am_tw/bible/other/inquire.md

7 lines
403 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# መጠየቅ
“መጠየቅ” መረጃ የሚጠይቅ ማለት ነው።
* ብሉይ ኪዳን ሰዎች ከእግዚአብሔር ለመጠየቃቸው በርካታ ምሳሌዎች አሉት።
* አንድ ንጉሥ ወይም የመንግሥት ባለሥልጣን መንግሥታዊ ሰነዶችን መመርመርን አስመልክቶ ይህ ቃል ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል።