am_tq/mat/27/57.md

584 B

ከተሰቀለ በኋላ፣ በኢየሱስ ስጋ ላይ ምን ተከሰተ?

ባለጠጋ የነበረው የኢሱስ ደቀ መዝሙር ዮሴፍ፣ ስጋውን ከጲላጦስ ጠይቆ በበፍታ ጠቀለለውና በአዲስ መቃብር ውስጥ አኖረው። [27:57]

እርሱ ከተሰቀለ በኋላ፣ በኢየሱስ ስጋ ላይ ምን ሆነ?

ባለጠጋ የነበረው የኢሱስ ደቀ መዝሙር ዮሴፍ፣ ስጋውን ከጲላጦስ ጠይቆ በበፍታ ጠቀለለውና በአዲስ መቃብር ውስጥ አኖረው። [27:58]