am_tw/bible/names/haran.md

277 B

ሐራን

ሐራን የአብርሃም ታናሽ ወንድምና የሎጥ አባት ነበር።

  • ሐራን (ካራን) ከዑር ተነሥተው ወደ ከነዓትን ሲጓዙ አብራምና ቤተ ሰቡ ለአጭር ጊዜ የነበሩበት ቦታም ነበር።