22 lines
1.5 KiB
Plaintext
22 lines
1.5 KiB
Plaintext
[
|
|
{
|
|
"title": "ማንኛውም ሰው የተረገመ ነው",
|
|
"body": "ይህ በገቢር ቅርጽ ሊብራራ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “እኔ ማንኛውንም ሰው እረግማለሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ከግብጽ አገር ከብረት ማቅለጫው ምድጃ ",
|
|
"body": "ይህን የሚናገረው እስራኤላውያንን ከብረት ማቅለጫ ምድጃ ጋር በማነጻጸር እስራኤላውያን ይኖሩ የነበረውን አስከፊ ሁኔታና ጭቆና ለማሳየት ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የግብጽ፡፡ በግብጽ ምድር በእነርሱ የሆነው እጅግ በጣም አስከፊ ነበር፤ ይህ ሁኔታቸው አነርሱ በጣም በጋለ ምድጃ ውስጥ ይኖሩ እንደነበር ያህል ነው” (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ማቅለጥ",
|
|
"body": "ብረትን ወደ ፈሳሽ ለመለወጥ ማቅለጥ"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "ድምጼን አድምጡ",
|
|
"body": "“ድምጽ” የሚለው ተናጋሪው በድምጹ ለተናገረው ነገር ምትክ ስም ነው፣ “አድምጡ” የሚለው ደግሞ “ለመታዘዝ” ምትክ ስም ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የምናገረውን ታዘዙ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)"
|
|
},
|
|
{
|
|
"title": "",
|
|
"body": ""
|
|
}
|
|
] |