am_tw/bible/names/abel.md

466 B

አቤል

አቤል የአዳምና የሔዋን ሁለተኛ ልጅ ነበር። እርሱ የቃየል ታናሽ ወንድም ነበር።

  • አቤል እረኛ ነበር።
  • መሥዋዕት እንዲሆኑ አቤል ከእንስሳቱ ጥቂቶቹን ለእግዚአብሔር ሠዋ።
  • በአቤልና በመሥዋዕቱ እግዚአንሔር ደስ አሰኘ።
  • የአዳምና የሔዋን የመጀመሪያ ልጅ ቃየል አቤልን ገደለ።