9 lines
466 B
Markdown
9 lines
466 B
Markdown
|
# አቤል
|
||
|
|
||
|
አቤል የአዳምና የሔዋን ሁለተኛ ልጅ ነበር። እርሱ የቃየል ታናሽ ወንድም ነበር።
|
||
|
|
||
|
* አቤል እረኛ ነበር።
|
||
|
* መሥዋዕት እንዲሆኑ አቤል ከእንስሳቱ ጥቂቶቹን ለእግዚአብሔር ሠዋ።
|
||
|
* በአቤልና በመሥዋዕቱ እግዚአንሔር ደስ አሰኘ።
|
||
|
* የአዳምና የሔዋን የመጀመሪያ ልጅ ቃየል አቤልን ገደለ።
|