am_tq/mat/27/57.md

8 lines
584 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 21:33:38 +00:00
# ከተሰቀለ በኋላ፣ በኢየሱስ ስጋ ላይ ምን ተከሰተ?
ባለጠጋ የነበረው የኢሱስ ደቀ መዝሙር ዮሴፍ፣ ስጋውን ከጲላጦስ ጠይቆ በበፍታ ጠቀለለውና በአዲስ መቃብር ውስጥ አኖረው። [27:57]
# እርሱ ከተሰቀለ በኋላ፣ በኢየሱስ ስጋ ላይ ምን ሆነ?
ባለጠጋ የነበረው የኢሱስ ደቀ መዝሙር ዮሴፍ፣ ስጋውን ከጲላጦስ ጠይቆ በበፍታ ጠቀለለውና በአዲስ መቃብር ውስጥ አኖረው። [27:58]