am_tq/psa/12/06.md

958 B

የእግዚአብሔር ቃሎች ምን ይመስላሉ?

በምድር ላይ እንደ ተፈተነ ሰባት ጊዜ እንደተጣራ ብር የእግዚአብሔር ቃላት የነፁ ቃላት ናቸው፡፡[12:6]

እግዚአብሔርን ለሚፈሩ ሰዎች እግዚአብሔር እንዲያደርግላቸው ዳዊት የጠየቀው ነገር ምንድን ነው?

ከዚህ ክፉ ዘመን እግዚአብሔር ለዘላለም እንዲጠብቃቸው ጠየቀ፡፡ [12:7]

ክፉዎች በዙያው እንዲመላለሱ የሚያደርጋቸው ምንድን ነው?

ምናምንቴ ነገር በሰዎች መካከል እየከበረ በመጣ ጊዜ ክፉዎች በዙሪያው ይሰባሰባሉ፡፡ [12:8]

ጸሐፊው በጭንቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ሲጣራ እግዚአብሔር ምን አደረገለት?

ጸሐፊው እግዚአብሔር እንደመለሰለት ይናገራል፡፡ [12:8]