7 lines
405 B
Markdown
7 lines
405 B
Markdown
|
# ያፌት
|
||
|
|
||
|
ያፌት ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከተጠቀሱት ሦስቱ የዮኅ ልጆች አንዱ ነው።
|
||
|
|
||
|
* ምድርን ሁሉ ያደረሰው ጎርፍ በመጣ ጊዜ ያፌትና ሁለት ወንድሞቹ ሚስቶቻቸውን ይዘው ከአባታቸው ጋር መርከብ ውስጥ ነበሩ።
|
||
|
* ታላቅ ወይም ታናሽ ወንድም መሆኑ ግልጽ አይደለም።
|