am_tw/bible/names/japheth.md

405 B

ያፌት

ያፌት ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከተጠቀሱት ሦስቱ የዮኅ ልጆች አንዱ ነው።

  • ምድርን ሁሉ ያደረሰው ጎርፍ በመጣ ጊዜ ያፌትና ሁለት ወንድሞቹ ሚስቶቻቸውን ይዘው ከአባታቸው ጋር መርከብ ውስጥ ነበሩ።
  • ታላቅ ወይም ታናሽ ወንድም መሆኑ ግልጽ አይደለም።