am_tq/1co/01/20.md

8 lines
485 B
Markdown

# እግዚአብሔር የዓለምን ጥበብ ወደ ምንድነው የለወጠው?
እግዚአብሔር የዓለምን ጥበብ ወደ ሞኝነት ለወጠው፡፡
# በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ለማዳን የእግዚአብሔር በጐ ፈቃድ የሆነው ለምንድነው?
ዓለም በገዛ ጥበብዋ እግዚአብሔርን ባለማወቅዋ ይህን ለማድረግ የእግዚአብሔር በጐ ፈቃድ ሆኖአል፡፡