4 lines
333 B
Markdown
4 lines
333 B
Markdown
|
# ድል ለሚያደርጉ ክርስቶስ ምን ተስፋ ሰጣቸው?
|
||
|
|
||
|
ድል የሚያደርጉ በእግዚአብሔር መቅደስ ዓምድ ይሆናሉ፣ የእግዚአብሔር ስም፣ የእግዚአብሔር ከተማ ስም ይኖራቸዋል፣ አዲሱ የክርስቶስ ስምም ይጻፍባቸዋል [3:12]
|