am_tq/psa/12/06.md

16 lines
958 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# የእግዚአብሔር ቃሎች ምን ይመስላሉ?
በምድር ላይ እንደ ተፈተነ ሰባት ጊዜ እንደተጣራ ብር የእግዚአብሔር ቃላት የነፁ ቃላት ናቸው፡፡[12:6]
# እግዚአብሔርን ለሚፈሩ ሰዎች እግዚአብሔር እንዲያደርግላቸው ዳዊት የጠየቀው ነገር ምንድን ነው?
ከዚህ ክፉ ዘመን እግዚአብሔር ለዘላለም እንዲጠብቃቸው ጠየቀ፡፡ [12:7]
# ክፉዎች በዙያው እንዲመላለሱ የሚያደርጋቸው ምንድን ነው?
ምናምንቴ ነገር በሰዎች መካከል እየከበረ በመጣ ጊዜ ክፉዎች በዙሪያው ይሰባሰባሉ፡፡ [12:8]
# ጸሐፊው በጭንቁ ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ሲጣራ እግዚአብሔር ምን አደረገለት?
ጸሐፊው እግዚአብሔር እንደመለሰለት ይናገራል፡፡ [12:8]