12 lines
766 B
Markdown
12 lines
766 B
Markdown
|
# የሰው ልጅ የሚመጣው እንዴት ነው ብሎ ኢየሱስ ተናገረ?
|
||
|
|
||
|
የሰው ልጅ ከመላእክቱ ጋር በአባቱ ክብር እንደሚመጣ ኢየሱስ ተናገረ። [16:27]
|
||
|
|
||
|
# የሰው ልጅ በሚመጣበት ጊዜ ለእያንዳንዱ ሰው የሚከፍለው እንዴት ነው?
|
||
|
|
||
|
የሰው ልጅ በሚመጣ ጊዜ ለእያንዳንዱ ሰው እንደየ ሥራው ይከፍላል። [16:27]
|
||
|
|
||
|
# የሰው ልጅ በመንግሥቱ በሚመጣበት ጊዜ ያያሉ በማለት ኢየሱስ የተናገረው እነማንን ነው?
|
||
|
|
||
|
ከእርሱ ጋር እዚያ ከቆሙት አንዳንዶቹ የሰው ልጅ በመንግሥቱ በሚመጣ ጊዜ እንደሚያዩት ኢየሱስ ተናገረ። [16:28]
|