am_tq/rev/03/12.md

4 lines
333 B
Markdown

# ድል ለሚያደርጉ ክርስቶስ ምን ተስፋ ሰጣቸው?
ድል የሚያደርጉ በእግዚአብሔር መቅደስ ዓምድ ይሆናሉ፣ የእግዚአብሔር ስም፣ የእግዚአብሔር ከተማ ስም ይኖራቸዋል፣ አዲሱ የክርስቶስ ስምም ይጻፍባቸዋል [3:12]