3 አለቃቸው አሒዓዝር ሲሆን፣ ቀጥሎ ያለው ኢዮአስ ነበር፤ ሁለቱም የጊብዓዊው የሸማዓ ልጆች ነበሩ፡፡ እዚህ ከተዋጊዎቹ ጥቂቶች ናቸው፡፡ የዓዝሞት ልጆች ይዝኤልና ፋሌጥ፤ በራክያ፣ ዓናቶታዊው ኢዩ 4 ገባዖናዊው ሰማያስ ከሠላሳዎቹ መካከል ኃያልና የሠላሳዎቹም መሪ ነበር፤ ኤርምያስ የአዚዜል፣ ዮሐናን፣ ገድሮታዊው ዮዛባት