፡፡ ስማ፣” (ፈሊጥ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች", + "body": "“በኢየሩሳሌም ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች”" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/11/03.txt b/11/03.txt new file mode 100644 index 0000000..506886d --- /dev/null +++ b/11/03.txt @@ -0,0 +1,22 @@ +[ + { + "title": "ማንኛውም ሰው የተረገመ ነው", + "body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ማንኛውንም ሰው እረግማለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ከግብጽ አገር ከብረት ማቅለጫው ምድጃ ", + "body": "ይህን የሚናገረው እስራኤላውያንን ከብረት ማቅለጫ ምድጃ ጋር በማነጻጸር እስራኤላውያን ይኖሩ የነበረውን አስከፊ ሁኔታና ጭቆና ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የግብጽ፡፡ በግብጽ ምድር በእነርሱ የሆነው እጅግ በጣም አስከፊ ነበር፤ ይህ ሁኔታቸው አነርሱ በጣም በጋለ ምድጃ ውስጥ ይኖሩ እንደነበር ያህል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "ማቅለጥ", + "body": "ብረትን ወደ ፈሳሽ ለመለወጥ ማቅለጥ" + }, + { + "title": "ድምጼን አድምጡ", + "body": "“ድምጽ” የሚለው ተናጋሪው በድምጹ ለተናገረው ነገር ምትክ ስም ነው፣ “አድምጡ” የሚለው ደግሞ “ለመታዘዝ” ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምናገረውን ታዘዙ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)" + }, + { + "title": "", + "body": "" + } +] \ No newline at end of file diff --git a/manifest.json b/manifest.json index 7867bcd..1f12e68 100644 --- a/manifest.json +++ b/manifest.json @@ -153,6 +153,9 @@ "10-14", "10-17", "10-19", - "10-21" + "10-21", + "10-23", + "11-title", + "11-01" ] } \ No newline at end of file