am_tq/mat/16/27.md

766 B

የሰው ልጅ የሚመጣው እንዴት ነው ብሎ ኢየሱስ ተናገረ?

የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር እንደሚመጣ ኢየሱስ ተናገረ። [16:27]

የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ ለእያንዳንዱ ሰው የሚከፍለው እንዴት ነው?

የሰው ልጅ በሚመጣ ጊዜ ለእያንዳንዱ ሰው እንደየ ሥራው ይከፍላል። [16:27]

የሰው ልጅ በመንግሥቱ በሚመጣበት ጊዜ ያያሉ በማለት ኢየሱስ የተናገረው እነማንን ነው?

ከእርሱ ጋር እዚያ ከቆሙት አንዳንዶቹ የሰው ልጅ በመንግሥቱ በሚመጣ ጊዜ እንደሚያዩት ኢየሱስ ተናገረ። [16:28]