am_tw/bible/other/inquire.md

403 B

መጠየቅ

“መጠየቅ” መረጃ የሚጠይቅ ማለት ነው።

  • ብሉይ ኪዳን ሰዎች ከእግዚአብሔር ለመጠየቃቸው በርካታ ምሳሌዎች አሉት።
  • አንድ ንጉሥ ወይም የመንግሥት ባለሥልጣን መንግሥታዊ ሰነዶችን መመርመርን አስመልክቶ ይህ ቃል ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል።