am_1ch_text_udb/12/09.txt

1 line
488 B
Plaintext

\v 9 \v 10 \v 11 \v 12 \v 13 9 የእነዚህ አለቃ ዔጼር ነበር፣ ከእርሱ ቀጥሎ የነበረው አዛዥ አብድዩ፤ ሦስተኛው ኤልያብ፣ 10 አራተኛው መስመናን፣ አምስተኛው ኤርምያስ፣ 11 ስድስተኛው ዓታይ፣ ሰባተኛው ኤሊአል፣ 12 ስምንተኛው ዮሐናን፣ ዘጠነኛው ኤልዛባድ፣ 13 ዐሥረኛው ኤርምያስ፣ ዐሥራ አንደኛው መክበናይ ነበሩ፡፡