# ሐራን
ሐራን የአብርሃም ታናሽ ወንድምና የሎጥ አባት ነበር።
* ሐራን (ካራን) ከዑር ተነሥተው ወደ ከነዓትን ሲጓዙ አብራምና ቤተ ሰቡ ለአጭር ጊዜ የነበሩበት ቦታም ነበር።