Thu Aug 10 2017 15:59:35 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
34bb3b8b3f
commit
d0057174e5
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 38 \v 39 \v 40 \v 41 38 የናታን ወንድም ኢዮኤል፤
|
||||
የሃግይ ልጅ ሚብሐር
|
||||
39 አሞናዊው ጼሌቅ
|
||||
የጽሩያ ልጅ ኢዮአብ መሣሪያ ያዥ ቤሮሐታዊው ነሃራይ
|
||||
40 ይትራዊው ዒራስ
|
||||
ይትራዊው ጋሬብ
|
||||
41 ኬጢያዊው ኦርዮ
|
||||
የአሕላይ ልጅ ዛባድ
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
42 የሮቤላዊው የሽዛ ልጅ ዓዲና
|
||||
እርሱም የሮቤላውያንና አብረውት የነበሩ የሠላሳ ሰዎች አለቃ ነበረ፡፡
|
||||
43 የማዕካ ልጅ ሐናን
|
||||
ማትናዊው ኢዮሳፍጥ
|
||||
44 አስታሮታዊው ዖዝያ፣ የአሮዓራዊው የኮታም ልጆች ሻማና ይዒኤል፣
|
|
@ -0,0 +1,6 @@
|
|||
45 የሺምሪ ልጅ ይዲኤል
|
||||
ወንድሙም ታዳዊው ዮሐ፤
|
||||
46 መሐዋዊው አሊኤል
|
||||
የአልነዓም ልጆች ይሪባይና ዮሻውያ፣
|
||||
ሞዓባዊው ይትማ
|
||||
47 ኤሊኤል፣ ዖቤድና ምጾባዊው የዕሢኤል፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 12 1 ዳዊት ከንጉሥ ሳኤል ሸሽቶ ወደ በጺቅላግ ሳለ ብዙ ጦረኞች መጥተው ተቀላቀሉት፤ በሚያደርገው ጦርነትም ረዱት፡፡ 2 ሰዎቹ ቀስተኞችም ነበሩ፤ በቀኝም ሆነ በግራ እጃቸው ፍላጻ መወርወርና ድንጋይ መወንጨፍ የሚችሉ ነበሩ፤ እነርሱም ከብንያም ነገድ የሆነው የሳኦል ሥጋ ዘመዶች ነበሩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
3 አለቃቸው አሒዓዝር ሲሆን፣ ቀጥሎ ያለው ኢዮአስ ነበር፤ ሁለቱም የጊብዓዊው የሸማዓ ልጆች ነበሩ፡፡ እዚህ ከተዋጊዎቹ ጥቂቶች ናቸው፡፡ የዓዝሞት ልጆች ይዝኤልና ፋሌጥ፤ በራክያ፣ ዓናቶታዊው ኢዩ 4 ገባዖናዊው ሰማያስ ከሠላሳዎቹ መካከል ኃያልና የሠላሳዎቹም መሪ ነበር፤ ኤርምያስ የአዚዜል፣ ዮሐናን፣ ገድሮታዊው ዮዛባት
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 5 \v 6 \v 7 5 ኤሉዛይ፣ ኢያሪሙት፤ በዓልያ፣ ሰማራያ፣ ሐሩፋዊው ሰፋጥያ 6 ቆሬያውያኑ ሕልቃና፣ ይሺያ፣ ዓዘርኤል፣ ዮዛር፣ የሽብዓም፣ 7 የጌደር ሰው ከሆነው ደግሞ የይሮሐም ልጆች ዮዔላና ዝባድያ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
8 በምድረ በዳ በሚገኘው ምሽጉ ውስጥ በነበረ ጊዜ ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ ጥቂት የጋድ ነገድ የሆኑ ሰዎች መጥተው ከዳዊት ጋር ተቀላቀሉ፡፡ እነርሱም ብርቱ ተዋጊዎችና የጦርነት ልምድ ያላቸው፣ በጦርና በጋሻ መጠቀም የሚችሉ ነበሩ፡፡ እንደ አንበሳ አሳፋሪዎች፣ እንደ ሚዳቋ ፈጣኖችም ነበሩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 9 \v 10 \v 11 \v 12 \v 13 9 የእነዚህ አለቃ ዔጼር ነበር፣ ከእርሱ ቀጥሎ የነበረው አዛዥ አብድዩ፤ ሦስተኛው ኤልያብ፣ 10 አራተኛው መስመናን፣ አምስተኛው ኤርምያስ፣ 11 ስድስተኛው ዓታይ፣ ሰባተኛው ኤሊአል፣ 12 ስምንተኛው ዮሐናን፣ ዘጠነኛው ኤልዛባድ፣ 13 ዐሥረኛው ኤርምያስ፣ ዐሥራ አንደኛው መክበናይ ነበሩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
14 ከጋድ ነገድ ወገን የነበሩ እነዚህ ሰዎች ሁሉ የጦር አዛዦች ነበሩ፤ አንዳንዶቹ የአንድ ሺህ፣ ሌሎቹ የአንድ መቶ ወታደኖች አዛዦች ነበሩ፡፡ 15 እነርሱም የዮርዳኖስ ወንዝ ከአፍ እስከ ገደፍ ሞልቶ ሳለ ወንዙን ተሻግረው በስተ ምሥራቅና በስተ ምዕራብ ሸለቆዎች ይኖሩ የነበሩትን ሁሉ ከዚያ አባረሩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
|
||||
ምዕራፍ 12
|
Loading…
Reference in New Issue